en
Feedback
LOGOS

LOGOS

Open in Telegram

🎯የቻናሉ ዓላማ:LOGOS የሚለው ቃል ከGreek የመጣ ሲሆን፦ትርጉሙም ቃል፣ ምክንያት፣ክርስቶስ (የእግዚአብሔር ቃል ዮሐ 1፥1) በዚህ ቃል እውቀታችንን አሳድገን በኑሮ እንድንተገብር ነው

Show more
The country is not specifiedThe category is not specified
262
Subscribers
+324 hours
+137 days
+2830 days
Posts Archive
Repost from ጦር ሜዳ
ወንድ መሆን የተለየ ዓይነት ክርስቲያን ባያደርገም፤ ክርስቲያን መሆን ግን የተለየ ዓይነት ወንድ ሊያደርግ ግድ ነው፡፡ እንዲሁም ሴት መሆን የተለየች ዓይነት ክርስቲያን ባያደርግም፤ ክርስቲያን መሆን ግን የተለየች ዓይነት ሴት ሊያደርግ ግድ ነው፡፡         ከነዓን ለማ

Repost from ጦር ሜዳ
እኔ እራሴው የጠላውትን ማንነት የወደድከኝ ፤ የእኔ አንተን መውደድ ስቦህ አይደለም ፤ ❤ስለወደድከኝ እንጂ የሚወድህ ፣ ስለወደድኩህ አይደለም የወደድከኝ❤ ! #1 ዮሐንስ 4:9-10 9 እግዚአብሔር
እኔ እራሴው የጠላውትን ማንነት የወደድከኝ ፤ የእኔ አንተን መውደድ ስቦህ አይደለም ፤ ❤ስለወደድከኝ እንጂ የሚወድህ ፣ ስለወደድኩህ አይደለም የወደድከኝ❤ ! #1 ዮሐንስ 4:9-10 9 እግዚአብሔር ፍቅሩን በመካከላችን የገለጠው እንዲህ ነው፤ እኛ በእርሱ አማካይነት በሕይወት እንኖር ዘንድ እግዚአብሔር አንድያ ልጁን ወደ ዓለም ላከ። 10 ፍቅር ይህ ነው፤ እኛ እግዚአብሔርን እንደ ወደድነው ሳይሆን እርሱ እንደ ወደደንና ስለ ኀጢአታችን ማስተስረያ ይሆን ዘንድ ልጁን መላኩ ነው። ✍️ወንድም አሻግሬ ፀጋና ሰላም ከሁላችን ጋር ይሁን ❤❤❤❤ እወዳችኋለሁ❤❤❤❤

#ፀጋ ብዙ መሃላዬ አንተን ከመካድ አልጠበቀኝም የእለት እለት ውሳንዬ ብቻውን አላፀናኝም አልክድህም ብዬ ብዙ ክጂያለው በትንሽ ትልቁ ቃሌን አፊርሺያለው     ግን አሁን ገባኝ እንዳልችል ተረዳሁ       በብዙ መሃላ እንደማይሆን አወቅሁ       ዓለምን ንቄ እንደ ጉድፍ ቆጥሬ       መኖር እንደማልችል ቃላትን ደርድሬ                                     በብዙ ፎክሬ       ለካ አይቻልም ያለ ሰማይ ፀጋ       ለአንተ መኖር ያለንተ እርዳታ
📖 ቲቶ 2:11-12📖 11 ድነት የሚገኝበት የእግዚአብሔር ጸጋ ለሰዎች ሁሉ ተገልጧልና፤ 12 ይህም ጸጋ በኀጢአት መኖርንና ዓለማዊ ምኞትን ክደን፣ በአሁኑ ዘመን ራሳችንን በመግዛትና በጽድቅ፣ በእውነተኛ መንፈሳዊ ሕይወት እንድንኖር ያስተምረናል፤
🔋መቻል ያለው ፣ እኔ አልችልም ብሎ በእግዚአብሔር ፀጋ ላይ በመደገፍ ውስጥ ነው ! #በብዙ ወድቀት እና ድካም ውስጥ ሲናልፍ እግዚአብሔር ዝምብሎ  የሚያየው ጨክኖ አይደለም ፤ በእርሱ ላይ ሙሉ በሙሉ እንድንደገፍ እየጠበቀን ነው ! # በእርሱ ላይ ስንደገፍ ከዚያ ሁሉ ውድቀትና ድካም መውጣት አያዳግትም ! ኃጢአትን እምብ የሚንልበት ዘር በውስጣችን እውነትም አለ ፤ ዳግም ስንወለድ የክርስቶስ የትንሳኤውን ሀይል ተቀብለናል ፤ 💪 ስለዚህ ኃጢአት አይገዛንም! ✍️ ወንድም አሻግሬ 🏫 እግዚአብሔር በህይወቴ ካስተማረኝ ድንቅ ትምህርት መሃል ትልቁ ትምህርት ነው 🏫

Repost from ጦር ሜዳ
🚨 ክርስቲያን ሆኖ የቅድስና ጉዳይ የማይገደው የለም ፤ ስለዚህ እስከመጨረሻው ይነበብ 🚧 #የልብስ ዓላማው ሰውነትን ከራቊትነት ለመሰወር፣ #የሰውነት ቅርጽ እንዳይታይ ለማድረግ ነው። ሰውነትን ከራቊትነት ሸፍኖ ቅርጽ ማሳየት ርሱም መራቈት ነው። #አለባበስ አንዱ የቅድስና ሕግ ነው። #ቅድስና ማለት ለእግዚአብሔር መኖርና እግዚአብሔርን በኑሮ ማሳየት ነው። #አለባበሳችን ግን ራሳችንን የምናጎላበት ከሆነ ቅድስናና አምልኮትን ሰርቀናል ማለት ነው። 📚 ሳምራዊቷ ሴት (ገጽ 160) ግን ዓላማውን በግልፅ ስተናል ፤ አሁን በየ ቤተክርስቲያኑ በእህቶች ላይ እየታየ ያለው ፈር የለቀቀ አለባበስ ብዙ ወንዶችን በልባቸው እንድያመነዝሩ እያረገ ነው ፤ አልፎም በተግባር በዚህ ኃጢአት ውስጥ እየወደቁ ነው ... ምንአልባት አለባበስ ብቻ እንዴት እንደዚህ ያደርጋል የሚል ጥያቄ ልነሳ ይችላል ፤ ምላሹ ግን እንዲህ ነው እላለሁ 🔥 እሳት 🎯ዓላማው ምግብ ማብሰል ነው ግን አላማውን ከሳተ በደቂቃዎች ውስጥ ሀገርን እንደሚያቃጥል ከማንም የተሰወረ አይደለም ፤ ልብስም አላማውን ከሳተ ለጋለሞተነት ይዳርጋል ! #የኤልዛቤልን መንፈስ ወደ ቤተክርስቲያን ይዞ ገብቷል አሁን በቤተክርስቲያን ውስጥ እየታየ ያለው አለባበስ የአንዲት የዝሙት አዳር / የጋለሞታ አለባበስ ነው! #ቃሉ አሳፋር ቢሆንም ግን በተግባር እያየን ስለሆነ አይገደኝም ! እህቶች እናንተ ምንም ያህል ጠንካሮች ልትሆኑ ትችላላችሁ ግን የወንድ 👁️ አይን በዚህ ላይ በጣም ደካማ ነው ፤ ስለዚህ ቶሎ በዚህ ኃጢአት የመውደቅ ዕድሉ ሰፊ ነው ። 🙏🙏🙏 በጣም የሚወዳችሁ እህቶቼ እባካችሁ 🙏🙏🙏 # ሳይገላለጡ መዘነጥ ነውር አይሁንባችሁ 🙏🙏🙏 ለመዘነጥ የግድ አይደለም መገላለጥ እህቴ ለክርስቶስና ለወንድምሽ ብለሽ ፋራ መባል እኮ ክብርና ኩራት ነው ! 🚨ምንአልባት አሁን የብዙዎች አስተያት ዘመኑን የማታውቅ ፋራ ነህ ትሉኝ ይሆነል ፤ 🚨ዘመኑን ማወቅ ግን ዘመን እኛ ላይ እንድሰለጥን መድረግ ሳይሆን ❌ ዘመኑ ላይ እኛ መሰልጠንና ማወጀት ነው ያለብን
( ኤፌሶን 5:16 “...ዘመኑን ዋጁ። ” )
#💯 21ኛው century ላይ ቢንሆንም ግን ክርስቲያኖች ነን ! 🚨ተገላልጠሽ ካልሆነ የማይፈልግሽ እሱ 🐖አሳማ ነው ምክንያቱም አሳማ ለስሜቱ ብቻ ነው የሚኖረው ! ሀሳቡ የሚያልቅ አይደለም ለዛሬው ግን ሳጠቃልል ፤ እንደዚህ ግልፅ ስለወራው ብዙ እንደምጠሉኝና እንደሚቀወሙኝ እርግጠኛ ነኝ ! ግን ይሄ ነገር የሚገዳችሁ ሁሉ ሀሳቡን ለብዙ ሰው share አድርጉ
ኤፌሶን 5:1,9-10,15
1 እንግዲህ እንደ ተወደዱ ልጆች እግዚአብሔርን የምትከተሉ ሁኑ፥ 9-10 የብርሃኑ ፍሬ በበጎነትና በጽድቅ በእውነትም ሁሉ ነውና ለጌታ ደስ የሚያሰኘውን እየመረመራችሁ፥ እንደ ብርሃን ልጆች ተመላለሱ፤ 🚨15 እንግዲህ እንደ ጥበበኞች እንጂ ጥበብ እንደሌላቸው ሳይሆን እንዴት እንድትመላለሱ በጥንቃቄ ተጠበቁ፤ ልቤ ስለቆሰለ ነው እንደዚህ የፃፍኩት ! ✍️ወንድም አሻግሬ እህቶቼ በጣም❤❤❤ እወዳችኋለሁ ❤❤❤

Repost from ጦር ሜዳ
#ጭንቅላትህ ሲመራህ አስበህ ትናገራለህ #ስሜትህ ሲመራህ ደግሞ ተናግረህ ትጨነቃለህ !   🗯️ ማስተዋል ትልቅ ሀብት ነው ፤ በስሜት መመራት ኪሳራው ብዙ ነው 🗯️
ምሳሌ 10:19 19 በቃል ብዛት ውስጥ ኃጢአት ሳይኖር አይቀርም፤ ከንፈሩን የሚገታ ግን አስተዋይ ነው። ያዕቆብ 1:19 ‟... ሰው ሁሉ ለመስማት የፈጠነ ለመናገርም የዘገየ ለቍጣም የዘገየ ይሁን፤ ”
✍️ወንድም አሻግሬ

#በጣም ለጥቂት ተስፋ ቆረጠ( ጫፍ ደርሶ) #ከብዙ እንቁ ነገር ደርሶ ትዕግስቱ አለቀ 😟 #ተስፋ #ፅናት #ትዕግስት ፤ ምን ያህል ትልቆችና ዋጋ እንዳላቸው ተረዳው 🤔እናንተስ ምን ተረዳችሁ ? ✍️
#በጣም ለጥቂት ተስፋ ቆረጠ( ጫፍ ደርሶ) #ከብዙ እንቁ ነገር ደርሶ ትዕግስቱ አለቀ 😟 #ተስፋ #ፅናት #ትዕግስት ፤ ምን ያህል ትልቆችና ዋጋ እንዳላቸው ተረዳው 🤔እናንተስ ምን ተረዳችሁ ? ✍️ወንድም አሻግሬ

የፈሰሰ ውሃ እንዴት ይታፈሳል አንዴ ፈሷልና ፈሶ ይቀራል የሰው ስሌት ሂሳብ መቼ ከዚህ ያልፋል በአንተ ዘንድ ግን ጌታ የፈሰሰ ውሃ  ይታፈሳል #አንተ ሰው አይደለህም #ፈፅሞም አትገመትም #የዘላለም አምላክ ኤልሻዳይ /4* ሰው በሰውኛ ብዙ ያስባል የሞተ ነገር ሲያይ አበቃለት ይላል ሰው በሰውኛ ያለቀ ነገር ሲያይ አለቀለት ይላል 😭ለሞተ ነገሩ ጉድጓድ ሲምስለት    አንተ ደግሞ ከላይ ታወራለህ ስለ    ህይወት         እንደገና አድስ ጅማሬ        እንደገና አድስ ጅማሬ         እንደገና አድስ ጅማሬ        እንደገና አድስ ጅማሬ

እግዚአብሔር በአንተ ላይ ተስፋ ስላልቆረጠ ነው ፤ ዛሬን የጨመረው

የእግዚአብሔር ልጅነቱን የተጠራጠረ ለእኔ ፈተና ይወድቃል ብሎ ሰይጣን ያምናል። ዛሬም እግዚአብሔር በልጅነት የሰጠንን ፍቅርና ተስፋ ከተጠራጠርን ሳይነኲት እንደሚወድቅ የተገዘገዘ ዛፍ እንሆናለን። እግዚአብሔር ይወደኛል፥ ተስፋውን ይፈጽማል ብሎ ማመን ትልቅ ጒልበት ነዉ። 📚አካላዊ ቃል (ገጽ 223) ✍️ ዲ. አ. መ.

Repost from ጦር ሜዳ
ሉቃስ 24:6-7 6 እርሱ ተነሥቷል! እዚህ የለም፤ ደግሞም በገሊላ በነበረ ጊዜ ምን እንዳላችሁ አስታውሱ፤ 7 ‘የሰው ልጅ በኀጢአተኞች እጅ ዐልፎ ሊሰጥ፣ ሊሰቀልና በሦስተኛውም ቀን ሊነሣ ይገባል’
ሉቃስ 24:6-7 6 እርሱ ተነሥቷል! እዚህ የለም፤ ደግሞም በገሊላ በነበረ ጊዜ ምን እንዳላችሁ አስታውሱ፤ 7 ‘የሰው ልጅ በኀጢአተኞች እጅ ዐልፎ ሊሰጥ፣ ሊሰቀልና በሦስተኛውም ቀን ሊነሣ ይገባል’ ብሎ ነበርና።” እንኳን ለትንሳዬ መታሰቢያ በሰላም አደረሰን ! ወንድም አሽግሬ

✅ እግዚአብሔር የማያውቃቸው ሰባቱ ነገሮች 1) እግዚአብሔር አይቻልም የሚለውን ቃል አያውቅም። 2) እግዚአብሔር ሊመለስ የማይችል ጸሎትን አያውቅም። 3) እግዚአብሔር የፈጠረውን አስቀያሚ ሰው አያውቅም። 4) እግዚአብሔር ሊፈወስ የማይችል ቊስልን አያውቅም። 5) እግዚአብሔር ይቅር ለማለት የማይችለውን ኀጢአት አያውቅም። 6) እግዚአብሔር ሊያድን የማይችለውን ኀጢአተኛ አያውቅም። 7) እግዚአብሔር ከአሁን የተሻለ ጊዜ አያውቅም። https://t.me/btlfld https://t.me/LOGOSJO1

🔥 ምን አይነት መዝሙር ነው🔥 🔥🔥🔥🔥 ፍቅር ይፈሳል ፍቅር ፍቅር ይዘንባል ፍቅር በከበረ ደም ያጌጠ የሚያረሰርስ ሚምር በእሾህ አክልል ሆኖ ዘውድን የሚደፋ ለወጉት የሚማልድ በጠላቶቹ ሳቅ አንዴም ነፍሱን ማክዶ ቁጣውን የሚያበርድ የፍቅሩ ከፍታ የይቅርታው ምጥቀት አለፈ ከህልና ነፍሴ ፈለገችው ማቆሚያ በሌለው ሰረገላ ሆና ነክቶኛል ሀይሉ ምህረቱ አጥቦኛል ፀጋ ዘይቱ ጥማቴ ረክቷል በአለቱ አግኝቶኝ ሌላ ምን ልሻ ወኬሜ የኔ ማልቀሻ ኢየሱስ ሆኖኝ መሸሻ #ማይቀላቅሉበት መድኃኒት #የማይደርቡበት ውብ ሙቀት #ጠቀለለኝ ይሄው በጊዜው #በሞቱ ተፈቶ መግነዜ በመውደድ ጅረት ልቤን በሰላም ወንዞች ቤቴን አጥለቀለቀው አሜን በስሙ አረገው ስሜን ዝም ላልኝ ላውራ የፍቅሩን ድንቅ ስራ ክልከላ የሌው ቃሌ ያዘምረኛል ድሌ በሰንሰለቱ የታሰረልኝ በርባንነቴን ሻረልኝ 30 ዲናር ነበረ ዋጋዬ ተቤዠኝ እንጅ ቤዛዬ

#ማይቀላቅሉበት መድኃኒት #የማይደርቡበት ውብ ሙቀት #ጠቀለለኝ ይሄው በጊዜው #በሞቱ ተፈቶ መግነዜ 😭በሰንሰለቱ የታሰረልኝ 😭 በርባንነቴን ሻረልኝ 😭30 ዲናር ነበረ ዋጋዬ 😭ተቤዠኝ እንጅ ቤዛ
#ማይቀላቅሉበት መድኃኒት        #የማይደርቡበት ውብ ሙቀት        #ጠቀለለኝ ይሄው በጊዜው        #በሞቱ ተፈቶ መግነዜ 😭በሰንሰለቱ የታሰረልኝ 😭 በርባንነቴን ሻረልኝ 😭30 ዲናር ነበረ ዋጋዬ 😭ተቤዠኝ እንጅ ቤዛዬ

እንደ ወንጀለኛ የታየህበት እንደ ወንበዴ የተያዝክበት በሸላች ፊት ዝም እንደምል በግ ዝም ያልክበት ጌታ እንዳልሆንክ ተደርገህ የተቆጠርክበት ሁሉን እየቻልክ ለእኔ ብለህ ሁሉን አልቻልክም ገዳዮችህን
እንደ ወንጀለኛ የታየህበት እንደ ወንበዴ የተያዝክበት በሸላች ፊት ዝም እንደምል በግ ዝም ያልክበት ጌታ እንዳልሆንክ ተደርገህ የተቆጠርክበት ሁሉን እየቻልክ ለእኔ ብለህ ሁሉን አልቻልክም ገዳዮችህን መግደል ሲትችል በፍቅር ተሸነፍክ ራስህን አሳልፈህ የሰጠህበት ይሄ ቀን ታርኬ የጀመረበት ነው
ሉቃስ 22:52 52 ከዚያም ኢየሱስ ሊይዙት የመጡትን የካህናት አለቆች፣ የቤተ መቅደስ ሹሞችና ሽማግሌዎችን እንዲህ አላቸው፤ “ወንበዴ እንደሚይዝ ሰው፣ ሰይፍና ቈመጥ ይዛችሁ ወጣችሁን?
✍️ወንድም አሻግሬ

መግደል ስትችል ያዳንከኝ መጥለት ስትችል የወደደከኝ ማጥፋት ስትችል ያዳንከኝ ጌታ ኢየሱስ ስምህ ይክበር ኃጢአት የማያውቅህ ፣ ራስህ ኃጢአት ሆነህ እኔን የእግዚአብሔር ፅድቅ አደረከኝ ፤ አሁን ኩነኔ
መግደል ስትችል ያዳንከኝ መጥለት ስትችል የወደደከኝ ማጥፋት ስትችል ያዳንከኝ ጌታ ኢየሱስ ስምህ ይክበር ኃጢአት የማያውቅህ ፣  ራስህ ኃጢአት ሆነህ እኔን የእግዚአብሔር ፅድቅ አደረከኝ ፤ አሁን ኩነኔ የለብኝም በአንተ ስላላሁ ! 🧛 በአብ ፊት ልኬ የእኔ ማንነት አይደለም የቀረብክልኝ መስዋዕት ኢየሱስ አንተ ነህ ! ዮሐንስ 10:11 11 “መልካም እረኛ እኔ ነኝ፤ መልካም እረኛ ሕይወቱን ስለ በጎቹ አሳልፎ ይሰጣል፤ 1 ጴጥሮስ 2:24-25 24 ለኀጢአት ሞተን ለጽድቅ እንድንኖር እርሱ ራሱ በሥጋው ኀጢአታችንን በዕንጨት መስቀል ላይ ተሸከመ፤ በእርሱ ቍስል እናንተ ተፈውሳችኋል። 25 ቀድሞ እንደ ጠፉ በጎች ትቅበዘበዙ ነበር፤ አሁን ግን ወደ ነፍሳችሁ እረኛና ጠባቂ ተመልሳችኋል።

Repost from ጦር ሜዳ
ትንቢተ ኢሳይያስ 53:1-5 --- ¹ የሰማነውን ነገር ማን አምኖአል? የእግዚአብሔርስ ክንድ ለማን ተገልጦአል? ² በፊቱ እንደ ቡቃያ ከደረቅም መሬት እንደ ሥር አድጎአል፤ መልክና ውበት የለውም፥ ባ
ትንቢተ ኢሳይያስ 53:1-5 --- ¹ የሰማነውን ነገር ማን አምኖአል? የእግዚአብሔርስ ክንድ ለማን ተገልጦአል? ² በፊቱ እንደ ቡቃያ ከደረቅም መሬት እንደ ሥር አድጎአል፤ መልክና ውበት የለውም፥ ባየነውም ጊዜ እንወድደው ዘንድ ደም ግባት የለውም። ³ የተናቀ ከሰውም የተጠላ፥ የሕማም ሰው ደዌንም የሚያውቅ ነው፤ ሰውም ፊቱን እንደሚሰውርበት የተናቀ ነው፥ እኛም አላከበርነውም። ⁴ በእውነት ደዌያችንን ተቀበለ ሕመማችንንም ተሸክሞአል፤ እኛ ግን እንደ ተመታ በእግዚአብሔርም እንደ ተቀሠፈ እንደ ተቸገረም ቈጠርነው። ⁵ እርሱ ግን ስለ መተላለፋችን ቈሰለ፥ ስለ በደላችንም ደቀቀ፤ የደኅንነታችንም ተግሣጽ በእርሱ ላይ ነበረ፥ በእርሱም ቍስል እኛ ተፈወስን። ##አመት(በዓል)ደርሶ የሚናስብህ አይደለህም ፤ ሁልጊዜ በልባችን የሚትኖር የነፍሳችን በዓል ነህ የታረድክልን ፋሲካችን ነህ ኢየሱስ

Repost from Tesfa
ኢየሱስ ክርስቶስ በመከራና በመሥዋዕትነት ውስጥ በማለፍ ፍቅሩን በተግባር አሳይቷል። እርሱ የተሸከመው ቅጣት ህይወትን ሰጠን፤ ከማስተዋል በላይ የሆነ ዕረፍትንም ሰጠን። ኀጢአታችንን ተሸክሞ በመከራ ው
ኢየሱስ ክርስቶስ በመከራና በመሥዋዕትነት ውስጥ በማለፍ ፍቅሩን በተግባር አሳይቷል። እርሱ የተሸከመው ቅጣት ህይወትን ሰጠን፤ ከማስተዋል በላይ የሆነ ዕረፍትንም ሰጠን። ኀጢአታችንን ተሸክሞ በመከራ ውስጥ ያሳየን ፍቅር ከዘላለም ሞት አድኖናል፣ ደግሞም ፈውስ ሆኖልናል። ኢየሱስ ክርስቶስ ለኀጢአታችን መሥዋዕት በመሆን በከፈለው ዋጋ፣ እርሱ ብቻ የሕይወታችን እውነተኛ ተስፋ ሆኗል። በክርስቶስ ኢየሱስ ቤዛነት በማመን ሕይወትን፣ ፈውስን እና ጸጋን ልትቀበል ትወዳለህ? የመዳን ቀን ዛሬ ነው።
ኢሳይያስ 53:5 እርሱ ግን ስለ መተላለፋችን ቈሰለ፥ ስለ በደላችንም ደቀቀ፤ የደኅንነታችንም ተግሣጽ በእርሱ ላይ ነበረ፥ በእርሱም ቍስል እኛ ተፈወስን።
#በደም_የተጻፈ_ፍቅር #tesfa #hope Follow Tesfa on: Instagram | Facebook | Telegram | TikTok | Youtube | Threads

Repost from Tesfa
እንደ በግ ወደ መታረድ ሊሄድ ፈቀደ! ኃይል እያለው ግን አልተጠቀመበትም፤ ምክንያቱም ለእኛ ያለው ፍቅር ከገጠመው በላይ ነበር። ይህ ዝምታው ደካማነት አይደለም፤ የታላቅ ፍቅር ምልክት ነው። ዛሬ እን
እንደ በግ ወደ መታረድ ሊሄድ ፈቀደ! ኃይል እያለው ግን አልተጠቀመበትም፤ ምክንያቱም ለእኛ ያለው ፍቅር ከገጠመው በላይ ነበር። ይህ ዝምታው ደካማነት አይደለም፤ የታላቅ ፍቅር ምልክት ነው። ዛሬ እንደነበርን እንድንኖር እርሱ ዝም አለ፤ እኛ በሕይወት እንድንኖር እርሱ ሊሰዋ  እስክመጨረሻው ታዘዘ። #በደም_የተጻፈ_ፍቅር #tesfa #hope Follow Tesfa on: Instagram | Facebook | Telegram | TikTok | Youtube | Threads

እንደገናን ባያውቅ ዳግም ዕድል ባይሰጥ ማን ይችል ነበረ የጌታ ደጅ ሊረግጥ እየተደገፈ በማይሰፈር ፀጋው እንደኔ የቆመ ስንቱን ቤት ይቁጠረው ስንቱን ቤት ይቁጠረው ደጋግሞ የተፈተነ እምነቴ እንዳይንኮ
እንደገናን ባያውቅ ዳግም ዕድል ባይሰጥ ማን ይችል ነበረ የጌታ ደጅ ሊረግጥ እየተደገፈ በማይሰፈር ፀጋው እንደኔ የቆመ ስንቱን ቤት ይቁጠረው ስንቱን ቤት ይቁጠረው ደጋግሞ የተፈተነ እምነቴ እንዳይንኮታኮት አልቆለት እንዳይወድቅ እንደስንዴ ሊያበጥረኝ የወጣውን ፈታኝ በ ‘አይቻልም’ ሲሰድ የአንደበቴን ሳይሆን ያወቀ የልቤን እንደተመኘሁት ልሆን ያለመቻሌን እስኪቆሙ እግሮቼ በብዙ አገዘኝ ሃይልን እስክቀበል አይዞሽ በርቺ እያለኝ ያለቀልኝ መስሎት ለሳቀብኝ ጠላት ማልዶ ማለደልኝ ጉልበቴን አጸናት ያለቀልኝ መስሎት ለሳቀብኝ ጠላት ማልዶ ማለደልኝ ጉልበቴን አጸናት
ማርቆስ 14:72 72 ወዲያውም ዶሮ ሁለተኛ ጮኸ። ጴጥሮስም፣ “ዶሮ ሁለት ጊዜ ከመጮኹ በፊት ሦስት ጊዜ ትክደኛለህ” ያለው የኢየሱስ ቃል ትዝ አለው። #ከዚያም ስቅስቅ ብሎ አለቀሰ።
ሉቃስ 22:31-32 31 ደግሞም ኢየሱስ እንዲህ አለ፤ “ስምዖን፣ ስምዖን ሆይ፤ እነሆ፤ ሰይጣን እንደ ስንዴ ሊያበጥራችሁ ለመነ፤ 32 እኔ ግን እምነትህ እንዳይጠፋ ስለ አንተ ጸለይሁ...”

...አየር የማያቋርጥ የሕይወት ሂደት ነው :: የምንተነፍሰው በተራ ሳይሆን ባለ ማቋረጥ ነው ። ዛሬ ያለነው ትላንት በሰብነው አየር ፣ አሁን ያለነው ቅድም በገባው አየር አይደለም ። ከአየር ጋር የ
...አየር የማያቋርጥ የሕይወት ሂደት ነው :: የምንተነፍሰው በተራ ሳይሆን ባለ ማቋረጥ ነው ። ዛሬ ያለነው ትላንት በሰብነው አየር ፣ አሁን ያለነው ቅድም በገባው አየር አይደለም ። ከአየር ጋር የማይቋረጥ ግንኙነት እያደርግን ነው ያለነው :: እንዲሁም ያለማቋረጥ አንድንፀልይ ታዘናል ምክንያቱም ##ፀሎት እስትንፋስ ነውና ::
1ተሰሎንቄ 5:17-18 #17 ሳታቋርጡ ጸልዩ፤ 18 በማናቸውም ሁኔታ አመስግኑ፤ የእግዚአብሔር ፈቃድ በክርስቶስ ኢየሱስ ለእናንተ ይህ ነውና። ሳታቋርጡ ጸልዩ፤ 18 በማናቸውም ሁኔታ አመስግኑ፤ የእግዚአብሔር ፈቃድ በክርስቶስ ኢየሱስ ለእናንተ ይህ ነውና።
📚 ፀሎት : ገፅ 16 ✍️ዲ/ን አሸናፊ መኮንን channalun join adrgu https://t.me/LOGOSJ1ASHU አብረን እንደግ 🙏