Ibro markets
Open in Telegram
Welcome to Ibro Markets! From Crypto to AI, from Airdrops to Blockchain technology! This is the right place to find new opportunities and information every day. Join our channel and start your Web3 journey. For any questions or feedback @mr_ebro
Show moreThe country is not specifiedThe category is not specified
292
Subscribers
-224 hours
+47 days
+430 days
Posts Archive
292
There is no one more genuine than someone who celebrates other people’s success while patiently waiting for their own turn.
292
Repost from N/a
Got hacked and my channel got deleted
I was always the "why would they hack me?" girl i think i deserved it 😭
Anyways we keep going :))
@aydus_journal
292
Repost from Fete's Tech Voyage
In life, there’s no predictable path. You just keep moving, learning, and figuring it out along the way.
@fetedev
292
Repost from N/a
#Day_65
(゚_゚) The technology behind modern wireless charging comes from electromagnetic induction.
@meryem_hub 🥰🎀
292
Repost from CRYPTNOMICS ET
Big news for crypto 👀
The White House says it’s still fully committed to passing the CLARITY Act in September.
The first big test comes on September 15, when the bill needs 60 votes.
If it passes, it would give the U.S. crypto market much clearer rules, making it easier to know what’s legitimate and what isn’t.
It won’t magically eliminate scams, but clearer rules will make the market safer, bring more serious companies in, and attract more money into crypto.
Definitely one to watch.
292
Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
+2
7 ሚሊዮን ኮደርስ በዚህ ክረምት
ethiocoders.et
ዓለም አቀፍ እውቅና ያለው ሰርተፊኬት
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ፥ " ይህ ክረምት በከንቱ እንዲያልፍ ሊፈቀድለት የማይገባ ትልቅ ዕድል ይዞ መጥቷል " ሲሉ ለኢትዮጵያ ወጣቶች ጥሪ አቅርበዋል።
የ5 ሚሊዮን ኮደርስ ኮርሶች በነጻ እንደሚገኙ ገልጸው የሚሰጠው የምስክር ወረቀትም ዓለም አቀፍ ዕውቅና ያለው መሆኑን ገልጸዋል።
" 5 ሚሊዮን ኢትዮጵያውያን ቀድመው ወስነዋል፣ አሁን ደግሞ ተራው የእናንተ ነው " ብለዋል።
እስከ ሰኔ 2018 ዓ/ም ድረስ የሰልጣኞች ቁጥር 5,005,146 ሲሆን እስከ ነሃሴ 2018 ዓ/ም ይህን ቁጥር 7 ሚሊዮን ለማድረስ ግብ ተቀምጧል፤ እያንዳንዱ ኢትዮጵያዊም የዚህ ብሔራዊ ተልዕኮ አካል እንዲሆን ጠቅላይ ሚኒስትሩ ጥሪ አቅርበዋል።
ይህንን ጥሪ ተከትሎ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት አስተናጋጅነት በኢኒሼቲቩ ዙሪያ የልምድ ልውውጥ መድረክ ተካሂዷል።
መድረኩ የዘርፉን መሪዎችና ፖሊሲ አውጪዎች፣ የምስክር ወረቀት ያላቸው የኢኒሼቲቩን ምሩቃን እና ወጣት ባለሙያዎችን በአንድ ላይ አገናኝቷል።
ተሳታፊዎች ተሞክሯቸውንና እይታቸውን በመድረኩ እንዲያካፍሉ መደላድልን የፈጠረ ሲሆን፣ መርሃ ግብሩ በተግባራዊ ዲጂታል ክህሎት ልማት አማካኝነት ለዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 አጀንዳ ዕድገት የራሱን አስተዋፅኦ ማበርከቱ ተገልጿል።
መርሃ ግብሩ በሰው ሰራሽ አስተውሎት ላይ ባተኮረ የኤግዚቢሽን ጉብኝት የተጀመረ ሲሆን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት የፕሬስ ሴክሬታሪያት ኃላፊ ቢልለኔ ሥዩም ንግግር አድርገዋል።
የፕሬስ ሴክሬታሪያት ኃላፊ ቢልለኔ ፤ የወጣቶች የቴክኒክና ዲጂታል ክህሎት ብቃት ወሳኝ ሀገራዊ ሀብት መሆኑን ገልጸው፣ የኮደሮችን ቁጥር ወደ 7 ሚሊዮን ለማድረስ በጠቅላይ ሚኒስትሩ የቀረበውን ጥሪ ተግባራዊነት አረጋግጠዋል።
በመድረኩ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ከፍተኛ አማካሪ ዶ/ር አብዮት ባዩ፣ የጊሮ (gheero) ዋና ሥራ አስፈጻሚ ቤተልሔም ደሴ፣ የኢኒሼቲቩ ምሩቃን አዝመራው ታደሰ እና የቴክኖሎጂ ሥራ ፈጣሪዋ ማኅሌት ሥዩም በፓናል ውይይት ላይ ተሳትፈዋል።
የውይይቱ ተሳታፊዎች ወጣቶች ፦
- ክህሎታቸውን ያለማቋረጥ እንዲያሳድጉ፣
- በተግባር ላይ ያተኮሩ መፍትሔዎችን እንዲያበለጽጉ፣
- በኢትዮጵያ የዲጂታል ሥነ-ምህዳር ዕድገትና ፈጠራ ውስጥ የድርሻቸውን እንዲወጡ አበረታተዋል።
ወጣት ተሳታፊዎች የዲጂታል ክህሎትን የተመለከቱ ጥያቄዎችን ለፓናሊስቶች አቅርበው ምላሽ ያገኙበት ሲሆን አጠቃላይ መርሃ ግብሩ ግልጽ ውይይትና የልምድ ልውውጥ የተስተናገደበት ነው።
ይህ የልምድ ልውውጥ የ5 ሚሊዮን ኢትዮጵያውያን ኮደሮች ኢኒሼቲቭ የዲጂታል ክህሎትን ለማሳደግ እና ሀገራዊ ለውጥን ለማፋጠን ያለውን ከፍተኛ ሚና በድጋሚ ያረጋገጠ ሆኗል።
የልምድ ልውውጥ መድረኩን በዚህ ይከታተሉ ፦ https://youtu.be/7zQ0gY90XLA?si=pTAgMXGz0VBoHV4u
እንዴት ልመዝገብ ?
ከ5 ሚሊዮን ለተሻገረው ኮደርስ ኢኒሼቲቭ ስልጠና ለመመዝገብ 👉 ethiocoders.et ይጫኑ። የምስክር ወረቀቱ ዓለም አቀፍ እውቅና አለው።
ነሐሴ 4 ቀን 2018 ዓ/ም
@tikvahethiopia
292
Repost from 4-3-3 ስፖርት በኢትዮጵያ™
+1
ለእህታችን ቻሌንጅ!
10 ብር ለአንድ ሰው ትንሽ ቢመስልም ስንበዛ ግን ከኛ የወጣው 10 ብር ለሌላ ሰው ህይወቱን ማትረፍ ሊሆን ይችላል
ከ10 ብር ጀምረን መላክ የምንችለውን እንላክላት... ለእህታችን እንድረስ❤️
CBE - 1000487578828
TeleBirr - 0911179293
Awash Bank - 013471629151800
ሁሉም አካውንት ስም - Rahel Aregay
ከላካችሁ በኃላ ኮመንት ላይ ከScreenshot ጀምሮ እስከ ቴክስት መላክ ትችላላችሁ!
