en
Feedback
የቀጠናው ተመልካች

የቀጠናው ተመልካች

Open in Telegram

በአለማችን ቀጠናዎች የሚከሰቱ ክስተቶችን ይዘግባል፣ ሳይቀዘቅዝ በትኩሱ። ለጥያቄና ለአስተያየቶች በኢሜል asuleyma246@Gmail.com ብላችሁ ፃፉልኝ።

Show more
The country is not specifiedThe category is not specified
4 330
Subscribers
-624 hours
-317 days
-7230 days

Data loading in progress...

Similar Channels
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
September '26
September '26
+9
in 1 channels
August '26
+24
in 0 channels
Get PRO
July '26
+81
in 0 channels
Get PRO
June '26
+4 651
in 1 channels
Get PRO
May '260
in 3 channels
Get PRO
April '26
+17
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
08 September0
07 September0
06 September+2
05 September+2
04 September+3
03 September+1
02 September0
01 September+1
Channel Posts
❗️🇸🇦/🇾🇪 ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት በተለያዩ የሳዑዲ አረቢያ አካባቢዎች የማንቂያ ማስጠንቀቂያዎች ተሰጥተዋል። ከየመን ሚሳዬሎች ተተኩሰዋል።
❗️🇸🇦/🇾🇪 ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት በተለያዩ የሳዑዲ አረቢያ አካባቢዎች የማንቂያ ማስጠንቀቂያዎች  ተሰጥተዋል። ከየመን ሚሳዬሎች ተተኩሰዋል።

2
🇮🇷🇺🇸 — ዛሬ የኢራኑ የበላይ መሪ፣ የአያቶላ ሰይድ ሙጅታባ ኻሜኔይ የልደት ቀን ነው። ለፕሬዝዳንት ትራምፕ፣ ለጦር ሚኒስትር ፒት ሄግሴት እና ለባሕር ኃይል ሚኒስትር ሃንግ ካኦ፣ ይህንን ስጦ
🇮🇷🇺🇸 — ዛሬ የኢራኑ የበላይ መሪ፣ የአያቶላ ሰይድ ሙጅታባ ኻሜኔይ የልደት ቀን ነው። ለፕሬዝዳንት ትራምፕ፣ ለጦር ሚኒስትር ፒት ሄግሴት እና ለባሕር ኃይል ሚኒስትር ሃንግ ካኦ፣ ይህንን ስጦታ ለበላዩ መሪ ስለሰጡ ማመስገን እፈልጋለሁ። *-*-*- ቀልድን ኢራኖች ይቀልዷት
740
3
🇷🇺🇺🇸🇺🇦 ፑቲን እና ትራምፕ በስልክ ተነጋግረው የአሜሪካ ልዩ መልዕክተኞች ጉብኝት ውጤት ላይ ተወያይተዋል፣ — የፑቲን ቃል አቀባይ ኡሻኮቭ። በቃል አቀባዩ ዘገባ መሠረት፣ ሁለቱም ወገኖች+1
🇷🇺🇺🇸🇺🇦 ፑቲን እና ትራምፕ በስልክ ተነጋግረው የአሜሪካ ልዩ መልዕክተኞች ጉብኝት ውጤት ላይ ተወያይተዋል፣ — የፑቲን ቃል አቀባይ ኡሻኮቭ። በቃል አቀባዩ ዘገባ መሠረት፣ ሁለቱም ወገኖች የግንኙነቶቹን ውጤት በአዎንታዊ መልኩ ገምግመው ሥራውን ለመቀጠል ተስማምተዋል። በሌላ በኩል፣ ፕሬዝዳንት ዘለንስኪ ከትራምፕ ጋር በዚህ ወር ለመገናኘት እቅድ ይዟል፣ እንደ ዩክሬን ውጭ ጉዳይ ቃል አቀባይ።
718
4
🇮🇱🇸🇦 እስራኤል እና ሳዑዲ በአንድ ቀን እና በተመሳሳይ ጊዜ ነው አብረው ያበዱት። ባሁኑ ሰዓት ሁለቱም ኤሌክትሪክ ጨብጠዋል። ሚስጥሩ ምን ይሆን? የተገለጠለት ይኖራል?
687
5
🇮🇱🇸🇦 እስራኤል እና ሳዑዲ በአንድ ቀን እና በተመሳሳይ ጊዜ ነው እንዲህ አብረው ያበዱበት። ባሁኑ ሰዓት ሁለቱም ኤሌክትሪክ ጨብጠዋል። ሚስጥሩ ምን ይሆን? የተገለጠለት ይኖራል?
1
6
🇮🇱🇸🇦 እስራኤል እና ሳዑዲ በአንድ ቀን፣ በተመሳሳይ ጊዜ፣ እንዲህ አብረው ብስጭት ብለው ያበዱበት ሚስጥር ምን ይሆን? የተገለጠለት ይኖራል?
1
7
🇮🇱🇵🇸🇬🇧⚡️ — የእስራኤል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጊድዮን ሳአር፦ ከ2,000 ዓመታት በኋላ ወደ ምድራችን የተመለስነው፣ በእስላማውያን፣ በፀረ-ሴማዊያን፣ በጂሃድያውያን፣ በበጨጩ ሰዎች እና
🇮🇱🇵🇸🇬🇧⚡️ — የእስራኤል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጊድዮን ሳአር፦ ከ2,000 ዓመታት በኋላ ወደ ምድራችን የተመለስነው፣ በእስላማውያን፣ በፀረ-ሴማዊያን፣ በጂሃድያውያን፣ በበጨጩ ሰዎች እና በጽንፈኛ ግራ ዘመም እብዶች ጫና ሥር መሬታችንን ለማጣት አይደለም። እኛን አትጎዱንም ብቻ ሳይሆን፣ እራሳችሁንም ትጎዱታላችሁ! 
705
8
🇮🇱🇵🇸🇬🇧⚡️ — የእስራኤል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዴዎን ሳአር ለUK፦ በእስራኤል ላይ በሚያሴሩ ሰዎች ላይ እስራኤል ታሴርባቸዋለች። በቀጠናው ውስጥ ያላቸውን ተጽዕኖ እና አስፈላጊነት እን
🇮🇱🇵🇸🇬🇧⚡️ — የእስራኤል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዴዎን ሳአር ለUK፦ በእስራኤል ላይ በሚያሴሩ ሰዎች ላይ እስራኤል ታሴርባቸዋለች። በቀጠናው ውስጥ ያላቸውን ተጽዕኖ እና አስፈላጊነት እንዲያጡ ታደርጋቸዋለች። በእስራኤል ላይ የሚወሰዱ እርምጃዎች ሁሉ፣ ያለ ምላሽ አይቀሩም። 
676
9
❗️🇺🇸/🇮🇷 ሰበር ዜና፦ የIRGC ባሕር ኃይል በጣም የተራቀቀውን እና ሚስጥራዊ የሆነውን የአሜሪካ ዩዩቪ (UUV) (ሰው አልባ የውሃ ውስጥ መርከብ) በሆርሙዝ ወሽመጥ እንደተከታተለው፣ ደፈጣ
❗️🇺🇸/🇮🇷 ሰበር ዜና፦ የIRGC ባሕር ኃይል በጣም የተራቀቀውን እና ሚስጥራዊ የሆነውን የአሜሪካ ዩዩቪ (UUV) (ሰው አልባ የውሃ ውስጥ መርከብ) በሆርሙዝ ወሽመጥ እንደተከታተለው፣ ደፈጣ እንደደረገበት እና እንደያዘው አስታውቋል። ሰው አልባው ባሕር ሰርጓጅ መርከብ፣ በጣም የተራቀቀ እና አዲስ ቴክኖሎጂ የያዘ ሲሆን፣ ለአሜሪካ የባሕር ኃይል የተሰጠው ከአንድ ዓመት በፊት በ2025 ነው። ኢራን፣ መርከቡን ምንም ጉዳት ሳይደርስበት ሙሉ በሙሉ መያዙን የገለጸች ሲሆን፣ በሚቀጥሉት ሰዓታት በመንግስት ቴሌቪዥን ላይ ይቀርባል ብላለች።
679
10
🇮🇱 ዛሬ ቀደም ብሎ፣ 12 ሀገራት በፍልስጤም ከሚገኙ ሕገወጥ የእስራኤል ሰፈራዎች ጋር የንግድ ልውውጥን በሀገር አቀፍ ደረጃ የሚከለክል የጋራ መግለጫ አውጥተዋል። እስራኤል ሕገ-ወጥ ሠፈራዎችን ካላፈረሰች፣ በሂደት ከእስራኤል ጋር ኢኮኖሚያዊ ግንኙነቶቻቸውን እንደሚያቋርጡ አስጠንቅቀዋል። 🇫🇷 ፈረንሳይ 🇬🇧 ዩናይትድ ኪንግደም 🇨🇦 ካናዳ 🇩🇰 ዴንማርክ 🇪🇸 ስፔን 🇫🇮 ፊንላንድ 🇮🇪 አየርላንድ 🇮🇸 አይስላንድ 🇳🇴 ኖርዌይ 🇵🇱 ፖላንድ 🇵🇹 ፖርቹጋል 🇸🇪 ስዊድን
724
11
—❗️🇮🇱/🇬🇧 አዲስ፦ እስራኤል በኢየሩሳሌም የሚገኘውን የብሪታንያ ቆንስላ እንደምትዘጋ፣ 12 የብሪታንያ ዜጎች ወደ እስራኤል እንዳይገቡ እገዳ እንደምታደርግ እና በአሜሪካ በምትመራው የጋዛ የሰላም ተልዕኮ ውስጥ የብሪታንያ ተሳትፎን እንደምታገድ አስታውቃለች። ይህ ሁሉ እንግሊዝ ከህገ-ወጥ የእስራኤል ሰፈራዎች ዕቃዎችን ማስመጣት ላይ እገዳ በማወጇ ምላሽ ነው።
715
12
🇮🇷🇾🇪⚡ኢራን በሆርሙዝ ወሽመጥ ላይ ጥቃቷን እያጠናከረች ነው፣ የመን ደግሞ በሳውዲ የኃይል መሠረተ ልማት ላይ ከባድ ጥቃቶችን አድርጋለች እና የሳውዲ የነዳጅ ታንከሮች በባብ አል-ማንዳብ እንዳያልፉ መከልከሏን ቀጥላለች። እነዚህ ከቀጠሉ፣ የነዳጅ ዋጋ ዛሬ ከ100 ዶላር በላይ ይሄዳል። አሁን ላይ ዋጋው እዚያው አካባቢ እየዋዠቀ ነው።
1 022
13
🇸🇦❌🇾🇪 — የሳዑዲ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ልዑል ፈይሰል ቢን ፋርሃን አል ሳውድ፦ ሁቲዎች ሊሸከሙት የማይችሉትን ነገር በራሳቸው ላይ እያመጡ ነው። ስለዚህ፣ የዲፕሎማሲ በሩ እየተዘጋ ነው አልል
🇸🇦❌🇾🇪 — የሳዑዲ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ልዑል ፈይሰል ቢን ፋርሃን አል ሳውድ፦ ሁቲዎች ሊሸከሙት የማይችሉትን ነገር በራሳቸው ላይ እያመጡ ነው። ስለዚህ፣ የዲፕሎማሲ በሩ እየተዘጋ ነው አልልም። መንግሥታችን ሁልጊዜ ሠላምን እና ዲፕሎማሲያዊ መፍትሄዎችን ይደግፋል። ነገር ግን እራሱን ለመከላከል አያመነታም፤ ፍላጎቶቹን ለመጠበቅ አያመነታም፤ እንዲሁም ፍላጎቶቹን እና የወንድማዊ የመን ደህንነት እና መረጋጋትን ለመደገፍ አያመነታም። 
1 040
14
🇬🇧🇮🇱🇵🇸⚡️ — የዩናይትድ ኪንግደም የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኤድ ሚሊባንድ፦ በIDF ጋዛ ውስጥ ጥቅም ላይ የዋሉ ከ30 በላይ የጦር መሳሪያ ፈቃዶችን አስቀድመን ሰርዘናል። ያ እገዳ ሙሉ በሙ
🇬🇧🇮🇱🇵🇸⚡️ — የዩናይትድ ኪንግደም የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኤድ ሚሊባንድ፦ በIDF ጋዛ ውስጥ ጥቅም ላይ የዋሉ ከ30 በላይ የጦር መሳሪያ ፈቃዶችን አስቀድመን ሰርዘናል። ያ እገዳ ሙሉ በሙሉ በቦታው ይቆያል። አሁን ለወረራው ቁሳዊ አስተዋጽኦ የሚያደርጉ ሁሉንም የጦር መሳሪያ ፈቃድ ማመልከቻዎች እና ሌሎች ወደ ውጭ የሚላኩ ነገሮችን አንቀበልም። በጦር መሳሪያ ሽያጮች ላይ፣ ኮንትራቶች ላይ፣ ወረራው እስከቀጠለ፣ ከእስራኤል ጋር መሥራት አቁመናል። ይህ ማለት እንደዚህ አይነት ወደ ውጭ የሚላኩ ነገሮች ላይ የተጣለው እገዳ አሁን እስከሚቀጥለው ድረስ በቦታው ይቆያል ማለት ነው። 
1 031
15
🇬🇧🇮🇱🇵🇸⚡️ — የዩናይትድ ኪንግደም የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኤድ ሚሊባንድ፦ የብሪታንያ መንግሥት በፍልስጤም አካባቢዎች በሰፋሪ አሸባሪዎች የሚፈጸም የፍልስጤማውያን ጎሳ ማጽዳት እንዳለ ይስማ
🇬🇧🇮🇱🇵🇸⚡️ — የዩናይትድ ኪንግደም የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኤድ ሚሊባንድ፦ የብሪታንያ መንግሥት በፍልስጤም አካባቢዎች በሰፋሪ አሸባሪዎች የሚፈጸም የፍልስጤማውያን ጎሳ ማጽዳት እንዳለ ይስማማል። ብዙ ጊዜ፣ የእስራኤል መንግሥት ይህንን ችላ ብሏል፣ እና ከዚያም የከፋው፣ ሚኒስትሮቹ ፍልስጤማውያንን በግዳጅ ማፈናቀልን የሚደግፉ መግለጫዎችን ሰጥተዋል እና እርምጃዎችን ወስደዋል።  እንግሊዝና ፈረንሳይ በእስራኤል ሰፋሪዎች የተነሳ ማዕቀቦችን በተለያዩ ዘርፎች እስራኤል ላይ ለመጣል ተስማምተዋል። እስራኤል፣ ይህ መደረግ የሌለበት ተግባር ነው፣ ለሌሎች ሀገሮችም በተመሳሳይ እንዲያደርጉ በር የሚከፍት ነው፣ ስለዚህ እባካችሁ አቁሙ እያለች በመማጸን ላይ ትገኛለች።
999
16
🇾🇪🇸🇦🇵🇰⚡- የፓኪስታን ጠቅላይ ሚኒስትር ሻባዝ ሸሪፍ ትናንት ማታ በሳውዲ አረቢያ ላይ የተካሄዱትን የአንሳሩላህ ጥቃቶች አውግዘዋል። ማስታወሻ፣ ፓኪስታን ከቱርክ እና ከሳዑዲ አረቢያ ጋር 'የመካ ስምምነት' በመባል የሚታወቀው የወረቀት ላይ ስምምነት አባል ስትሆን፣ የሦስቱ ሥራ የጋራ የውግዘት መግለጫዎችን ማውጣት ነው።
1 110
17
🇾🇪🇸🇦🇵🇰⚡- የፓኪስታን ጠቅላይ ሚኒስትር ሻባዝ ሸሪፍ ትናንት ማታ በሳውዲ አረቢያ ላይ የተካሄዱትን የአንሳሩላህ ጥቃቶች አውግዘዋል። ማስታወሻ፣ ፓኪስታን ከቱርክ እና ከሳዑዲ አረቢያ ጋር 'የመካ ስምምነት' በመባል የሚታወቀው የወረቀት ላይ ስምምነት አባል ስትሆን፣ የሦስቱ ሥራ የጋራ የውግዘት መግለጫዎችን ማውጣት ነው።
1
18
🇸🇦/🇾🇪 አርማኮ አብሃ ነዳጅና ጋዝ ማጣሪያ፣ ከየመን ጥቃት በኋላ።
🇸🇦/🇾🇪 አርማኮ አብሃ ነዳጅና ጋዝ ማጣሪያ፣ ከየመን ጥቃት በኋላ።
1 147
19
— 🇸🇦/🇾🇪 በየመን ጥቃቶች ምክንያት የጃዛን ARAMCO ነዳጅ ማጣሪያ በእሳት ተቃጥሏል።
— 🇸🇦/🇾🇪 በየመን ጥቃቶች ምክንያት የጃዛን ARAMCO ነዳጅ ማጣሪያ በእሳት ተቃጥሏል።
1 160
20
🇸🇦🇾🇪❌ — በሳዑዲ የሚመራው የጥምረቱ ቃል አቀባይ፣ ሜጀር ጄኔራል ቱርኪ አል-ማሊኪ፣ ሁቲዎች (አንሳርአላህ) ሌሊቱን በሳዑዲ አረቢያ አብሃ፣ ካሚስ ሙሻይት፣ ጃዛን እና ናጅራን ውስጥ “ሲቪል እና ኢኮኖሚያዊ ቦታዎችን” ዒላማ አድርገው ሴቶችን እና ህጻናትን ጨምሮ 73 ሲቪሊያኖችን አቁስለዋል፣ ሲል ተናግሯል። ጥቃቶቹን፣ የሳዑዲ ሉዓላዊነት “ግልጽ ጥሰት” ብሎ በመግለጽ፣ ሁቲዎችን “አደገኛ አባባሽ” በማለት እና በየመን እና በጎረቤት አገሮች ሰላምና መረጋጋትን እንደማይቀበሉ በመግለጽ፣ ከሷል። አል-ማሊኪ፣ የጥምረት ኃይሎች ሁቲዎችን ለመከላከል፣ የሳዑዲ ሉዓላዊነትን ለመከላከል፣ ብሔራዊ ንብረቶችን ለመጠበቅ እና ዜጎችን እና ነዋሪዎችን ለመጠበቅ፣ የስጋቱ ምንጮች ላይ በማነጣጠር እና በማስወገድ “ሁሉንም አስፈላጊ የማጥቃ እርምጃዎችን” እንደሚወስዱ ተናግሯል። *-*-*- ይሄ ነገር፣ ኡ…… ሳዑዲ በጣም ተቆጥታለች። ሳዑዲ እንዲህ ሆና አይቻትም ሰምቻትም አላውቅም፣ የመን በቃ አቁሚ! ይሄ የኢራን ጦርነት ያመጣውን ጣጣ አያችሁ? በቀጠናው ያሉ ብዙዎቹ ጠምጣሚዎች፣ በለው በለው እያሉ የኢራንን መመታት ሲደግፉ፣ እሳቱ እነሱን የሚነካቸው አልመሰላቸውም፣ በጭራሽ!
1 427