Marvel education for grade 6 and grade 8
Open in Telegram
Show more
The country is not specifiedThe category is not specified
353
Subscribers
No data24 hours
+77 days
+13730 days
Data loading in progress...
Similar Channels
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
September '26
September '26
+5
in 1 channels
August '26
+149
in 2 channels
Get PRO
July '26
+15
in 1 channels
Get PRO
June '26
+228
in 1 channels
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 05 September | +2 | |||
| 04 September | 0 | |||
| 03 September | +1 | |||
| 02 September | +2 | |||
| 01 September | 0 |
Channel Posts
ሪሚዲያል‼️
ዛሬ ይፋ የተደረገውን የ2018 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም ውጤት ተከትሎ በርካታ ተማሪዎች ሰፊ ቅሬታዎችን እያነሱ ይገኛሉ። ብዙዎቹ ተማሪዎች በፈተና ወቅት ምንም አይነት የሥነ-ምግባር ጥሰት ባልፈጸሙበት ሁኔታ ውጤታቸው ሙሉ በሙሉ 'Disqualified' መባሉን በመግለፅ ትምህርት ሚኒስቴር እና የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ማብራሪያ እንዲሰጡ ጠይቀዋል። በተወሰኑ ተማሪዎች ላይ ደግሞ የሂሳብ (Maths) ትምህርት ውጤት ብቻ 'Disqualified' ሆኖ መመዝገቡ ተገልጿል።
ተማሪዎቹ በእርማት ሂደት ላይ የቴክኒክ ስህተት ተፈጥሮ ሊሆን ስለሚችል ጉዳዩ በጥሞና በድጋሚ እንዲታይላቸው አሳስበዋል።
በኦንላይን ቅሬታ ለማቅረብ መከተል ያለባችሁ ቅደም ተከተል፡
🔷 ️ወደ https://result.ethernet.edu.et ድረ-ገጽ ይግቡ።
🔷 ️ከውጤታችሁ ስር በመጨረሻ ላይ የሚገኘውን Submit Complaint የሚለውን ይጫኑ።
🔷 ️Select a category የሚለውን በመክፈት My result disqualified without reason የሚለውን አማራጭ ይምረጡ።
🔷 ️ስለገጠማችሁ ችግር አጠር ያለ መግለጫ (Description) ይጻፉ።
🔷 ️የስልክ ቁጥራችሁን በትክክል ያስገቡ።
🔷 ️በመጨረሻም Submit Complaint የሚለውን በመጫን ቅሬታችሁን ላኩ። የ2018 ዓ.ም የሪሚዲያል የማለፊያ ነጥቦች፡
🔷 ️ለተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች (5 የትምህርት አይነቶች)፡ 250
🔷 ️ለማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች (4 የትምህርት አይነቶች)፡ 200
በተፈጠረው ችግር ዙሪያ ትምህርት ሚኒስቴር እና የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የሚሰጡትን ምላሾች እና አዳዲስ መረጃዎችን እንደደረሱን የምናሳውቅ ይሆናል።
አዩዘሀበሻ
===============
💎⬇👇👇👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ
ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
| 2 | ዩኒቨርሲቲዎች የተማሪዎችን ቅበላ በፍጥነት እንዲያከናውኑ እየተሠራ ነው።
የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)፥ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲና የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች ምልመላና ቅበላ ካከናወኑ በኋላ ሌሎች ዩኒቨርሲቲዎችም በፍጥነት ጥሪ እንዲያደርጉ እየተሠራ መሆኑን ገልጸዋል።
የ2019 ዓ.ም የትምህርት ዘመን መስከረም 5 ቀን 2019 ዓ.ም እንዲጀምር መርሐ ግብር የተያዘ ሲሆን እሱን ለመጠበቅ እየተሠራ መሆኑንም አስታውቀዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
#TikvahEthiopia
@tikvahethiopia | 2 434 |
| 3 | በ2018 ዓ.ም ከፍተኛውን የ12ኛ ክፍል ውጤት ያስመዘገቡ ታታሪዎች 👏👏👏
በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከፍተኛውን ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች ሦስቱም የተፈጥሮ ሳይንስ መስክ ተማሪዎች ናቸው።
ተማሪ ጃላል ግርማ
➻ ያመጣው ውጤት 591.6 ከ 600
➻ በሀገር አቀፍ ደረጃ ከፍተኛው ውጤት
➻ የኦልማ (ODA) ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት (አዳማ) ተማሪ
ተማሪ ሮቤል ጌታቸው
➻ ያመጣው ውጤት 590.08 ከ 600
➻ በሀገር አቀፍ ደረጃ 2ኛውን ከፍተኛ ውጤት
➻ የሊችጎጎ አዳሪ ትምህርት ቤት (ሀድያ) ተማሪ
ተማሪ ህዳሴ ዘመኑ
➻ ያመጣችው ውጤት 583 ከ 600
➻ በሀገር አቀፍ ደረጃ 3ኛው ከፍተኛ ውጤት
➻ በሀገር አቀፍ ደረጃ በሴቶች ከፍተኛው ውጤት
➻ የአገው ምድር 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት (እንጅባራ) ተማሪ
#tikvah
@AAUMEREJA | 2 467 |
| 4 | #HedasieZemenu👏
በአማራ ክልል፣ አዊ ብሄ/አስተዳደር እንጅባራ አገው ምድር ትምህርት ቤት ተማሪ የሆነችው ህዳሴ ዘመኑ በ2018 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና 583 በማምጣት በሀገር አቀፍ ደረጃ በሴቶች ከፍተኛውን ውጤት አስመዝግባለች። ህዳሴ በኢትዮጵያ ከሴቶች አንደኛ ብቻ ሳትሆን ከአጠቃላይ ተፈታኝ ተማሪዎች ሁለተኛው ከፍተኛ ውጤት የሷ ነው።
#AgewMider #HedasieZemenu #የሀገርተስፋዎች👏
@tikvahethiopia | 279 |
| 5 | ውጤት ማየት ተጀምሯል!!
በድረ ገጽ ፡ https://result.eaes.et
📌ቴሌግራም፡ https://result.eaes.et/telegram
📌አጭር የጽሑፍ መልዕክት፡ https://result.eaes.et/sms
@Havanacademyofficial | 277 |
| 6 | " ተማሪዎች ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት ጀምረው ውጤታቸው ማየት ይችላሉ " - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት
የ2018 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤት የሚገለጽባቸው አድራሻዎች ይፋ ሆነዋል።
በ2018 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤትን ተፈታኞች ዛሬ ነሐሴ 19 ቀን 2018 ዓ/ም ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት ጀምረው የሚከተሉትን አማራጭ ማስፈንጠሪያዎችን (Link) በመጠቀም ማየት የሚችሉ መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል።
በተያያዘም ተፈታኞች ቅሬታ ሲኖራቸው በአካል መምጣት ሳያስፈልግ https://result.eaes.et/complaint የሚለውን ማስፈንጠሪያ በመጠቀም ቅሬታቸውን ከነሐሴ 19 እስከ 26/2018 ዓ/ም ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ድረስ በማቅረብ ምላሹንም በተመሳሳይ ማስፈንጠሪያ በኩል መከታተል የሚችሉ መሆኑን አገልግሎቱ ገልጿል።
ውጤት የሚገለጽባቸው ማስፈንጠሪያዎች፡-
- በድረ ገጽ ፡ https://result.eaes.et
- ቴሌግራም፡ https://result.eaes.et/telegram
- አጭር የጽሑፍ መልዕክት፡ https://result.eaes.et/sms
ነሐሴ 19 ቀን 2018 ዓ/ም
@tikvahethiopia | 210 |
| 7 | https://t.me/marveleducations | 1 |
| 8 | Congra
https://t.me/marveleducations | 2 815 |
| 9 | ➡️Entrance ዉጤት ሲገለፅ በቀላሉ የምታዩባቸው መንገዶች !!!
1. Website - https://result.eaes.et
2. Website - result.neaea.gov.et
3. SMS - 6284
4. Telegram Bot - t.me/EAESbot | 3 617 |
| 10 | የ2018 ዓ.ም. የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ዋና ዋና መረጃዎች‼️
📊 የማለፊያ ውጤት
• 70,544 ተማሪዎች ፈተናውን አልፈዋል።
• ይህም 12.8% የማለፊያ ምጣኔ ነው።
• 565 ትምህርት ቤቶች አንድም ተማሪ ማሳለፍ አልቻሉም።
🏫 100% ያሳለፉ ትምህርት ቤቶች
• አምና — 62
• ዘንድሮ — 88
➡️ በዚህ ዓመት 26 ትምህርት ቤቶች ጨምረዋል።
💻 በፈተና አሰጣጥ ዘዴ
• በኦንላይን የተፈተኑ — 18.37% አልፈዋል።
• በወረቀት የተፈተኑ — 4.2% አልፈዋል።
🏆 የክልሎች የማለፊያ ምጣኔ
🥇 አዲስ አበባ — 32.4%
🥈 ሀረሪ — 22.76%
🥉 አማራ — 15%
• ድሬዳዋ — 11.92%
• ትግራይ — 11.2%
• ጉምዝ — 10.53%
• ደቡብ — 9.2%
• ሶማሌ — 9%
• ሲዳማ — 6.95%
• ጉምዝ — 6.1%
• ደቡብ ኢትዮጵያ — 4.2%
• 3.74% — የክልሉ ስም አልተጠቀሰም።
🎯 ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ
• 591/600 — ተፈጥሮ ሳይንስ፣ ወንድ — ኦዳ ትምህርት ቤት
• 583/600 — ተፈጥሮ ሳይንስ፣ ሴት — አገው ምድር ትምህርት ቤት
• 576.25/600 — ማህበራዊ ሳይንስ፣ ወንድ — ዶዶላ ኢፋ ቦሩ ትምህርት ቤት
• 569/600 — ማህበራዊ ሳይንስ፣ ሴት
በአጠቃላይ፦ የዘንድሮ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የማለፊያ ምጣኔ 12.8% ሲሆን፣ አዲስ አበባ 32.4% በማስመዝገብ ከፍተኛውን የክልል ደረጃ ይዟል። በተጨማሪም 100% ያሳለፉ ትምህርት ቤቶች ከ62 ወደ 88 ከፍ ብለዋል።
" ዘንድሮ ካለፉት ዓመታት ውጤት ጋር ሲነጻጸር የተሻለ ተማሪ ቁጥር ያለፈ በመሆኑ የምንቀበለው የሬሚዲያል ተማሪ ቁጥር ይቀንሳል። ስንት ይሆናል የሚለውን በተመለከተ ግን መቁረጫ ነጥቡ ወደፊት የሚገለጽ ይሆናል።
Channel
👉https://t.me/marveleducations
👉@Marvel_Educations | 376 |
| 11 | ውጤት ዛሬ ይለቀቃል‼️
የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት ዛሬ ይፋ ይደረጋል።
ትምህርት ሚኒስቴር በላከልን መረጃ የዘንድሮ የ12ኛ ክፍል የሀገር አቀፍ ፈተና ውጤትን በተመለከተ ከሰዓት በኋላ መግለጫ እንደሚሰጥ ጠቅሷል።
በዓመቱ ፈተናውን ከወሰዱ ተማሪዎች መካከል 62 በመቶ የሚሆኑት በኦንላይን ፈተናውን ወስደዋል።
በ2018 የትምህርት ዘመን አጠቃላይ 563 ሺህ 501 ተማሪዎች በ607 የፈተና ማዕከላት ውስጥ የተፈተኑ ሲሆን ፈተናው በ6 ዙሮች ተሰጥቷል።
ከዘንድሮ ጠቅላላ ተፈታኞች መካከል 306 ሺህ 456 የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ሲሆኑ፣ 257 ሺህ 45 ደግሞ የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ነበሩ፡፡
ውጤቱን በተመለከትም ትምህርት ሚኒስቴር በ9 ሰዓት መግለጫ ይሰጣል፡፡ | 3 004 |
| 12 | የአማራ ክልል የ8ኛ ክፍል የሚኒስትሪ
ውጤት ተለቋል
💻ውጤት ለማየት
https://amhara.ministry.et/#/result
ይጠቀሙ
@grade6and8 | 382 |
| 13 | የኦሮሚያ ክልል የ6ኛ ክፍል የሚኒስትሪ
ውጤት ተለቋል
💻ውጤት ለማየት
https://oromia6.ministry.et/#/result
ይጠቀሙ
@grade6and8 | 375 |
| 14 | የሲዳማ ክልል ትምህርት ቢሮ የዘንድሮውን የ8ኛ ክፍል ፈተና ይፋ አድርጓል ።
ውጤት ለማየት
https://sidama.ministry.et/#/result
ይጠቀሙ | 275 |
| 15 | የኦሮሚያ ክልል የ8ኛ ክፍል የሚኒስትሪ ውጤት ተለቋል
💻ውጤት ለማየት
https://oromia.ministry.et/#/result
ይጠቀሙ
@grade6and8 | 125 |
| 16 | የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የ8ኛ ክፍል የሚኒስትሪ ውጤት ተለቋል
💻ውጤት ለማየት
https://ce.ministry.et/#/result
ይጠቀሙ
Join Our Official Channel for More Quizzes and Learning Tips:
👉https://t.me/marveleducations
👉@Marvel_Educations | 148 |
| 17 | ተማሪዎች ውጤታቸውን ማየት ይችላሉ !
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በ2018 የትምህርት ዘመን 97.48% የሚሆኑ የ6ኛ ክፍል ተማሪዎች 50% እና በላይ በማስመዝገብ ወደ ቀጣዩ የክፍል ደረጃ መዘዋወራቸውን የአዲስ አበባ ከተማ ትምህርት ቢሮ አሳወቀ።
የ2018 የትምህርት ዓመት የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት ይፋ ተደርጓል።
ዘንድሮ ፈተናውን ከወሰዱ 84,257 ተማሪዎች መካከል 82,137 የሚሆኑ ተማሪዎች የማለፊያ ነጥብ ሆኖ የተቆረጠውን 50 በመቶ እና በላይ አስመዝግበዋል።
768 ትምህርት ቤቶች ፈተና አስፈትነው 543 ያህሉ ተማሪዎቻቸውን ሙሉ በሙሉ ማሳለፋቸው ተገልጿል።
ተፈታኝ ተማሪዎች ይህን ሊንክ https://aa6.ministry.et/#/result በመጠቀም ከዛሬ ጀምሮ ውጤታቸውን ማየት ይችላሉ።
አዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ
ሰኔ 29 ቀን 2018 ዓ/ም
@tikvahethiopia | 200 |
| 18 | የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ነገ ጠዋት ይፋ እንደሚደረግ የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ አሳወቀ።
@tikvahethiopia | 680 |
| 19 | የአዲስ አበባ የ8ኛ ክፍል ውጤታችሁ
ላይ ቅሬታ ካላችሁ ቅሬታችሁን ለማቅረብ
⬛️⬛️⬛️⬛️⬛️⬛️⬛️⬛️⬛️⬛️⬛️⬛️⬛️⬛️
🏮በመጀመርያ በዚህ ሊንክ ይግቡ👇
https://aa.ministry.et/#/complaint
🏮በሚመጣው ቅፅ ላይ የተማሪውን Registration Number እና የተማሪውን First Name ማስገባት
🏮በመቀጠል Fetch course የሚለውን መንካት
🏮ቅሬታ ማቅረብ የሚፈልጉበትን Subject ይምረጡ
🏮በመጨረሻም Add Complaint የሚለው በመጫን ቅሬታችሁን ማቅረብ ትችላላችሁ።
@grade6and8 | 218 |
| 20 | ካላንደር ይፋ ሆነ‼️
የ2019 ዓ/ም የትምህርት ካላንደር ይፋ የሆነ ሲሆን ከነሀሴ 26_ ጳጉሜ 5/2018ዓ/ም የተማሪዎች ምዝገባ የሚከናወንበት ሲሆን መስከረም 5/1/2019 ዓ.ም ትምህርት የሚጀመርበት ቀን ነው። | 1 244 |
