uz
Feedback
The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus - EECMY

The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus - EECMY

Kanalga Telegram’da o‘tish

The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus (EECMY) is a national Lutheran church with more than 10 million members.

Ko'proq ko'rsatish
3 280
Obunachilar
Ma'lumot yo'q24 soatlar
+217 kunlar
+10130 kunlar
Postlar arxiv
በምስራቅ ኢትዮጵያ ላሉት መሪዎች እና የልጆችና ወጣቶች አገልጋዮች ስልጠና ተሰጠ * * * * * * * * * 'ሁለንተናዊ ዕድገት ለልጆች እና ወጣቶቻችን' በሚል ርዕስ ልጆች እና ወጣቶች በሁለንተዊ መልኩ ታንጸው እንዲያድጉ፣ የተፈጠሩበትን ዓላማ ለይተው፣ እግዚአብሔር በውስጣቸው ባስቀመጠው ልዩ የተፈጥሮ ችሎታ እና መንፈሳዊ ጸጋ መልካም ተጽዕኖ ፈጥረው ለትውልድ በረከት እንዲሆኑ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ሲኖዶስ ከምስራቅ ኢትዮጵያ እና ምዕራብ ሀረርጌ ሰበኮች እና ማ/ምዕመናናት ለተወጣጡ የልጆች እና ወጣቶች አገልጋዮች: ቄሶች እና ወንጌላውያን በዋናው ጽ/ቤት የልጆች እና ወጣቶች መምሪያ በኩል በሀረር ከተማ ስልጠና ተሰጥቷል:: በስልጠናው ለተሳተፉት ሰልጣኞች ለልጆች እና ወጣቶች አገልግሎት የሚጠቅሙ: ታቅዶ እየተሰራበት ላለው ቤተመጻህፍትን በእያንዳንዱ ማህበረ ምዕመናን የማስጀመር ራዕይ የሚረዱ የልጆች መጽሐፍ ቅዱሶች: የወጣቶች ማስተማርያ መጽሐፍቶች: እና ለቤተክርስቲያን ስነ መለኮታዊ አስተምህሮ የሚረዱ የተለያዩ መጽሐፍቶች በመምሪያው በኩል በድጋፍ መልክ ተሰጥቷቸዋል:: ስልጠናውን የሰጡት የቤተክርስቲያኒቱ የልጆች እና ወጣቶች አገልግሎት መምሪያ ዳይሬክተር ቄስ ወንድማገኝ ኡዴሣ የተለያዩ መንፈሳዊ መጽሐፍትን ለቤተክርስቲያኒቱ ድጋፍ ያደረጉትን ተቋማት: 'Rafiki Foundation' fi 'Lutheran Heritage Foundation' እና ሌሎችንም በማመስገን : ተመሳሳይ ስልጠናዎች ከሲኖዶሶች ጋር በመተባበር በተቀሩት ሲኖዶሶችም እንደሚቀጥል ገልጸዋል:: የሲኖዶሱ የልጆች እና ወጣቶች አገልግሎት አስተባባሪ ቄስ ደረጀ ገመቹ የልጆች እና ወጣቶችን አገልግሎት ጊዜው በሚፈልግ መልኩ ለማሳደግ ስልጠናው አስፈላጊ እና ወቅቱን የጠበቀ መሆኑን ገልጸው: ሰልጣኞች በወሰዱት ስልጠና መሰረት ወደ ተግባር መቀየር እንዳለባቸው አጽንኦት ሰጥተው መልዕክት አስተላልፈዋል:: - - - - - - Baha Itoophiyaatti Leenjiin Geggeessitootaa fi Tajaajiltoota Ijoollee fi Dargaggootaatiif kenname * * * * * * * * * 'Guddinna Hundagaleessa Ijoollee fi Dargaggoota Keenyaaf' mat-duree jedhuun, ijoollee fi dargaggootni keenya guddinni isaanii karaa hundumaan, hunda-galeessa akka ta’uuf, ijoollee fi dargaggootni kaayoo Waaqayyo isaan uumeef adda baafatanee, kennaa fi dandeettii addaa Inni isaaniif kenneen dhiibbaa gaarii uumanii dhalootaaf eebba akka ta'anuuf, geggeessitoota, tajaajiltoota ijoollee fi dargaggootaa, lubootaa fi hojjattoota wangeelaa Sinoodoosii G/galeessa Itoophiyaa, sabakoota fi waldaalee amantootaa baha Itooohiyaatti argamaniif karaa Qajeelcha Tajaajila Ijoollee fi Dargaggootaa WKWWMYI'tiin magaalaa Hararitti leenjiin kennameera. Leenjifamtoota leenjii kana irratti hirmaataniif tajaajila ijoollee fi dargaggootaaf kan fayyadan, akkaataa karoorfamee irratti hojjatamaa jiruun Manneen Kitaabaa Waldaa Amantootaa hundumaatti jalqabsiisuuf kan gargaaran, Kitaabni Qulqulluun ijoollee garagaraa, kitaabileen tajaajila dargaggoof ta'an, akkasumas kitaabonni hafuuraa adda addaa barsiisa bu'uura amantii Kiristaanaatiif gargaaran garagaraa karaa qajeelchichaatiin bifa gargaarsaatiin kennameefii jira. Leenjicha kan kennaman Daarektarri Qajeelcha Tajaajila Ijoollee fi Dargaggootaa WKWWMYI Luba Wondmagegn Udessa, dhaabbilee kitaabota hafuuraa tajaajila ijoollee fi dargaggootaa gargaaran garagaraatiin kan deeggarsa Waldattiif taasisan Dhaabbata Lutheran Heritage Foundation fi Rafiki Foundation galateeffatanii, leenjiin wal fakkaataan sinoodoosota warra hafanitti bifa wal fakkaataan walta’iinsaan kennamuu kan itti fufu ta'uu ibsaniiru. Qindeessaa Tajaajila Ijoollee fi Dargaggoo Sinodosichaa kan ta'an Lubni Darajjee Gammachuu, tajaajila daa’immanii fi dargaggootaa akka yeroon gaafatutti guddisuuf leenjichi barbaachisaa fi yeroosaa kan eeggate ta'uu ibsaniin booda, leenjifamtootni leenjii fudhatan kana hojiitti akka hiikan cimsanii ergaa dabarsaniiru.

‎ለሀገር ሰላምና አንድነት መረጋገጥ የእምነት ተቋማት ሚና ከፍተኛ መሆኑ ተገለፀ ‎ * ** ‎ይህ የተገለፀው ከ10 ሚሊዮን ብር በላይ በጀት የተያዘለት በኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተክርስቲያን መካነ ኢየሱስ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ቤተል ሲኖዶስ በሸካ ዞን የኪ ወረዳ የኩቢጦ ሰበካ ጽ/ቤት ግንባታ መሠረተ ድንጋይ በተቀመጠበት ወቅት ነው። ‎ ‎የግንባታውን መሠረተ ድንጋይ በኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተክርስቲያን መካነ ኢየሱስ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ በቴል ሲኖዶስ ፕሬዚዳንት ቄስ አዘነበ ደሰኖ አስቀምጠዋል። ‎ ‎ፕሬዝዳንቱ በስፍራው ባደረጉት ንግግር የእምነት ተቋማት ከመንፈሳዊ ስራዎች ባሻገር ለአካባቢ ተጨማሪ ውበት የሚሰጡ ግንባታዎችን የመገንባት ድርሻ እንዳላቸው ገልጸዋል። ‎ ‎ቤተክርስቲያኒቱ የአምልኮ አዳራሾችና የተለያዩ ግንባታዎችን በማካሄድ መንፈሳዊ አገልግሎቶችን እየሰጠች መሆኑንም ገልጸዋል። ‎ ‎ለሀገር ሰላምና አንድነት እንዲሁም ልማት እንዲረጋገጥ መጸለይና ምዕመናን በተለያዩ የልማት እንቅስቃሴዎች ላይ እንዲሳተፉ ማስተማርም የቤተ ክርስቲያኒቱ ትልቅ ተግባር ነው ስሉም ገልጸዋል። ‎ ‎በተለይም ያለፈው ሰባተኛው ጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫ በሰላም እንዲጠናቀቅ አገልጋዮችና ምዕመናን በጸሎት ይተጉ እንደነበር በመግለፅ ለሰፈነው ስላም የአማኞች ሚና ከፍተኛ እንደነበር አስታውሰዋል። ‎ ‎የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተክርስቲያን መካነ ኢየሱስ ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ቤተል ሲኖዶስ ኩቢጦ ፕረስቢተሪ ጸኃፊው ቄስ አባቴ ኃይሌ በበኩላቸው ግንባታውን በአንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ ለማጠናቀቅ እቅድ መያዙን ገልጸው ምዕመናን ፣ባለሃብቶችና ሌሎች ግለሰቦች ድጋፋቸውን እያደረጉ ስለመሆናቸው ተናግረዋል። ‎ ‎ግንባታው በውስጡ የተለያዩ ቢሮዎችንና የመሰብሰቢያ አዳራሽን ያካተተ መሆኑንም ጸኃፊው ገልጸዋል ። ‎ ‎በፕሮግራሙ ላይ የተለያዩ መንፈሳዊ ፕሮግራሞች የተከናወኑ ስሆኑ በዕለቱ ከሁለት ሚሊዮን ብር በላይ ተሰብስቧል ። ‎ ‎በስፍራው የሲኖዶሱ መሪዎችን ጨምሮ አገልጋዮች፣ምዕመናን እና ተጋባዥ እንግዶች ተገኝተዋል ። ‎ ‎ዘገባው የሸካ ቴቪ ማሻ 06/10/2018 በተሻለ ተካልኝ

Kabajni ayyaana biyyoolessaa torbee Macaafa Qulqulluu Waldaa Kiristaanaa Warra Wangeelaa Makaana Yesus Itiyoophiyaa waggaa 5f
Kabajni ayyaana biyyoolessaa torbee Macaafa Qulqulluu Waldaa Kiristaanaa Warra Wangeelaa Makaana Yesus Itiyoophiyaa waggaa 5ffaan waldaa amantootaa Waldattii hundumatti Waxabajjii 8-14, 2018 qophiilee adda addaatiin ni kabajama. Kabajni ayyaana bara kanaas mataduree, “Sagalee Waaqayyoo maatii hundumaa keessatti, guyyaa hundumaa” jedhuun kan kabajamu yoo ta’u, tajaajila hiikkaa Macaafa Qulqulluu waldaa kanaan gaggeeffamaa jiruuf kadhannaan ni kadhatama, akkaataa itti fayyadama kaalandara dubbisa Macaafa Qulqulluu leeksikaalii(LBRC) waldaa irratti hubannoo bal’aan ni kennama, itti fufiinsa tajaajilichaaf kennaan ni kennama. #National_Bible_Week_2026 #Lexical_Bible_Reading_Calendar

የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ 5ኛው ዓመት ብሔራዊ የመጽሐፍ ቅዱስ ሳምንት ክብረ በዓል በሁሉም የቤተ ክርስቲያኒቱ ማኀበራነ ምዕመናን ከሰኔ 8-14/ 2108 ዓ.ም በተለያዩ መር
የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ 5ኛው ዓመት ብሔራዊ የመጽሐፍ ቅዱስ ሳምንት ክብረ በዓል በሁሉም የቤተ ክርስቲያኒቱ ማኀበራነ ምዕመናን ከሰኔ 8-14/ 2108 ዓ.ም በተለያዩ መርሃግብሮች ይከበራል። የዘንድሮው ዓመት ክብረ በዓል "የእግዚአብሔር ቃል በሁሉም ቤተሰብ፥ በየዕለቱ" በሚል መሪ ቃል የሚከበር ሲሆን ስለ ቤተ ክርስቲያኒቱ የትርጉም አገልግሎት ይፀለያል፤ የቤተ ክርስቲያኒቱ መራሁት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ(Lexical Bible Reading Calendar) አጠቃቀም ግንዛቤ ይሰጣል፤ እንዲሁም ለትርጉም አገልግሎቱ ሥጦታ የማሰባሰብ ሥራዎች ይሰራሉ። #National_Bible_Week_2026 #Lexical_Bible_Reading_Calendar

የምሥራች ድምፅ የመገናኛ ዘደዎች አገልግሎት የየዕለቱ ጥቅሶች ከ1/10/2018 - 30/10/2018 ዘመነ የማርቆስ ወንጌላዊ 👉 Telegram:- https://t.me/YDRadio 👉 Our You
+1
የምሥራች ድምፅ የመገናኛ ዘደዎች አገልግሎት የየዕለቱ ጥቅሶች ከ1/10/2018 - 30/10/2018 ዘመነ የማርቆስ ወንጌላዊ 👉 Telegram:- https://t.me/YDRadio 👉 Our You tube :- https://www.youtube.com/@Yemisrachdimtsradio/videos

የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ የምሥራች ድምፅ የመገናኛ ዘዴዎች አገልግሎት የስብሐት ለአምላክ 1ኛ የመዝሙር መጽሐፍት አዳዲስ መዝሙሮች ታክለውበት ተሻሽሎና ታርሞ ተዘጋጅቶ ለስርጭት መብቃቱ ተገልጿል፡፡ የመዝሙር መጽሐፍቶቹም በኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ የምሥራች ድምፅ የመገናኛ ዘዴ አገልግሎት በመካኒሳ፣ በአድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም፣ በመገናኛ፣ በቦሌ፣ በቢሾፍቱ እና በአዳማ የንዋየ ቅዱሳት ማከፋፈያዎች ማግኘት እንደሚቻልም አገልግሎቱ አስታውቋል፡፡ ለተጨማሪ መረጃና በብዛት በሲኖዶስ፣ በሰበካ እና በማኀበራነ ምዕመናን ለማዘዝ ከዚህ በታች የሚገኙትን አድራሻዎች መጠቀም ይቻላል። info@yemsrachdimth.org 0911454202 0911144165

Ibsi bal'aan haala yeroo irratti geggeessitoota Waldaa Kiristaanaa Warra Wangeelaa Makaana Yesuus Itoophiyaatiin Afaan Oromoo
+1
Ibsi bal'aan haala yeroo irratti geggeessitoota Waldaa Kiristaanaa Warra Wangeelaa Makaana Yesuus Itoophiyaatiin Afaan Oromootiin kenname guyyaa boruu irraa kaasee isiniif dhiyaachuu jalqaba. Ibsa kanarratti kaayyoon, qabiyyeenii fi barbaachisummaan xalayaa eegumsa amantootaa (Pastoral letter) karaa pirezidaantii waldattiitiin darbe murtoo waldattii bu'uura taasifachuudhaan haala ifa ta'een irratti mar'atameera. Dabalataan Sirna Waaqeffannaa guyyaa Dilbataa (Sanbata Guddaa) fi kan biroos ilaalchisee dhimmootni gaaffilee uuman garagaraa ka'anii mariin bal'aan hubannaa amantootaaf gargaaru taasifameera. Karaa toora YouTube WKWWMYI argachuu dandeessu. Ayyaannii fi Nagaan Gooftaa keenya Yesuus Kiristoos Isiniif Haa Baay'atu. Horaa Bulaa! https://youtube.com/@mekaneyesusofficial?si=qZYcSIBJjzEyxQgo