en
Feedback
​🌹قَـــنَـــاةُ بِـــنـــتْ مُـــحَـــمَّـــد 🌹

​🌹قَـــنَـــاةُ بِـــنـــتْ مُـــحَـــمَّـــد 🌹

Closed channel

Show more
The country is not specifiedThe category is not specified
547
Subscribers
-224 hours
+207 days
+5930 days
Posts Archive
አሥግቶኛልና የአፊያችን ነገር፣ እስኪ ስለፈውሱ  ትንሽ እንማከር፣ አንች ውዷ ጓደ እደት ነሽ ጤናሽን፣ ከሳምንቱ ዛሬ  ንገሪኝ ለውጥሽን፣ እኔሥ እደዛውነኝ አፊያው እደራቀኝ፣ ውስጤ እደተከፋ ደሥታ እደናፈቀኝ፣ እንማከር ብዬ መጣሁኝ ቢጨቀኝ፣ ሰላምን ፈልጌ ቢለቅሽ ቢለቀኝ፣ መፍትሄ እንፈልግ  ይብቃና ዝምታው፣ እህቴ አንዘንጋ ከባድ ነው በሽታው፣ ታይ ብለው መክረውኝ ከልክለውኝ ልተው፣ ዛሬ እያልኩ ነገ ስቀጥር ቆይቸ፣ አሁን በነን ስል ከጛፍላ ነቅቸ፣ ልቤ ርቆ ሂዷል አላገኘሁትም፣ መመለሥ አልቻልኩም አላወኩበትም፣ ምን ይሆን መፍትሄው እንፈልግ መላ፣ ነፍሳችን ደርቃለች ሁናለች ተላላ ፣ ጎዳናውን ለቃ  ዙራለች በሌላ፣ ዟሂሯን አስውባ ለሠው ደህና መሥላ፣ በወንጀል እስር ቤት ተጠፍራ ነፍሴ፣ ስለውጭ ውበቴ ስለ አለባበሴ፣ ስጨነቅ ገረመኝ አጀብ ሞኝነቴ፣ አሁን በዚህ ሀሌ ቢመጣብኝ ሞቴ፣ ምን አስቀድመሻል ብሎ ሲጠይቀኝ፣ ምን ልመልስ ይሆን ወላሂ ጨነቀኝ፣ እገዥኝ ውዷዬ በዱንያ ላይ ዛሬ፣ ልዳን ከበሽታው ለስበቡ ጥሬ፣ ለአለም ጠቢቦች ባማክር ዘርዝሬ፣ የህመሜን  ጉዳይ ሁሉን ተናገሬ፣ አላገኝም ፈውሱን የትም ቦታ ዙሬ፣ በሽታው ልቤን ነው ስበቡ መእሲያ: እደተረዳሁት  ከቀራሁት ዓያ: የመውጫውን ነገር ከሱ መዳኒያችን፣ እስኪ እንመካከር ምን ይሆን ፈውሳችን፣ ✍

ከሙሽራው ቤት ምሳችንን በላንና የተወሰነ መመካከር አስበን አንድ ሁለት እየተባባልን ነው https://t.me/ABUOMAR_AMIRMUHAMMED?livestream=72c3296e0a772b1a22

​ረሱል (ﷺ) ከሳሪ ማለት ማን እንደሆነ ታውቃላችሁን? አሉ። ሰሃቦችም "ከሳሪ ማለት እኮ ገንዘብና ንብረት የሌለው ነው አሉ። ረሱልም (ﷺ) እንዲህ አሉ፦ "ከኡመቴ እውነተኛው ከሳሪ ማለት በቂያማ ቀን በሶላት፣ በጾምና በዘካት (በብዙ መልካም ስራ) መጥቶ፣ ነገር ግን ይህንን ሰድቦ፣ ይህንን አምቶ (ስሙን አጥፍቶ)፣ የዚህን ገንዘብ በልቶ፣ የዚህን ደም አፍስሶ የሚመጣው ሰው ነው። ከዚያም ለመልካም ስራው (ለተበደሉት ሰዎች) ይሰጣቸዋል። በእሱ ላይ ያለባትን እዳ ሳይከፍል መልካም ስራው ካለቀቀ፣ "ከተበዳዮቹ ወንጀል" ተወስዶ በእሱ ላይ (ይጫናል)፤ ከዚያም ወደ ወደ ጀሀነም ይጣላል። ሶሂህ ሙስሊም (2581)

_የሱና እህቶቸ___ አልሀምዱሊላሂ ይመስገን ጌታችን በማይቆጠረው ኒዕማው ላመቻቸን የነብዩ ኡመት አድርጎን በእዝነቱ በሱናቸው ግርጌ አስውቦን ሙሚቱ በጅልባብ በኒቃብ ደምቀን  ልንራመድ ትዛዝ አመጣልን  መጠጊያችን ሶመድ የነብያት መሪ ኢማሙል ቃኢሚን አሏህ ነገራቸው ተሸፈኑ እንዲሉን ውበት ነው ማረግ ነው ለሱና መመረጥ በተውሂድ ተውቦ በአንድነት ማጌጥ የሱናዋ እህቴ  የመንሀጇ ንግስት ሁሌ ወድሻለሁ እያየሁ በስስት አገናኘንና የመንሀጅ የአቂዳ ረመጥ አለያየንና ያገር አቀማመጥ በሙሀባሽ ግርጌ ሁሌ ስትናፍቂኝ አለሁ ዛሬም ድረስ ልቤን ስትደልቂኝ በርቀት ከንፌ ደስታሽን ስሰማ ዳዕዋ ወጥነሻል  በጠንካራው ማማ አምልኩት በማለት አረሂሙ ሯህማ በቂርአት ደምቀሽ ኢልምን ስትሾፍሪ ከማዳም ቤት ሁነሽ ድካምን ሳትፈሪ በአንድ እጅሽ ስትሞጥይ በአንዱ ስትሰሪ እጅጉን ደስ አለኝ የብርታትሽ ድግሪ የመንሀጅ እህቴ የሱናዋ ኮከብ በአንድነት ደምቀን በመሀባው መርከብ እንድንዘያየር ያሳካልን ያ ረብ ወደድኩሽ ምን ላድርግ እንዴት ይሻለኛል በድንገት ስትጠፊ ድብርት  ይጫነኛል የማረከኝ ወኔሽ የጥንካሬሽ አውድ ትምርት ሁኖኛል ጀግና ነሽ የኔ ውድ በአረብ በረሀ  በሚንቀለቀለው በብርዱ ታፍነሽ በሚቆራጠመው ቁመሽ ተገትረሽ በአረቦች ስራ ሳይበግርሽ ቅንጣት የምሽቱ ዳራ ሳትንገዳገጂ ልንክ እንደተራራ ትቀስሚያለሽ እውቀት ኢልምሽ እንዲያፈራ የአንችን ገድል ታሪክ የወኔሽን ማጀት አይዘልቀውምና የቃላት ቅንጅት አሏህ ይጠብቅሽ ልበልሽ ጠቅልየ የአኼራ እህቴ ውስጤ ነሽ እምዬ ሀገርም ያላችሁ ባህር ወዳ ማዶ በናንተ ሰቀቀን በናፍቆት ማገዶ ልባችን ሊያልቅ ነው ተንዶ ተንዶ እስገምንገናኝ  ጀልባው ተሰርጉዶ የተጋረደብን ሂጃቡ ተቀዶ አትራቁን በጭራሽ በተቻለ መጠን እንወዳችኋለን ባህሩን አቋርጠን በመንሀጃችሁ ላይ_ ሳትንሸራተቱ በተውሂድ ደምቃችሁ _ሽርክ ሳትወዝቱ ሱንዩን አቅፋችሁ _ቃሚ ሳትገዝቱ አድሩስ ሳታጨሱ _ ዱቤ ሳትገትቱ በሱና ደምቃችሁ ኒቃብ ሳታወልቁ በኢስላም መርህ ላይ ከፈሩ ሳትወልቁ ከፀና አቋማችሁ ሳትነቃነቁ ጠብቁኝ አልቀርም በናፍቆት ሰስቸ በርቱ የኔ ጀግኖች ውድ ንግስቶቸ ደግሞም ታምራለችሁ የሱና እህቶቸ 🔷ከምወዳችሁ እህታችሁ ኡሙ ሓቲም https://t.me/+o7ZrQFQjILVhNDVk https://t.me/+o7ZrQFQjILVhNDVk

​👉 ሰላም ማጣት የጀመርነው እኮ፣ ​አላህን ረስተን፤ ነገሩ ሁሉ በእኛ ሃሳብና በእኛ ጥረት ብቻ እንደሚሳካ ማመን የጀመርን ዕለት ነው! ​ነገር ግን... ሁሉንም ነገር ለፈጣሪ አሳልፎ መስጠት፣ በሱ
​👉 ሰላም ማጣት የጀመርነው እኮ፣ ​አላህን ረስተን፤ ነገሩ ሁሉ በእኛ ሃሳብና በእኛ ጥረት ብቻ እንደሚሳካ ማመን የጀመርን ዕለት ነው! ​ነገር ግን... ሁሉንም ነገር ለፈጣሪ አሳልፎ መስጠት፣ በሱ ውሳኔ መርካትና እሱ ባዘዘው መንገድ መጓዝ ትክክለኛው የሰላም ምንጭ ነው። አላህ ልባችንን በሰላም ይሙላው https://t.me/+SpJHRe6JfQQ0NGI0 https://t.me/+SpJHRe6JfQQ0NGI0

السلام عليكم ورحمة الله وبركاته ብስራት፡ ነገ (እሁድ) ምሽት ከ3፡00 ጀምሮ የኡስታዝ አቡ ዐማር አሚር ሙሐመድ እና የእህታችን ሱመያ ዐበዱልቃዲር የሰርግ ፕሮግራም መሰረት አድርገን የደዕዋ ፕሮግራም ማዘጋጀታችንን ስናበስራችሁ በታላቅ ደስታ ነው። ስለሆነም ተጋባዥ ኡስታዞቻችን፦ =>ሸይኽ አቡ ዐማር አወል ቢን አሕመድ =>ኡስታዝ አቡ ሓቲም ኸዲር ቢን አሕመድ =>ኡስታዝ አቡ ሙስዐብ አወል አሕመድ =>ኡስታዝ ዐብዱልጀዋድ =>ኡስታዝ አቡ ሉቅማን ሑሰይን =>ኡስታዝ አቡ ዒምራን ዐጃኢቡ =>ኡስታዝ አቡ ዑበይዳ ሰዒድ =>ኡስታዝ አቡ አይመን ዐብዱልመሊክ =>ኡስታዝ አቡ ጁለይቢብ ኢድሪስ መሕሙድ *እሁድ ምሽትን ከእኛ ጋር! የስርጭት ሊንክ፦ t.me/ABUOMAR_AMIRMUHAMMED

ተስፋ በትናንት አንቀልባ ዛሬን ተሸክሜ ሲያመኝ ሁሉን ስችል እንዳልቀር ደክሜ ለመድረስ ወስኜ ስታገል በራሴ ማጣት እንዳያስረኝ ባዶ እንዳይሆን ኪሴ ችሎ ለመገኘት ስደክም ስለፋ ያለምኩበት ሁኜ እንድገ
ተስፋ በትናንት አንቀልባ  ዛሬን ተሸክሜ ሲያመኝ ሁሉን ስችል እንዳልቀር ደክሜ ለመድረስ ወስኜ ስታገል በራሴ ማጣት እንዳያስረኝ ባዶ እንዳይሆን ኪሴ ችሎ ለመገኘት ስደክም ስለፋ ያለምኩበት ሁኜ እንድገኝ በይፋ በችግሬ ምሀል  እራሴን ደብቄ ኖርኩኝ ለብቻዬ ከሁሉም እርቄ 🎀🙌

*በእሾህ* *መካከል* *የምትበቅል* *አበባ* *ውበቷ* *የላቀ* *ነው* ፤ *በፈተና* *መሃል* *የምትጸና* *ሴትም* *ክብሯ* *ታላቅ* *ነው*
*በእሾህ* *መካከል* *የምትበቅል* *አበባ* *ውበቷ* *የላቀ* *ነው* ፤ *በፈተና* *መሃል* *የምትጸና* *ሴትም* *ክብሯ* *ታላቅ* *ነው*

‏قال تعالى : "وَاصْبِرْ عَلَىٰ مَا أَصَابَكَ" « አላህ ሱብሃነሁ ወተዓላ እንዲህ ይላል፡- “በሚደርስብህ ነገር ላይ ታገስ።” « قال الشيخ صالح بن فوزان الفوزان حفظه الله : «ሸይኽ ሳሊህ ኢብኑ ፈውዛን አል-ፈውዛን (አላህ ይጠብቃቸዉ) እንዲህ ብለዋል፡- « الذي يأمر بالمعروف وينهى عن ‎#المنكر يناله مشقة، يناله أذى من الناس، يناله لوم أو تهديد، فيصبر على ذلك. «በመልካም ነገር የሚያዝ እና ከክፉ ነገር የሚከለክል ሰው ከሰዎች የሚመጣ ችግር፣ ጉዳት፣ ወቀሳ ወይም ዛቻ ያጋጥመዋል፣ እናም በዚህ መታገስ አለበት።» 📚التعليق على رسالة : وجوب الأمر بالمعروف ( ٣٢) =

አንብቡት ትጠቀሙበት አላችሁ ተቃጠልን እኮ ጎበዝ የሰው ባል መቀማት ጀመራችሁ ማለት ነው ❗

ኡሚ ሀያቲ ​ የማይተካ ፍቅር ​"የዓለም ፍቅር ቢጨመር፣ ከእናት ፍቅር ጋር አይወዳደርም። በሁኔታዎች ውስጥ የማትለዋወጥ፣ በችግር ውስጥ የማትሰበር፣ በደስታ ውስጥ ደግሞ የመጀመሪያዋ ደስታ የምትሆን.
+7
ኡሚ ሀያቲየማይተካ ፍቅር ​"የዓለም ፍቅር ቢጨመር፣ ከእናት ፍቅር ጋር አይወዳደርም። በሁኔታዎች ውስጥ የማትለዋወጥ፣ በችግር ውስጥ የማትሰበር፣ በደስታ ውስጥ ደግሞ የመጀመሪያዋ ደስታ የምትሆን... እናት ማለት የፍቅር ሁሉ መነሻ ናት።" ​"እናት ማለት አላህ በምድር ላይ የሰጠን የራሱ የርህራሄ መገለጫ ናት።🌹 ​"አላህዬ እናቶቻችንን ከሕመም ጠብቅልን፣ ዕድሜያቸውን አርዝምልን፣ ወደ አኼራ የሄዱትንም አንተ በረህመትክ እዘንላቸው ያረብ የለፉልንን ልፋት የጀነት በር አድርግላቸው። የእናቶች ደስታ የልጆች ስኬት ነውና፣ ሁሌም ፈገግታቸውን አይለየን።"    ኡሚዬ ስወድሽኮ የኔ ናፍቆት https://t.me/+SpJHRe6JfQQ0NGI0 https://t.me/+SpJHRe6JfQQ0NGI0

*_እህት አለም ሰወች ዘንድ ለመወደድና እነርሱን ለመምሰል ብለሽ አስመሳይና አጭረፋራፊ አትሁኝ ::*_ እየውልሽ እህቴ ሰወች እያስመሰሉ እያጭረፈረፉ ለግዜው ደስተኛና ስኬታማ የሆኑ ቢመስሉሽና ቢመስላ
*_እህት አለም ሰወች ዘንድ ለመወደድና እነርሱን ለመምሰል ብለሽ አስመሳይና አጭረፋራፊ አትሁኝ ::*_ እየውልሽ እህቴ ሰወች እያስመሰሉ እያጭረፈረፉ ለግዜው ደስተኛና ስኬታማ የሆኑ ቢመስሉሽና ቢመስላቸው ግን እውነቱ ሌላነው እነርሱ ማስመሰላቸው ማጭረፍረፋቸው ምን ያክል ዋጋ እንደሚያስከፍላቸው ያውቃሉ ምክናየቱም ሰወች ናቸውና የማሰቢያ ጭንቅላት አላቸው ግን ችግሩ ከዛተግባር አልተወገዱም እመኒኝ እህቴ ውሸታሞች አስመሳይወች ሳቃቸው አጭር ደስታቸው ትንሽ ስኬታቸው ከጫፍ ሳይደርስ የሚቀነጠስ ነው ፡፡ እውነተኞች ግን ሳቃቸው ቢያንስ ለግዜው ደስታ ቢያጡና የሚደሰቱበት ቀን አንሶ የሚያዝኑበትና የሚተክዙበት ቀን በጣም ቢበዛም የደስታቸውን የስኬታቸውን ማማ የሚደርሱበት / የሚያገኙበት ቀን ግን አይርቅም፡፡ ምክናየቱም እውነተኞች ናቸው ጌታቸውን ይፈራሉ በሰወች ፊት ቢዋሹ ቢያስመስሉ አሏህ እንደሚያዋርዳቸው ጠንቅቀው ያውቃሉ ስለዚህ እውነትን ይዘው መጋፈጥን ነው የሚመርጡት *_እናማ እልሻለሁ ውዷየ ከእውነተኞቹ እንሁን፡፡*_ ይህን ስታረጊ በዙሪያሽ ያሉሰወች ሊርቁሽ ሊያጣጥሉሽ ይችላሉ አንችግን በእውነተኝነትሽና በታማኝነትሽ ምንግዜም አሸናፊ ሁኝ፡፡

✿ ወዳጄ የሰው ልጅ ልክ እንደ ተራራ ነው … ጥንካሬው በማይታየው ድብቅ ማንነቱ ውስጥ ነው ያለው። ጂኦሎጂስቶች እንደሚሉት “አንድ ተራራ ከሙሉ መጠኑ አንድ ሦስተኛ ክፍሉ ብቻ ነው ለኛ የሚታየን። ሁ
✿ ወዳጄ የሰው ልጅ ልክ እንደ ተራራ ነው … ጥንካሬው በማይታየው ድብቅ ማንነቱ ውስጥ ነው ያለው። ጂኦሎጂስቶች እንደሚሉት “አንድ ተራራ ከሙሉ መጠኑ አንድ ሦስተኛ ክፍሉ ብቻ ነው ለኛ የሚታየን። ሁለት ሦስተኛው ክፍሉ ከመሬት ስር የተቀበረ ነው።  እኛም እንዲሁ ነን! የምንደብቀው ማንነታችን  ከምናሳየው በላይ ነው። በእያንዳንዱ ሰው ውስጥ ተቀበለውም ካደው፣ደበቀውም ይፋ አወጣው፤ የተዳፈነ ህመም አለው! ከላይ በምታየው ብቻ ተንተርሰህ ፍርድ ለመስጠት አትቸኩል፤ ነገሮች ለኛ መስለው እንደሚታዩን አይደሉም! በሰላማዊ ሕይወቱ የምትቀናበት የተረጋጋ ሚመስልህ ሰው፤ በልቡ ውስጥ አላህ ብቻ የሚያውቀው ነበልባል እሳት ሊኖር ይችላል። ጭስ ስላልወጣው፣እየተቃጠለ አይደለም ማለት አይቻልም !!!!

⚠️ተውሒድ ማለት እንዲሁ የምንሸመድደው የመጽሐፍ ገጽ፣ በብዕር የምንከትበው ቃል ወይም በሚንበሮች ላይ የሚደረግ ደረቅ ንግግር ብቻ አይደለም። ተውሒድ ማለት ከልብ ጥልቀት የሚመነጭ፣ በደም ስራችን ውስጥ የሚፈስና ሙሉ ሕይወታችንን ለዓለማቱ ጌታ ለአላህ سُبْحَانَهُ وَتَعَالَى ብቻ የምናስገዛበት የታላቅነት መገለጫ ነው። ተውሒድ ማለት በልብ ውስጥ ከአንድ አምላክ ከአላህ سُبْحَانَهُ وَتَعَالَى ውጭ ሌላን ኃይል አለማስገባት፣ በምክንያቶች ሳይሆን በምክንያቶች ፈጣሪ ላይ ብቻ መመካት ነው። እወቁ... ከአላህ سُبْحَانَهُ وَتَعَالَى በስተቀር አድራጊ የለም! የሚጠቅመውም፣ የሚጎዳውም፣ የሚያከብረውም፣ የሚያዋርደውም፣ የሚያበለጽገውም፣ የሚያደኸየውም፣ ሕይወት የሚሰጠውም፣ የሚገድለውም እርሱ ብቻ ነው። ፍጡራን ሁሉ ደካሞች ናቸው፤ ሐኪሞች ይታመማሉ፣ መሐንዲሶች ይሳሳታሉ፣ ኃያላን ይወድቃሉ። አላህ سُبْحَانَهُ وَتَعَالَى ግን የዓለማቱ ጌታ፣ የሰማያትና የምድር ብቸኛ አስተናባሪ ነው። ፀሐይን ያለ ስህተት በምህዋሯ የሚያስኬደው፣ ሰማያትን ያለ ምሰሶ የጠበቃቸውና አንዲት ቅንጣት እንኳ የማታመልጠው ሐፊዝ (ጠባቂ) የሆነው ጌታ እርሱ ነው። አላህ سُبْحَانَهُ وَتَعَالَى ለነቢዩ ሙሳ عَلَيْهِ السَّلَامُ እንዳለው፦ "ሙሳ ሆይ! እኔ ብተኛ ኖሮ ሰማያት በምድር ላይ ይወድቁ ነበር።" ነገር ግን እርሱ የማይተኛ፣ የማይረሳና ሁልጊዜም ከባሮቹ ጋር የሆነ ኃያል ጌታ ነው። አላህ سُبْحَانَهُ وَتَعَالَى ካንተ ጋር ከሆነ ከማን ትሰጋለህ? በሕመምህ ሰዓት ወደ አላህ ተጠጋ። የትዳር አጋርህ ስታስቀይምህ ወደ አላህ ጩህ። ልጅህ ሲከዳህ ወደ አላህ ተመለስ። ጭንቀትህ ሲበዛና ሲሳዩ ሲጠብብህ የመውጫውን በር ከአላህ ዘንድ ፈልገው። ሰዎች ቢርቁህ ወደ አላህ ቅረብ፤ ምክንያቱም የሁሉ ነገር ቁልፍ ያለው በእርሱ እጅ ብቻ ነውና። እነዚያ ‹ኃያላን ነን› ያሉትን ፈርዖንንና ሰሙድን አላህ የት እንዳደረሳቸው ታሪክ ምስክር ነው? በእርሱ ፊት የትኛው ምድራዊ ኃይል ይቆማል ነገር ግን? አላህ የፈለገውን ሰሪ ነው። የእርሱ ትእዛዝ አይመለስም፣ የእርሱ ኃይል አይገታም። ስለዚህ በየትኛውም የሕይወት አጣብቂኝ ውስጥ ብንሆን፣ ልክ ነቢዩ መሐመድ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ በዋሻ ውስጥ ሆነው ለጓደኛቸው ለአቡ በክር رَضِيَ اللَّهُ عَنْهُ እንዳሉት እኛም ለነፍሳችን እንዲህ እንበላት፦ "አትዘን! አላህ ከእኛ ጋር ነው!"። እውነተኛ ተውሒድ ይኸው ነው! ሰላም የሚገኘው ወደ አላህ سُبْحَانَهُ وَتَعَالَى በመቃረብና በእርሱ ውሳኔ በመርካት ውስጥ ብቻ ነው። ዛሬም ነገም ለስኬትና ለደስታ የሚበቃው አላህን ብቻ መከታ ያደረገ ልብ ነው። ኢላሒ..! በልባችን ውስጥ እውነተኛውን ተውሒድ ዝራብን። ካንተ ውጭ ላለ ማንኛውም ኃይል እንዳንሰግድና እንዳንዋረድ በእምነታችን አጽናን። መጨረሻችንንም በተውሒድ ቃል አሳምርልን። t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy

ዛሬ ላይ ሶሻል ሚዲያ የሁላችንም ትልቅ ፈተና ሆኗል። በቤትም ሆነ በመስጊድ ሳይቀር ቀልባችንን ሰርቆት ውድ ጊዜያችንን እየወሰደብን ይገኛል። አንዳንዴ በሚዲያ ላይ የምናሳልፈው ጊዜ ለኽይር ነገር ቢሆ
ዛሬ ላይ ሶሻል ሚዲያ የሁላችንም ትልቅ ፈተና ሆኗል። በቤትም ሆነ በመስጊድ ሳይቀር ቀልባችንን ሰርቆት ውድ ጊዜያችንን እየወሰደብን ይገኛል። አንዳንዴ በሚዲያ ላይ የምናሳልፈው ጊዜ ለኽይር ነገር ቢሆን እንኳ፤ ቆም ብለን ራሳችንን መፈተሽ ብልህነት ነው። «ከዚህ ሚዲያ በስተጀርባ የተሻሉ መልካም ነገሮችን እያሳለፍኩ ይሆን? የዕለት ተዕለት ኃላፊነቴን በአግባቡ እየተወጣሁ ነው? ለልጆቼና ለትዳር አጋሬ የሚገባቸውን ትኩረትና ጊዜ እየሰጠሁ ነው ወይስ ማኅበራዊ ሚዲያው ሐቃቸውን እንዳጓድል መሰናክል ሆኖብኛል?» ብለን ራሳችንን እንጠይቅ። በተለይ ይህንን የክረምት ወቅት በተሻለና ይበልጥ ፍሬያማ በሆነ መልኩ ለመጠቀም አሁኑኑ ፕሮግራም ብናወጣ መልካም ነው። አላህ ይገዘን! t.me/Sle_qelbachn1 t.me/Sle_qelbachn1

ፈጥኖ ማን ይመልስ ! ✈️✈️ ትክክለኛውን  መልስ ያገኝ ሰው  add የሚለውን በመጫን ሰጦታ ያገኛል። 📝 ጥያቄ እውነት / ሀሰት ከነብያት በጣም ቆንጆ ድምፅ ያለው ዳውድ ዐለይሂ ሰላም ናቸው ።