The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus - EECMY
前往频道在 Telegram
The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus (EECMY) is a national Lutheran church with more than 10 million members.
显示更多3 499
订阅者
-124 小时
+187 天
+11130 天
帖子存档
የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ የዋናው ጽሕፈት ቤት ሰራተኞች የ2019 ዓ.ም አዲስ ዘመን መለወጫ ዋዜማን በጋራ አክብረዋል።
የጽሕፈት ቤቱ ሰራተኞች የ2018 ዓ.ም በሰላም እና በጤና፤ በአገልግሎት ስኬት፤ በምህረትና ቸርነት ጠብቆ ለአዲሱ ዓመት ያበቃቸውን እግዚአብሔር ያለፈውን ዘመን ዘወር ብለው በመመልከት አመስግነዋል።
የቤተ ክርስቲያኒቱም ፕሬዚዳንት ቄስ ዶ/ር ዮናስ ይገዙ ባስላለፉት መልዕክት ከመካከላችን አንድም ሰው ሳይጎድል አዲሱን አመት ለመቀበል መዘጋጀት በእግዚአብሔር ፀጋና እና በረከት መሆኑን ገልጸዋል። በመጪውም ዘመን በህብረት እና በፍቅር አጥብቆ መያያዝ አስፈላጊ መሆኑን ተናግረዋል።
የጽሕፈት ቤቱም ሰራተኞች በፀሎት፤ የእግዚአብሔርን ቃል እና የጌታን እራት በጋራ በመውሰድ ህብረት አድርገዋል።
Haa ta'u malee, hojii bara darbe hojjenne madaaluu, akkasumas mul'atni qabanneef karoorri qopheessuu qofti gahaa miti. Hojii gaarii hundaaf bu'uurri Waaqayyoon sodaachuudha. Dubbiin Waaqayyo, “Waaqayyoon sodaachuun jalqaba ogummaa ti, warri isa duukaa bu'anii hojjetan hubannaa gaarii qabu; Waaqayyoon jajachuunis yeroo hundumaaf jabaatee in dhaabata” (Faarfannaa 111:10) jechuun nu barsiisa.
Kanaaf, biyya keenya keessatti, akkasumas addunyaa keenya keessatti, namoonni hojii gaarii isaan irraa eegamu akka hin raawwanne, ilmaan namootaa nagaadhaan waliin ta'anii, wal gargaaraa jaalalaan akka hin jiraanne kan taasisu rakkoon keessaa tokko namni Waaqayyoon sodaachuu dhiisuu isaati. Namni Waaqayyoon hin sodaanne yeroo baay'ee gocha hamaa nama irratti raawwata. Kana irraa kan ka'e, nagaan ni jeeqama, haqni ni miidhama, walitti dhufeenyi namootaas ni laafa.
Biyya keenya keessattis, sadarkaa kamiyyuu irratti gochoonni ulfina Waaqayyoo, faayidaa fi kabaja ilmaan namaa miidhan, Waaqayyoon sodaachuu dhabuu irraa kan maddudha. Waaqayyoon sodaachuun gara hubannaatti nama fida. Kunis gocha ulfina Waaqayyootiifis ta'ee faayidaa fi kabaja nama biraatiif hin taane irraa namni akka fagaatu godha.
Daawit faarfannaa isaa keessatti, “Ajaja kee keessaa hubannaa nan argadha; kanaafis karaa sobaa hundumaa nan jibba” (Faarfannaa 119:104) jechuun dubbata. Kanaafis, bara haaraa kana keessatti guyyaa guyyaan Waaqayyoon sodaachuu fi hubannaadhaan, waan hin darbine waan darbu irraa, waan kabajamaa waan salphina irraa, waan gaarii waan hamaa irraa adda baasuu qabna. Akkasumas, amanamummaadhaan itti gaafatamummaa keenya sirnaan bahuuf of qopheessuu qabna.
Xumura irratti
Dhumarrattis, Waaqayyo bara amma qabanne kana keessatti ummatoota biyya keenyaa, geggeessitoota sadarkaa gara garaa irratti geggeessummaadhaan tajaajilaa jiran, abbootii amantii fi tajaajiltoota, akkasumas miseensota waldaa keenyaa hundaaf garaa Waaqayyoon sodaatu haa kennu. Waaqayyo biyya keenya nagaatti haa eegu. Hojii hojjennus nuuf haa eebbisu.
Bara haaraa kana yeroo kabajnu, obboloota keenya sababa gara garaatiin miidhamanii fi rakkina keessa jiran, hiyyeeyyii ta’an, akkasumas dhukkubsataa jiranii fi namoota gargaarsa barbaadan yaadachuu qabna. Waan qabnu irraa waliin qooddachuun, jaalalaa fi gara laafinaan wal bira dhaabbachuun bara haaraa kana waliin akka dabarsinu isin yaadachiisuun jaalladha.
Waaqayyo Gooftaan biyya keenya Itoophiyaa haa eebbisu!
Waaqayyo isin haa eebbisuu, isin haa eeguu;
Waaqayyo fuula isaa isiniif haa ibsuu, isinitti haa araaramuu;
Waaqayyo fuula isaa gara keessanitti haa deebisuu, nagaa isaas isiniif haa kennu!
Maqaa Abbaatti, Kan Ilmaatti, kan Hafuura Qulqulluuttis Waaqayyo Tokkoon.
Ameen!
Luba Dr. Yoonaas Yiggazuu
Pirezidaantii Waldaa Kiristaanaa Warra Wangeela Makaana Yesuus Itoophiyaa
Itoophiyaan bara 2019tti abdiiwwanii fi qorumsoota hedduu qabattee ce’aa jirti. Yaadota adda addaa, madaawwan seenaa, kuusaawwan gadoo fi garaagarummaa biyya keenya keessa jiraniif furmaata waaraa barbaaduuf mariin biyyaalessaa taasifamee ture carraawwan abdii kennan keessaa tokkodha. Carraa kana jibba, shakkii fi wal-mormiin fashaleessuu irra walii galtee, wal-dhaggeeffachuu, wal-hubachuu, waliif obsuu fi mul'ata egeree hunda keenyaa fayyadu waliin ijaaruun itti fayyadamuu qabna. Garaagarummaan keenya sababa diinummaatiif utuu hin taane, karaa marii nagaa keessatti wal irraa barachuu fi wal hubachuuf carraa ta'uu qaba. Itoophiyaan dorgommii namni tokko itti injifatu, kan biraan immoo itti mo'amu utuu hin taane mana ijoolleen ishee hundi nagaadhaan, haqaa fi wal kabajuudhaan keessa waliin jiraatan ta'uutu mala.
Akkasumas, yeroo ammaa kana, qaala'iinni jireenyaa maatii hedduu yaaddessaa jira. Dhabamuun carraa hojii, hir'ina galii fi dhiibbaan jireenya guyyaa guyyaa, keessumaa immoo hawaasa keenya keessaa warra dadhaboo fi harka qalleeyyii ta'an qormaata cimaa keessa galchaa jira.
Walitti bu'iinsii fi nageenyi waaraan dhabamuun biyya keenya bakkeewwan gara garaa keessatti mul'atu lubbuu namaa galaafachaa, maatii diigaa, hawaasa dadhabsiisaa fi abdii egeree ijoollee keenyaa miidhaa jira. Rakkooleen kunneen qaama tokko qofaan furamuu hin danda'an. Hundi keenya itti gaafatamummaa keenya sirnaan bahuu qabna. Nagaan waan nama biraa qofa irraa eegamu utuu hin taane, itti gaafatamummaa tokkoon tokkoon keenya waliin qabnuu dha.
Barri dijitaalaa har'a keessa jiraannu kunis itti gaafatamummaa haaraa nu gaafataa jira. Miidiyaan hawaasaa namoota wal qunnamsiisuuf, beekumsa wal jijjiiruu fi yaada gaarii dabarsuuf carraa guddaadha. Haa ta'u malee, odeeffannoo sobaa, oduu hin mirkanoofne, arrabsoo fi dubbii jibbaa saffisaan akka babal'atu taasisuu danda'a. Kanaaf, namni waan dhaga’e hundumaa osoo hin mirkaneessiin dabarsuu irraa, dubbii kabaja nama biraa gadi buusu irraa, ergaa jibba babal'isu irraa akkasumas jechoota namoota qoqqoodan irraa fagaachuu qaba. Jechi keenya jireenya kennuu danda'a; miidhaa geessisuus ni danda'a. Kanaaf, jechi yaada namaa keessaa ba’u meeshaa nagaa, dhugaa, jaalalaa fi waliif yaaduu ta'uu akka qabu isiniifan dhaama.
Kabajamtootaafi jaallatamtoota Ummatoota Biyya Keenyaa fi Amantootaa Waldaa Keenyaa!
Barri 2018 kana booda deebi'ee hin dhufu; darbee jira; barri 2019 immoo bara haaraa ta'uun bakka bu'ee jira. Haa ta'u malee, gara bara haaraatti seenuu dura, bara darbe keessatti akka nama dhuunfaatti, akka maatiitti, akka hawaasaatti, akka dhaabbilee amantiitti, akka biyyaatti imalli keenya akkam ture jechuun daandiiwwan irra deemnee fi hojiiwwan raawwanne madaaluun in barbaachisa.
Kunis, bara darbe keessatti ciminaa fi dadhabbii keenya adda baafachuun, dadhabbii keenya sirreessinee, cimina keenya fooyyessuun, mul'ata haaraa fi karoora sirrii qopheessinee, bara 2019 keessatti hojiiwwan itti bobbaanu hunda keessatti bu'a qabeessummaa guddaa akka argannu nu gargaara. Akkasumas, jireenya keenyaa fi jireenya lammiilee keenyaa fooyyessuuf tattaaffii taasifamu keessatti qooda keenya jabaannee, itti gaafatamummaa fi amanamummaadhaan akka baanu nu jajjabeessa.
Akka Waldaa Kiristaanaa Warra Wangeelaa Makaana Yesuus Itiyoophiyaatti, waggaa haaraa kana hawwii guddaa fi abdii amantti ijaarameen simachuutu mala. Keessattuu, miseensonni Waldaa keenyaa bu’uura tajaajila hunda-galeessa Waldaan kun ittiin dhaabatte hordofuudhaan; jaalalaan, waan gaarii hundumaan wal tumsuudhaan, tokkummaa cimsanii eeguun, dhiifamaa fi wal jajjabeessuu akka duudhaa hariiroo keessanii godhattanii akka deddeebitan waamicha isiniif dhiyeessuun barbaada.
Akkasumas, guyyaa Dilbataa fi yeroo garagaraatti Wangeelli iddoo aarsaa irraa lallabamu, barsiifnii fi ergaan jaalalaa dabarfamu qajeelfama jireenya keenyaa ta’uu waan qabuuf, amantootni waldaa keenyaa hundi waan hundumaan of eeggannoodhaan akka deddeebitan gorsa isiniif gumaachuun barbaada.
Ergaa Baga Geessanii Pirezedaantii Waldaa Kiristiyaanaa Warra Wangeelaa Makaana Yesuus Itiyoophiyaa Irraa Ayyaana Waggaa Bara 2019 Ilaalchisee Amantootaa fi Sabaa fi Sab-lammoota Biyyattii Hundaaf Darbe.
Maqaa Abbaatti, Kan Ilmaatti, Kan Hafuura Qulqulluutti Waaqayyo Tokkoo; Ameen!
Gooftaatti kan jaallatamtan uummatoota biyya keenyaa, biyyaa keessaa fi biyya alaa kan jiraattan hundi, akkasumas immo amantootni Waldaa Kiristiyaanaa Warra Wangeelaa Makaana Yesuus Itiyoophiyaa hunumaaf.
Bakka jirtan hundumaatti Ayyaannii fi Nagaan Waaqayyoo isiniif haa baay’atu!
Barri ni dhufa; ni darba.
Dhaloonni ni ka’u; ni darbu.
Haalonni ni jijjiiramu;
Karoorrii fi tarkaanfiin namootaas akkuma yeroo isaatti ni jijjiirama.
Wanti har'a jabaa fi hin sochoone fakkaatu boru in raafama.
Wanti har'a waan hin danda'amne fakkaatus boru dhugoomuu danda'a.
Wantonni baroota keessatti yoo jijjiiraman, Waaqayyo keenya garuu bara baraan darbee jiraata. Inni Uumaa waan hundumaati; waan hundumaa gararraa ta'uun bara baraan jiraata. Humni Isa jijjiiruu yookiin mootummaa Isaa raasuu danda'u tokkollee hin jiru.
Daawit Faarfannaa isaa 102:12 irratti jijjiiramummaa uumama hundaa fi bara baraan jiraachuu Waaqayyoo yeroo ibsuun akkana jedha: “Ati garuu yaa Waaqayyo, bara baraan teessoo kee irra jirta, seenaan kees dhalootaa hamma dhalootaatti in yaadatama.” Akkasumas, Faarfannaa 102:26–27 irratti: “Isaan baduuf jiru, ati garuu haftee in jiraatta; isaan hundinuu akka uffataa in ciccitu, ati akka uffataatti baaftee isaan in gatta, isaanis in dhidhimu! Ati garuu isuma sana, waggoonni kees dhuma hin qaban.” jedhamee ragaan bahameera.
Dhugaan kun waan guddaa tokko nu barsiisa: yeroon ni jijjiirama, dhaloonni ni jijjiiramu, haalli jireenyaa ni jijjiirama, namoonnii fi karoorri isaanii ni jijjiirama; Waaqayyo garuu isuma sana, bara baraan jiraata, amanamaa fi kan hin jijjiiramnedha. Kanaaf, abdii keenya namaa fi haala yeroo irra utuu hin taane, Waaqayyo isa bara baraan jiraatuu fi amanamaa ta'e irra kaa’achuutu mala.
Bara 2018 nagaadhaan dabarsuun har'a bara 2019 ga'uun keenya jabinaa fi dandeettii keenyaan miti. Bara darbe keessatti gammachuu fi gadda, milkaa'inaa fi qorumsa, bu'aa fi kasaaraa, abdachuu fi takka takka immoo abdii kutachuu keessa darbuun as geenyeerra. Tarii namoota jaallannu of gidduudhaa kanneen dhabne jiru ta’a; carraawwan gaggaarii haaraa illee kanneen arganne jirra ta’a. Rakkoolee garaa garaas dabarsineerra ta’a; kaan keenya immoo waa danuudhaan eebbifamneerra ta’a. Haa ta'u malee, haala kana hundumaa keessatti Waaqayyo nu eegeera, nu geggeesseera, nu jabeesseeras.
Egaa bara 2018 keessa kan turanii fi barichaa wajjin kan darban waantootni baay’een yoo jiraatan illee nuti akka dhuunfaattis ta’e akka biyyaatti hafnee jiraannee bara 2019 simachuudhaaf qophaa’aa jirra. Kun eegumsaa fi gargaarsa Waaqayyo Gooftaa keenyaa ta'uusaa dagachuun hin malu. Kanaaf, isa waan hundumaa keessatti nu gargaare Waqayyoo keenyaaf galatni haa ta’u jechaa Maqaa Waldaa Kiristiyaanaa Warra Wangeelaa Makaana Yesuus Itiyoophiyaa fi maqaa kootiin baga nagaan waggaa haaraa bara 2019 geessan jechuun gammachuu koo isiniif ibsuun barbaada.
Bara haaraa jechuun jijjiirama guyyootaa jechuu qofa miti. Barri haaraan yeroo itti of ilaallu, waan darbe madaallu, dogoggora keenya sirreessinu, cimina keenya itti fufsiisnuu fi mul'ataa fi kallattii haaraa itti qabannudha. Kanaafis tokkoon tokkoon keenya, “Barri darbe akkam ture? Maalan itti hojjedhe? Maalan irraa baradhe? Maalittan milkaa'e? Maalittan milkaa'uu dadhabe? Maal sirreessuun qaba?” jechuun of gaafachuu qabna. Gaaffiin kun nama dhuunfaa qofa ilaallatu miti. Maatii keenya, hawaasa keenya, Waldaa Kiristaanaa keenyaa fi biyya keenya hunda kan ilaallatudha.
ለዚህም ያለፈውን ዓመት ሥራችንን መገምገምና ራይዕ ሰንቀን ዕቅዶችን ማዘጋጀት ብቻውን በቂ አይሆንም፡፡ ለመልካም ሥራ ሁሉ መሰረት ሊሆን የሚችለው እግዚአብሔርን መፍራት ነው፡፡ የቅዱሱ አምላካችን ቃል ‹‹ የጥበብ መጀመሪያ እግዚአብሔርን መፍራት ነው፤ ለሚያደርጓትም ሁሉ ደህና ማስተዋል አላቸው፤ ምስጋናውም ለዘላለም ይኖራል›› (መዝ 111፡10) ይላል፡፡ እንግዲህ በሀገራችን ብሎም በዓለማችን ሰዎች የሚጠበቅባቸውን መልካም ተግባር እንዳይፈጽሙ፤ የሰው ልጆች በሰላም አብረውና ተባብረው እንዲሁም ተፋቅረው እንዳይኖሩ የሚያደርጉ ችግሮች የሚከሰቱት በዋነኛነት ሰው እግዚአብሔርን ባለመፍራቱ በባልንጀራው ላይ ከሚፈጽማቸው ክፉ ተግባራት የተነሳ ነው ማለት ይቻላል፡፡ በሀገራችንም በማናቸውም ደረጃ የሚታዩት የእግዚአብሔርን ክብር እንዲሁም የሰውን ልጅ መብትና ጥቅም እንዲሁም ክብሩነ የሚነኩ ተግባራት እግዚአብሔርን ካለመፍራት የተነሳ የሚፈጸሙ ናቸው፡፡ እግዚአብሔርን መፍራት ወደ ማስተዋል ያመጣል፤ ለእግዚአብሔር ክብርና ለባልንጀራችን ጥቅም ከማይሆን ማንኛውም ድርጊት እንድንርቅ ያደርጋል፡፡
መዝሙረኛው ዳዊትም ‹‹ከትዕዛዝህ የተነሳ አስተዋልኩ፤ ስለዚህ የሐሰትን መንገድ ጠላሁ›› (119፡104) ይላል፡፡ በመሆኑም በአዲሱ ዓመት በየዕለቱ እግዚአብሔርን በመፍራትና በማስተዋል የማያልፈውን ከሚያልፈው፤ የከበረውን ከተዋረደው፣ መልካሙን ከክፉ በመለየት በተጠያቂነት መንፈስና በታማኝነት ኃላፊነትን ለመወጣት መዘጋጀት ይገባል፡፡
በመጨረሻም እግዚአብሔር አምላካችን በ2019 ዓ.ም ለሀገራችን ሕዝቦች በተለያዩ የአመራር ደረጃዎች ለሚያገለግሉ መሪዎች፣ ለኃይማኖት አባቶችና አገልጋዮች እንዲሁም ለመላው ሕዝበ-ምዕመናን እግዚአብሔርን የመፍራት ልብ ይስጥ፤ ሀገራችንን በሰላሙ ይጠብቅ፤ የምንሰራውን ሥራ ሁሉ ይባርክ፤ እያልኩ አዲሱን ዓመት ስናከብር በተለያዩ ምክንያት የተጎዱና የተቸገሩ፣ ድሆችን፤ ህመምተኞችንና አጋዥ ወገን የሌላቸውን ፣ ወገኖቻችንን በማሰብና ካለን በማካፈል አብረናቸው እንድናሳልፍ አደራ ለማለት እወዳለሁ፡፡
እግዚአብሔር አምላካችን ኢትዮጵያን ይባርክ!
እግዚአብሔር ይባርካችሁ፤ ይጠብቃችሁም።
ፊቱን ያብራላችሁ፤ ጸጋውንም ይስጣችሁ።
ፊቱን ወደ እናንተ ይመልስ፤
ሰላሙንም በየቀኑ ያብዛላችሁ!
ጸጋው፣ ምሕረቱና ሰላሙ ከሁላችሁ ጋር ይሁን።
አሜን!
ቄስ ዶ/ር ዮናስ ይገዙ
የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ
ፕሬዚዳንት
የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ የ2019 ዓ/ም አዲሱን ዓመት አስመልክቶ ከቤተ ክርስቲያኒቱ ፕሬዚዳንት ለአገሪቱ ሕዝቦችና ምዕመናን የተላለፈ መልዕክት።
በስመ አብ፤ በስመ ወልድ፤ በስመ መንፈስ ቅዱስ አንድ አምላክ፤ አሜን!
በጌታ የተወደዳችሁ፣ በሀገር ውስጥና ከሀገር ውጭ የምትገኙ ውድ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን፣ በየስፍራው የምትገኙ የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ ምዕመናን፤ ከእግዚአብሔር ከአባታችንና ከጌታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ይብዛላችሁ።
ዘመን ይመጣል፤ ዘመንም ያልፋል።
ትውልድ ይነሣል፤ ትውልድም ይተካል።
ሁኔታዎች ይለዋወጣሉ፤ የሰው ዕቅድና እርምጃም እንደ ዘመኑ ይቀያየራል።
ዛሬ ጽኑ የሚመስለው ነገር ነገ ሊናድ ይችላል፤
ዛሬ የማይቻል የሚመስለውም ነገ እውን ሆኖ ይገለጣል፤
ይህ ሁሉ ሲሆን ግን፣ ሁሉን አሳልፎ የሚኖረውና የሁሉ ፈጣሪ የሆነው ቅዱስ አምላካችን ልዑል እግዚአብሔር ለዘላለም ይኖራል። እርሱን ሊለውጠው የሚችል አንዳችም ኃይል የለም።
መዝሙረኛው ዳዊት የፍጥረት ሁሉ ተለዋዋጭነትን እና የእግዚአብሔርን ዘላለማዊነት መዝሙር 102፥12 ላይ ሲገልጽ፣ «አንተ ግን አቤቱ፥ ለዘላለም ትኖራለህ፤ መታሰቢያህም ለልጅ ልጅ ነው» ይላል። እንዲሁም መዝሙር 102፥26–27 ላይ «እነርሱ ይጠፋሉ፥ አንተ ግን ትኖራለህ፤ ሁላቸው እንደ ልብስ ያረጃሉ፥ እንደ መጐናጸፊያም ትለውጣቸዋለህ፥ ይለወጡማል። አንተ ግን አንተ ነህ፥ ዓመታትህም አያልቁም» በማለት ይመሰክራል። ይህም እግዚአብሔር ከዘመናት በላይ የሆነ፣ ለዘላለም የሚኖርና የማይለወጥ አምላክ መሆኑን ያረጋግጣል።
የ2018 ዓመተ ምሕረትን በሰላም አሳልፈን ዛሬ ወደ 2019 ዓመተ ምሕረት መድረሳችን የራሳችን ብርታትና ጥበብ ውጤት አይደለም። በዓመቱ ውስጥ ደስታና ሐዘን፣ ስኬትና ፈተና፣ ትርፍና ኪሳራ፣ ተስፋና ተስፋ መቁረጥ እና ይህን የሚመስሉ የተለያዩ ገጽታዎችን አሳልፈናል። አንዳንዶቻችን የምንወዳቸውን ሰዎች አጥተናል፤ ሌሎች ደግሞ በአዳዲስ ዕድሎች ተባርከናል። በእነዚህ ሁሉ መካከል ግን እግዚአብሔር ጠብቆናል፣ መርቶናል፣ አጽንቶናል።
በመሆኑም፣ እስከ ዛሬ ድረስ በነገር ሁሉ የረዳንና የጠበቀንን አምላካችን እግዚአብሔርን እያመሰገንን፣ እንኳን ለአዲሱ ዓመት ለ2019 ዓመተ ምሕረት በሰላም አደረሳችሁ እላለሁ። በዚህም አጋጣሚ፣ በኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ እና በራሴ ስም ለሁላችሁም ያለኝን መልካም ምኞት ልገልጽላችሁ እወዳለሁ።
አዲስ ዓመት ማለት የቀን መቀየር ብቻ አይደለም። አዲስ ዓመት ራሳችንን የምንመለከትበት፣ ያለፈውን የምንገመግምበት፣ የተሳሳትነውን የምናርምበት፣ ያለንን ጥንካሬ የምናስቀጥልበትና ለሚመጣው ዘመን አዲስ ራዕይና አቅጣጫ የምንይዝበት ጊዜ ነው። እያንዳንዱ ሰው፣ “ያለፈው ዓመት እንዴት ነበር? ምን አደረግሁ? ምን ተማርኩ? ምን ተሳካልኝ? የቱጋ ወደቅሁ? ምን ማስተካከል አለብኝ?” ብሎ ራሱን ሊጠይቅ ይገባል።
ኢትዮጵያ ወደ 2019 ዓመተ ምሕረት ብዙ ተስፋዎችንና ብዙ ተግዳሮቶችን ይዛ ገብታለች። በሀገራችን ላሉ ልዩ ልዩ አስተሳሰቦች፣ ታሪካዊ ቁርሾዎችና ልዩነቶች ዘላቂ መፍትሔ ለመፈለግ የተደረጉ ሀገራዊ ውይይቶችና ምክክሮች ተስፋ የሚሰጡ ዕድሎች ነበሩ። ይህን ዕድል በጥላቻ፣ በጥርጣሬና በመጠላለፍ ሳይሆን፣ በመስማማት፣ በመነጋገር፣ በመቻቻልና በጋራ የሚጠቅመንን የወደፊት ራዕይ በመገንባት ልንጠቀምበት ይገባል። ልዩነት የጠላትነት ምክንያት ሳይሆን በሰላማዊ ውይይት የምንማማርበት ዕድል ሊሆን ይገባል። ኢትዮጵያ የምትፈልገው አንድ ሰው የሚያሸንፍበትና ሌላው የሚሸነፍበት ውድድር ሳይሆን፣ ልጆቿ በሰላም፣ በፍትሕና በመከባበር አብረው የሚኖሩበት የጋራ ቤት ናት።
በአሁኑ ጊዜ እንደ አገር ሕዝባችንን እየተፈታተነ ያለው የኑሮ ውድነትና የዋጋ ግሽበት ነው፡፡ የሥራ ዕድል ማጣት፣ የገቢ እጥረትና የዕለት ተዕለት የኑሮ ጫና በተለይም ደካማ የሆኑ ወገኖቻችንን እየፈተነ ይገኛል። በሀገራችን በተለያዩ አካባቢዎች ያለው የግጭትና የሰላም እጦትም የሰው ሕይወትን እየቀጠፈ፣ ቤተሰብን እያፈረሰ፣ ማኅበረሰብን እያዳከመና የልጆቻችንን የወደፊት እጣ ፋንታ ለጥርጣሬ እየዳረገ ይገኛል። እነዚህ ችግሮች በአንድ ወገን ብቻ የሚፈቱ አይደሉም። ሁሉም ዜጋ የራሱን ድርሻ በኃላፊነት መወጣት አለበት። የሰላም ጉዳይ ከሌላ ሰው ብቻ የሚጠበቅ ጥረት ሳይሆን ፤ ከእያንዳንዱ ሰው በጎ እርምጃ የሚጀምር የጋራ ኃላፊነት ነው።
ዛሬ የምንኖርበት የዲጂታል ዘመንም አዲስ በኃላፊነት የሚጠበቅና የሚተገበር እውነታ ሆኖአል፡፡ ማኅበራዊ ሚዲያ ሰዎችን ለማገናኘት፣ እውቀትን ለመለዋወጥና መልካም ሀሳብን ለማስተላለፍ ታላቅ ዕድል የፈጠረውን ያህል ሐሰተኛ መረጃ፣ ወሬ፣ ስድብና የጥላቻ ንግግር በፍጥነት እንዲሰራጭ የሚያደርግ መሣሪያም ሊሆን አንደሚችል አንዳንድ ተጨባጭ ክስተቶች እያረገጡል ነው፡፡ ስለዚህ የምንሰማውን ሁሉ ሳናረጋግጥ ከማስተላለፍ፣ የሌላውን ክብር ከሚያዋርድ ንግግር፣ ጥላቻን ከሚያባብስ መልእክትና ሰዎችን ከሚከፋፍል ቃል መራቅ በተለይ ከሚዲያ ተጠቃሚዎች የሚጠበቅ የመልካም ስብዕና ግዴታ ነው። ከሰው የሚወጣ ቃል ቃላችን ሕይወት ሊሰጥ ይችላል፤ ግን ሊያቆስልም ይችላል። ስለዚህ ቃላችን የሰላም፣ የእውነትና የመተሳሰብ መሣሪያ ይሁን።
የተከበራችሁ ውድ የአገራችን ህዝቦችና መላው ህዝበ-ምዕመናን፤
2018 ዓመተ ምህረት ዳግመኛ ላይመለስ ሄዷል፤ 2019 ደግሞ አዲሱ ዘመን ተብሎ ተተክቷል፡፡ ይሁን እንጂ ወደ አዲሱ ዓመት ከመግባታችን በፊት ባለፈው ዓመት እንደ ግለሰብ፤ እንደ ቤተሰብ፤ እንደ ማህበረሰብ፤ እንደ የሀይማኖት ተቋማት፤ እንደ አገርና እንደ ህዝብ በአገሪቱ ስንኖርና ተግባሮቻችንን ስናከናውን ጉዞአችን እንዴት ነበር? በማለት የሄድንባቸውን መንገዶችና ያከናወንናቸውን ተግባራት መገምገም ይገባል ብዬ አስባለሁ፡፡ ይህም ባለፈው ዓመት የታዩብንን ደካማና ጠንካራ ጎኖቻችንን በመለየት ድክመቶቻችንን አስተካክለን ጥንካሬዎቻችንን በማጎልበትና አዳዲስ ራዕዮችን በመሰነቅ በ2019 ዓ/ም በምንሰማራባቸው ሥራዎች ሁሉ ለራሳችንም ሆነ ለዜጎቻችን ኑሮ መሻሻል በሚደረገው ጥረት የየራሳችንን ድርሻ በትጋትና በታማኝነት መወጣት እንድንችል ይረዳናል፡፡
እንደ ኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርሰቲያን መካነ ኢየሱስ፤ አዲሱን ዓመት በታላቅ ጉጉትና በእምነት ላይ በጸና ተስፋ ልንቀበል ይገባል፡፡ በተለይ የቤተ ክርሰቲያኒቱ ምዕመናን ቤተ ክርስቲያኒቱ የቆመችለትን የሁለንትና አገልግሎት መርሆ በመከተል፤ በፍቅር፤ በመልካሙ ሁሉ በመተባበር፤ አንድነትን በጽኑ በመጠበቅ፤ ይቅርታንና መተናነጽን የግንኙነት እሴት በማድረግ እንዲመላለሱ ጥሪ ለማድረግ እወዳለሁ፡፡ በየዕሁዱና በሌሎችም ጊዜያት ከምስባኩ የሚሰበከው ወንጌልና የሚሰጠው ትምህርት፤ የሚተላለፈው የፍቅር መልዕክት መመሪያችን ሊሆን ስለሚገባ ምዕመናን ሁሉ በነገር ሁሉ የተጠነቀቁ እንዲሆኑ፤ ለመምከር እወዳለሁ፡፡
ለዚህም ያለፈውን ዓመት ሥራችንን መገምገምና ራይዕ ሰንቀን ዕቅዶችን ማዘጋጀት ብቻውን በቂ አይሆንም፡፡ ለመልካም ሥራ ሁሉ መሰረት ሊሆን የሚችለው እግዚአብሔርን መፍራት ነው፡፡ የቅዱሱ አምላካችን ቃል ‹‹ የጥበብ መጀመሪያ እግዚአብሔርን መፍራት ነው፤ ለሚያደርጓትም ሁሉ ደህና ማስተዋል አላቸው፤ ምስጋናውም ለዘላለም ይኖራል›› (መዝ 111፡10) ይላል፡፡ እንግዲህ በሀገራችን ብሎም በዓለማችን ሰዎች የሚጠበቅባቸውን መልካም ተግባር እንዳይፈጽሙ፤ የሰው ልጆች በሰላም አብረውና ተባብረው እንዲሁም ተፋቅረው እንዳይኖሩ የሚያደርጉ ችግሮች የሚከሰቱት በዋነኛነት ሰው እግዚአብሔርን ባለመፍራቱ በባልንጀራው ላይ ከሚፈጽማቸው ክፉ ተግባራት የተነሳ ነው ማለት ይቻላል፡፡ በሀገራችንም በማናቸውም ደረጃ የሚታዩት የእግዚአብሔርን ክብር እንዲሁም የሰውን ልጅ መብትና ጥቅም እንዲሁም ክብሩነ የሚነኩ ተግባራት እግዚአብሔርን ካለመፍራት የተነሳ የሚፈጸሙ ናቸው፡፡ እግዚአብሔርን መፍራት ወደ ማስተዋል ያመጣል፤ ለእግዚአብሔር ክብርና ለባልንጀራችን ጥቅም ከማይሆን ማንኛውም ድርጊት እንድንርቅ ያደርጋል፡፡
መዝሙረኛው ዳዊትም ‹‹ከትዕዛዝህ የተነሳ አስተዋልኩ፤ ስለዚህ የሐሰትን መንገድ ጠላሁ›› (119፡104) ይላል፡፡ በመሆኑም በአዲሱ ዓመት በየዕለቱ እግዚአብሔርን በመፍራትና በማስተዋል የማያልፈውን ከሚያልፈው፤ የከበረውን ከተዋረደው፣ መልካሙን ከክፉ በመለየት በተጠያቂነት መንፈስና በታማኝነት ኃላፊነትን ለመወጣት መዘጋጀት ይገባል፡፡
በመጨረሻም እግዚአብሔር አምላካችን በ2019 ዓ.ም ለሀገራችን ሕዝቦች በተለያዩ የአመራር ደረጃዎች ለሚያገለግሉ መሪዎች፣ ለኃይማኖት አባቶችና አገልጋዮች እንዲሁም ለመላው ሕዝበ-ምዕመናን እግዚአብሔርን የመፍራት ልብ ይስጥ፤ ሀገራችንን በሰላሙ ይጠብቅ፤ የምንሰራውን ሥራ ሁሉ ይባርክ፤ እያልኩ አዲሱን ዓመት ስናከብር በተለያዩ ምክንያት የተጎዱና የተቸገሩ፣ ድሆችን፤ ህመምተኞችንና አጋዥ ወገን የሌላቸውን ፣ ወገኖቻችንን በማሰብና ካለን በማካፈል አብረናቸው እንድናሳልፍ አደራ ለማለት እወዳለሁ፡፡
እግዚአብሔር አምላካችን ኢትዮጵያን ይባርክ!
እግዚአብሔር ይባርካችሁ፤ ይጠብቃችሁም።
ፊቱን ያብራላችሁ፤ ጸጋውንም ይስጣችሁ።
ፊቱን ወደ እናንተ ይመልስ፤
ሰላሙንም በየቀኑ ያብዛላችሁ!
ጸጋው፣ ምሕረቱና ሰላሙ ከሁላችሁ ጋር ይሁን።
አሜን!
ቄስ ዶ/ር ዮናስ ይገዙ
የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ
ፕሬዚዳንት
የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ የ2019 ዓ/ም አዲሱን ዓመት አስመልክቶ ከቤተ ክርስቲያኒቱ ፕሬዚዳንት ለአገሪቱ ሕዝቦችና ምዕመናን የተላለፈ መልዕክት።
በስመ አብ፤ በስመ ወልድ፤ በስመ መንፈስ ቅዱስ አንድ አምላክ፤ አሜን!
በጌታ የተወደዳችሁ፣ በሀገር ውስጥና ከሀገር ውጭ የምትገኙ ውድ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን፣ በየስፍራው የምትገኙ የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ ምዕመናን፤ ከእግዚአብሔር ከአባታችንና ከጌታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ይብዛላችሁ።
ዘመን ይመጣል፤ ዘመንም ያልፋል።
ትውልድ ይነሣል፤ ትውልድም ይተካል።
ሁኔታዎች ይለዋወጣሉ፤ የሰው ዕቅድና እርምጃም እንደ ዘመኑ ይቀያየራል።
ዛሬ ጽኑ የሚመስለው ነገር ነገ ሊናድ ይችላል፤
ዛሬ የማይቻል የሚመስለውም ነገ እውን ሆኖ ይገለጣል፤
ይህ ሁሉ ሲሆን ግን፣ ሁሉን አሳልፎ የሚኖረውና የሁሉ ፈጣሪ የሆነው ቅዱስ አምላካችን ልዑል እግዚአብሔር ለዘላለም ይኖራል። እርሱን ሊለውጠው የሚችል አንዳችም ኃይል የለም።
መዝሙረኛው ዳዊት የፍጥረት ሁሉ ተለዋዋጭነትን እና የእግዚአብሔርን ዘላለማዊነት መዝሙር 102፥12 ላይ ሲገልጽ፣ «አንተ ግን አቤቱ፥ ለዘላለም ትኖራለህ፤ መታሰቢያህም ለልጅ ልጅ ነው» ይላል። እንዲሁም መዝሙር 102፥26–27 ላይ «እነርሱ ይጠፋሉ፥ አንተ ግን ትኖራለህ፤ ሁላቸው እንደ ልብስ ያረጃሉ፥ እንደ መጐናጸፊያም ትለውጣቸዋለህ፥ ይለወጡማል። አንተ ግን አንተ ነህ፥ ዓመታትህም አያልቁም» በማለት ይመሰክራል። ይህም እግዚአብሔር ከዘመናት በላይ የሆነ፣ ለዘላለም የሚኖርና የማይለወጥ አምላክ መሆኑን ያረጋግጣል።
የ2018 ዓመተ ምሕረትን በሰላም አሳልፈን ዛሬ ወደ 2019 ዓመተ ምሕረት መድረሳችን የራሳችን ብርታትና ጥበብ ውጤት አይደለም። በዓመቱ ውስጥ ደስታና ሐዘን፣ ስኬትና ፈተና፣ ትርፍና ኪሳራ፣ ተስፋና ተስፋ መቁረጥ እና ይህን የሚመስሉ የተለያዩ ገጽታዎችን አሳልፈናል። አንዳንዶቻችን የምንወዳቸውን ሰዎች አጥተናል፤ ሌሎች ደግሞ በአዳዲስ ዕድሎች ተባርከናል። በእነዚህ ሁሉ መካከል ግን እግዚአብሔር ጠብቆናል፣ መርቶናል፣ አጽንቶናል።
በመሆኑም፣ እስከ ዛሬ ድረስ በነገር ሁሉ የረዳንና የጠበቀንን አምላካችን እግዚአብሔርን እያመሰገንን፣ እንኳን ለአዲሱ ዓመት ለ2019 ዓመተ ምሕረት በሰላም አደረሳችሁ እላለሁ። በዚህም አጋጣሚ፣ በኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ እና በራሴ ስም ለሁላችሁም ያለኝን መልካም ምኞት ልገልጽላችሁ እወዳለሁ።
አዲስ ዓመት ማለት የቀን መቀየር ብቻ አይደለም። አዲስ ዓመት ራሳችንን የምንመለከትበት፣ ያለፈውን የምንገመግምበት፣ የተሳሳትነውን የምናርምበት፣ ያለንን ጥንካሬ የምናስቀጥልበትና ለሚመጣው ዘመን አዲስ ራዕይና አቅጣጫ የምንይዝበት ጊዜ ነው። እያንዳንዱ ሰው፣ “ያለፈው ዓመት እንዴት ነበር? ምን አደረግሁ? ምን ተማርኩ? ምን ተሳካልኝ? የቱጋ ወደቅሁ? ምን ማስተካከል አለብኝ?” ብሎ ራሱን ሊጠይቅ ይገባል።
ኢትዮጵያ ወደ 2019 ዓመተ ምሕረት ብዙ ተስፋዎችንና ብዙ ተግዳሮቶችን ይዛ ገብታለች። በሀገራችን ላሉ ልዩ ልዩ አስተሳሰቦች፣ ታሪካዊ ቁርሾዎችና ልዩነቶች ዘላቂ መፍትሔ ለመፈለግ የተደረጉ ሀገራዊ ውይይቶችና ምክክሮች ተስፋ የሚሰጡ ዕድሎች ነበሩ። ይህን ዕድል በጥላቻ፣ በጥርጣሬና በመጠላለፍ ሳይሆን፣ በመስማማት፣ በመነጋገር፣ በመቻቻልና በጋራ የሚጠቅመንን የወደፊት ራዕይ በመገንባት ልንጠቀምበት ይገባል። ልዩነት የጠላትነት ምክንያት ሳይሆን በሰላማዊ ውይይት የምንማማርበት ዕድል ሊሆን ይገባል። ኢትዮጵያ የምትፈልገው አንድ ሰው የሚያሸንፍበትና ሌላው የሚሸነፍበት ውድድር ሳይሆን፣ ልጆቿ በሰላም፣ በፍትሕና በመከባበር አብረው የሚኖሩበት የጋራ ቤት ናት።
በአሁኑ ጊዜ እንደ አገር ሕዝባችንን እየተፈታተነ ያለው የኑሮ ውድነትና የዋጋ ግሽበት ነው፡፡ የሥራ ዕድል ማጣት፣ የገቢ እጥረትና የዕለት ተዕለት የኑሮ ጫና በተለይም ደካማ የሆኑ ወገኖቻችንን እየፈተነ ይገኛል። በሀገራችን በተለያዩ አካባቢዎች ያለው የግጭትና የሰላም እጦትም የሰው ሕይወትን እየቀጠፈ፣ ቤተሰብን እያፈረሰ፣ ማኅበረሰብን እያዳከመና የልጆቻችንን የወደፊት እጣ ፋንታ ለጥርጣሬ እየዳረገ ይገኛል። እነዚህ ችግሮች በአንድ ወገን ብቻ የሚፈቱ አይደሉም። ሁሉም ዜጋ የራሱን ድርሻ በኃላፊነት መወጣት አለበት። የሰላም ጉዳይ ከሌላ ሰው ብቻ የሚጠበቅ ጥረት ሳይሆን ፤ ከእያንዳንዱ ሰው በጎ እርምጃ የሚጀምር የጋራ ኃላፊነት ነው።
ዛሬ የምንኖርበት የዲጂታል ዘመንም አዲስ በኃላፊነት የሚጠበቅና የሚተገበር እውነታ ሆኖአል፡፡ ማኅበራዊ ሚዲያ ሰዎችን ለማገናኘት፣ እውቀትን ለመለዋወጥና መልካም ሀሳብን ለማስተላለፍ ታላቅ ዕድል የፈጠረውን ያህል ሐሰተኛ መረጃ፣ ወሬ፣ ስድብና የጥላቻ ንግግር በፍጥነት እንዲሰራጭ የሚያደርግ መሣሪያም ሊሆን አንደሚችል አንዳንድ ተጨባጭ ክስተቶች እያረገጡል ነው፡፡ ስለዚህ የምንሰማውን ሁሉ ሳናረጋግጥ ከማስተላለፍ፣ የሌላውን ክብር ከሚያዋርድ ንግግር፣ ጥላቻን ከሚያባብስ መልእክትና ሰዎችን ከሚከፋፍል ቃል መራቅ በተለይ ከሚዲያ ተጠቃሚዎች የሚጠበቅ የመልካም ስብዕና ግዴታ ነው። ከሰው የሚወጣ ቃል ቃላችን ሕይወት ሊሰጥ ይችላል፤ ግን ሊያቆስልም ይችላል። ስለዚህ ቃላችን የሰላም፣ የእውነትና የመተሳሰብ መሣሪያ ይሁን።
የተከበራችሁ ውድ የአገራችን ህዝቦችና መላው ህዝበ-ምዕመናን፤
2018 ዓመተ ምህረት ዳግመኛ ላይመለስ ሄዷል፤ 2019 ደግሞ አዲሱ ዘመን ተብሎ ተተክቷል፡፡ ይሁን እንጂ ወደ አዲሱ ዓመት ከመግባታችን በፊት ባለፈው ዓመት እንደ ግለሰብ፤ እንደ ቤተሰብ፤ እንደ ማህበረሰብ፤ እንደ የሀይማኖት ተቋማት፤ እንደ አገርና እንደ ህዝብ በአገሪቱ ስንኖርና ተግባሮቻችንን ስናከናውን ጉዞአችን እንዴት ነበር? በማለት የሄድንባቸውን መንገዶችና ያከናወንናቸውን ተግባራት መገምገም ይገባል ብዬ አስባለሁ፡፡ ይህም ባለፈው ዓመት የታዩብንን ደካማና ጠንካራ ጎኖቻችንን በመለየት ድክመቶቻችንን አስተካክለን ጥንካሬዎቻችንን በማጎልበትና አዳዲስ ራዕዮችን በመሰነቅ በ2019 ዓ/ም በምንሰማራባቸው ሥራዎች ሁሉ ለራሳችንም ሆነ ለዜጎቻችን ኑሮ መሻሻል በሚደረገው ጥረት የየራሳችንን ድርሻ በትጋትና በታማኝነት መወጣት እንድንችል ይረዳናል፡፡
እንደ ኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርሰቲያን መካነ ኢየሱስ፤ አዲሱን ዓመት በታላቅ ጉጉትና በእምነት ላይ በጸና ተስፋ ልንቀበል ይገባል፡፡ በተለይ የቤተ ክርሰቲያኒቱ ምዕመናን ቤተ ክርስቲያኒቱ የቆመችለትን የሁለንትና አገልግሎት መርሆ በመከተል፤ በፍቅር፤ በመልካሙ ሁሉ በመተባበር፤ አንድነትን በጽኑ በመጠበቅ፤ ይቅርታንና መተናነጽን የግንኙነት እሴት በማድረግ እንዲመላለሱ ጥሪ ለማድረግ እወዳለሁ፡፡ በየዕሁዱና በሌሎችም ጊዜያት ከምስባኩ የሚሰበከው ወንጌልና የሚሰጠው ትምህርት፤ የሚተላለፈው የፍቅር መልዕክት መመሪያችን ሊሆን ስለሚገባ ምዕመናን ሁሉ በነገር ሁሉ የተጠነቀቁ እንዲሆኑ፤ ለመምከር እወዳለሁ፡፡
በደቡብ አፍሪካ የተካሄደው የመላው አፍሪካ ሉተራዊያን አብያተ ክርስቲያናት የ2026 የመሪዎች ምክክር ስብሰባ በስኬት ተጠናቋል።
** **
ከመላው አፍሪካ የሉተራን አብያተ ክርስቲያናት ተወክለው የመጡ 72 መሪዎች የተሳተፉበት የመሪዎች የምክክር ስብሰባ በደቡብ አፍሪካዋ የጆሀንስበርግ ከተማ ተካሂዷል።
በደቡባዊ አፍሪካ የሚገኙ ወንጌላዊያን ሉተራዊያን አብያተ ክርስቲያናት አዘጋጅነት ከነሐሴ 18-22 / 2018 ዓ.ም በተካሄደው ምክክር፤ መሪዎቹ በርካታ ርዕሰ ጉዳዮችን በውይይታቸው ዳሰዋል። በዋነኛነትም የወንጌል አገልግሎትና ማዳረስ፤ የሰላም ግንባታ እና በአህጉረ አፍሪካ በአብያተ ክርስቲያናቱ በትብብር መሠራት የሚችሉ ጉዳዮች በምክክሩ ተነስተዋል።
በተጨማሪም ቤተ ክርስቲያን አለምአቀፋዊነቷን ተከትሎ፤ አጥባቂ የአፍሪካ ሉተራን አብያተ ክርስቲያናት በጋራ በተቀረው አለም ላይ ያላቸውን የትብብር ግንኙነቶች በመጠቀም ተጽዕኖ መፍጠር እንደሚገባቸው በመድረኩ የተነሳ ሲሆን ጉዳዩንም በሚመለከት መሪዎቹ በሰፊው መክረዋል።
በዚህም የምክክር ስብሰባ የመካነ ኢየሱስ ቤተ ክርስቲያን ፕሬዚዳንትዋን ጨምሮ በአምስት ልኡካን የተወከለች ሲሆን የስብሰባውን መጠናቀቅ ተከትሎ መሪዎችና ልኡካኑ በሰላም ወደ ሀገር ተመልሰዋል።
የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ በሀገራችን፤ በአፍሪካ እና በአለም አቀፍ ደረጃ ቀደምት እና ግዙፍ ከሆኑ ሉተራዊ አብያተ ክርስቲያናት መካከል ተጠቃሽ ነች። ይህንንም ተከትሎ ቤተ ክርስቲያኒቱ በተለያዩ አለም አቀፍ የትብብር ግንኙነቶች ዙሪያ ታሪካዊት እና የበርካታ ዘመናት ልምዶች ባለቤት ሆናለች። በአሁኑም ሰዓት በተሰጣት እድል ቤተ ክርስቲያኒቱ በፕሬዚዳንትዋ በኩል የአፍሪካ ሉተራዊያን አብያተ ክርስቲያናት ህብረትን እየመራች ትገኛለች።
ኑሮአቸውን በአሜሪካ ያደረጉት የቀድሞ የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ የክብር ፕሬዚዳንት ቄስ ያደሳ ዳባ በስኬት የተጠናቀቀውን 22ኛ የቤተ ክርስቲያኒቱን የካውንስል ስብሰባ አስመልክቶ የመልካም ምኞት መልዕክታቸውን ልከዋል።
አስቀድመው ቤተ ክርስቲያኒቱ ያካሄደችው 22ኛ የካውንስል ስብሰባ በተለያዩ ሀላፊነቶች አዳዲስ መሪዎችን በመምረጥ በስኬት ስለመጠናቀቁ መልካም ዜና መስማታቸውን ገልጸዋል።
ለዚህም ውጤት አንድ ላይ በመቆም ወደዚህ ስኬት ለደረሱ የቤተ ክርስቲያኒቱ መሪዎች ለሆኑት፤ የቤተ ክርስቲያኒቱ ፕሬዚዳንት ቄስ ዶ/ር ዮናስ ይገዙ፤ ምክትል ፕሬዚዳንት፤ አቃቤ ንዋይ፤ ጠቅላይ ጸሐፊ፤ የሥራ አስፈጻሚ ቦርድ እና መላውን የካውንስሉን አባላት፤ እንኳን ለዚህ አበቃችሁ በማለት መልካም ምኞታቸውን እና አድናቆታቸውን አስተላልፋዋል።
የክብር ፕሬዚዳንቱ በላኩት አባታዊ መልዕክት፤ የቤተ ክርስቲያን መሪዎች በአንድ መንፈስ አንድ ላይ በመቆም አስፋላጊ ውሳኔዎችን ሲወስኑ ማየት አስደሳችና አበረታች መሆኑን ገልጸዋል። አክለውም በኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ ከዚህ ቀደም ስለ ሰራው እና አሁንም በመስራት ላይ ስላለው ነገር ሁሉ ክብርና ምስጋና ለእግዚአብሔር አቅርበዋል።
እግዚአብሔር እቺን ቤተ ክርስቲያን በኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን በአፍሪካ እና በመላው አለም ምስክር እንዳደረጋት እምነታቸው መሆኑን ቄስ ያደሳ በመልዕክታቸው ገልጸዋል። እናም እግዚአብሔር ታላቅ ያደረገውን የትኛውም ፍጥረታዊ ሰው ዝቅ እንዳያደርግ፤ እንዲሁም እግዚአብሔር በአገልጋዮቹና በህዝቡ በዚች ቤተ ክርስቲያን የሰራውን እና እየሰራ ያለውን ታላቅ ነገር በሰዎች ድካም እንዳይመዘን አሳስበዋል።
በመጨረሻም ቤተ ክርስቲያኒቱ በአንድነት መንፈስ፤ በአካታችነት፤ በታማኝነት፤ በትዕግሥት፤ በፍትህ፤ በሰላምና በመግባባት ሁለንተናዊ አገልግሎቷን እንድትቀጥል ፀሎታቸው እና መልካም ምኞታቸው መሆኑን ገልጸዋል።
በአባታችን ቄስ ተስፋ ጅሬን ዜና እረፍተ የተሰማንን ሀዘን እንገልጻለን።
* * ***
ቄስ ተስፋ ጅሬን ከልጅነታቸው አንስቶ በቤተ ክርስቲያኒያኒቱ ውስጥ ያደጉ፤ በቤተ ክርስቲያኒቱ ትምህርታቸውን የተከታተሉ እና ከዚያም በመምህርነት ህብረተሰባቸውን ያገለገሉ አባት ነበሩ።
ከቤተ ክርስቲያኒቱ ሙሉ ጊዜ ሰጥተው እንዲያገለግሉ በቀረበላቸው ጥሪ መሠረት፤ ከወንጌላዊነት አንስቶ በበርካታ እርከኖች እና ሃላፊነቶች ቤተ ክርስቲያንን አገልግለዋል። ቄስ ተስፋ የቅስና ሀላፊነት ተቀብለው ሙሉ የእረኝነት አገልግሎት መስጠት የጀመሩት በ1968 ዓ.ም በቦጂ ድርመጂ እናት ማህበረ ምዕመናን ነበር።
እስከ 1991 ዓ.ም በኖሌና ዴጌሮ ሰበካዎች የእግዚአብሔር ቃል በማስተማር እና ሰበካዎቹን በመምራት አገልግለዋል። ቀጥለውም 1991-1994 የምዕራብ ሲኖዶስ የወንጌል እና ቲኦሎጂ መምሪያ ዳይሬክተር፤ የቀድሞ የምዕራብ ሲኖዶስ ወደ አራት ሲኖዶስ ከተከፋፈለ በኋላ እንደ አዲስ በተዋቀረው የምዕራብ ሲኖዶስ ከ1994-2002 የመጀመሪያው ጠቅላይ ጸሐፊ ሆነው በትጋት እና በታማኝነት ቤተክርስቲያንን አገልግለዋል። በአገልግሎት ዘማናቸውም በሲኖዶሱም የሥነ መለኮት ኮሌጅ አስተምረዋል።
አባታችን ቄስ ተስፋ በጡረታ ከተገለሉም በኋላ በቤተ ክርስቲያኒቱ ህይወት እና አገልግሎት ከፍተኛ አስተዋጽኦ የነበራቸው አባት ሲሆኑ የእረፍት ጊዜያቸውን በመጠቀም በአፋን ኦሮሞ ቋንቋ <<BOOJJI KARKARROO IDDOO BARNOOTA AMMAYYAA FI WANGEELLI CAAFFATA AFAAN OROMOO ITTI JALQABE >> የተሰኘን ታሪካዊ መጽሐፍ በመጻፍ ለትውልድ አሻራ ጥለው አልፈዋል።
የቤተሰባቸውም ሁኔታ ባለ ትዳር እና የአራት ልጆች አባት ነበሩ።
ቄስ ተስፋ ጅሬን በተወለዱ በ80 ዓመታቸው ከዚህ አለም ድካም ያረፉ ሲሆን፤ የሽኝታቸውም ሥነ ሥርዓት በትውድ ሥፍራቸው ቦጂ ድርመጂ ቤተሰቦቻቸው፤ ወዳጅ ዘመዶች እና ከፍተኛ የሲኖዶሱ መሪዎች በተገኙበት ተካሂዷል።
የቤተ ክርስቲያኒቱም 22ኛ ካውንስል በዘመናቸው ስለ ሰጡት አገልግሎት ጌታን አመስግኖ ለቤተሰባቸውም መጽናናት ጸልዮአል።
የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ እስቲዋርድሽፕ እና ቸርች ኤኮኖሚ ቦርድ ለ22ኛው የቤተ ክርስቲያኒቱ ካውንስል፤ ከባንኮች የመበደር መመሪያ ማሻሻያ በቦርዱ ሰብሳቢ አቶ ዬሴፍ ብርሀኑ አቅርቧል።
ካውንስሉም በቀረበው ማሻሻያ ረቂቅ ላይ ከተወያየ በኋላ በሙሉ ድምጽ ተቀብሎ አጽድቋል።
ቀጣይ የቤተ ክርስቲያኒቱን ዘገባዎች ለመከታተል የሚከተሉትን አካውንቶች ፎሎ በማድረግ ይከታተሉ:-
Facebook - https://www.facebook.com/share/1GDpuFoseh/
Telegram - https://t.me/EECMYeth
YouTube News- https://youtube.com/@mekaneyesusofficial?si=cPuWOIVvHYDI01nd
YouTube Education - https://youtube.com/@mekaneyesus1959?si=0XKpyBECeLaTIZFg
