Assaye Derbie
前往频道在 Telegram
📈 Telegram 频道 Assaye Derbie 的分析概览
频道 Assaye Derbie (@asayede) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 14 350 名订阅者,在 博客 类别中位列第 2 644,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 2 351 位。
📊 受众指标与增长动态
自 невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 14 350 名订阅者。
根据 23 六月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 -124,过去 24 小时变化为 1,整体触达仍然可观。
- 认证状态: 未认证
- 互动率 (ER): 平均受众互动率为 39.19%。内容发布后 24 小时内通常能获得 11.86% 的反应,占订阅者总量。
- 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 5 625 次浏览,首日通常累积 1 702 次浏览。
- 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 33。
📝 描述与内容策略
尚未提供频道描述。
凭借高频更新(最新数据采集于 24 六月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 博客 类别中的关键影响点。
14 350
订阅者
+124 小时
-327 天
-12430 天
帖子存档
14 350
"ከቤተክርስቲያን ጎን ነኝ" ብዬ ኃላፊነቴን አላቀልም። ቤተክርስቲያን ከሌለች የለሁም ነው የምለው።"➔
ረ/ፕ ነቢዩ ባዬ!!
በቤተ ክርስቲያን ላይ ጥቃት ከሰነዘረው መንግሥት ጋር አብሮ እየሠሩ ከቤተክርስቲያኗ ጎን መሰለፍ ስለማይቻል ከሁለት አንዱን ምረጥ" ➔እኔ
14 350
ከዓመታት በፊት ሻሸመኔን ያቃጠለው፣ ሰው ዘቅዝቆ የሰቀለው፣ ክርስቲያኖችን ያሳደደው ኃይል ዛሬም ክፉ ሥራውን ለመድገም ከያለበት ተጠራርቶ ጥበቃ ተደርጎለት ወደ ስቴዲየም እየሄደ ነው። "ገለልተኛው መንግሥት" ቤተክርስቲያን በኃይል መክፈት ሲያቅተው የስቴዲየሙን በር ከፍቷል። ለመሆኑ መንግሥት ሕገ ወጡን ቡድን የሚቃወሙ ምክንያታውያን ምእመናን ሕዝቡ አይደሉም? ከዚህ እኩይ ተግባር የሚገኘው ፖለቲካዊ ትርፍስ ምንድን ነው? በግፍ የተገደሉ ምዕመናንስ ደማቸውን የሚመልስላቸው የትኛው የመንግሥት አካል ነው?
EOTC Broadcasting Service Agency
14 350
እኔ፣ መዓዛ መሐመድና ጎበዜ ሲሳይ "በተከሰሳችሁበት ወንጀል ጥፋተኛ አይደላችሁም" ተብለን በነፃ ተሰናብተናል።
ክብር ለጠበቆቻችን!!
ክብር ሕግን ለሚያሰከብሩ ዳኞች!!
14 350
የጥንቃቄ መልዕክት‼️
ገዥው ፓርቲ ከገባበት አጣብቂኝ ለመውጣት በቀጣይ ምን ሊያደርግ ይችላል?
1️⃣➔በማይተገበር ስብከቱ የሕዝብን እና የሲኖዶሱን ቁጣ ካረጋጋ በኋላ መስቀል አደባባይ ላይ የተገበረውን ስልት ተከትሎ የጥፋት እቅዱን ለማሳካት ይሞክር ይሆናል።
2️⃣➔እራሱ የቀሰቀሰውን ደም አፋሳሽና አገር አፍራሽ አጀንዳ ለአንዱ ሃይማኖት አስረክቦ ግጭቱን በሃይማኖት እና ሃይማኖት መሀከል ሊያደርገው ይችላል።
3️⃣➔ይሄንንም እቅዱን ለማሳካት አማራ ክልል ውስጥ እምነትን እና የሃይማኖት ተቋማትን መሠረት ያደረገ ጥቃት ሊለኩስ ስለሚችል ጥንቃቄ አይለየን።
Share
14 350
አስተውላችሁታል...?!? 🤔
“ይሄ ቪዲዮ ሲቀረጽ አልነበርንም። በእኛ ፊት እንዲህ ዓይነት ነገር አላነሣም፤ አልተናገረምም። እኛም ይሄ ማታ ሲቀርብ ደንግጠናል” አሉኝ ሚንስትሩ።
• “ክቡር ሚንስትር በምን ላረጋግጥ?” አልኳቸው።
• “የለበስነውን ልብስ እየው” አሉኝ።
• አየሁት። 😂😂😂😂😂
በአዳራሽ የተወኑት ትወና መሆኑንም አረጋገጥኩ።
ምንጭ፦ ዘመድኩን በቀለ
ሰውየው ውሸታም ብቻ ሳይሆን አጭበርባሪ መሆኑ ተረጋግጧል 😆
14 350
መረጃ ‼️
"በኢትዮዽያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤ/ክርስትያን ጉዳይ የአምስቱ እህት አብያተ ክርስትያናት ቅዱሳን ፓትርያርኮች በግብጽ ካይሮ ከተማ ሊሰባሰቡ ነው !
የሚሰባሰቡት ቅዱሳን አባቶችም:-
• የኤርትራ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን ቅዱስ ሲኖዶስ
ዋና ፀሓፊ አቡነ እንደርያስ
• ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ታዋድሮስ ዳግማዊ - 118ኛው
የእስክንድርያ ፓትርያርክ
• ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ካርኪን ዳግማዊ - 132ኛው የመላው
አርማንያ ፓትርያርክ
• ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ባስልዮስ ማርቶማ ማቴዎስ ሳልሳይ -
22ኛው የህንድ ፓትርያርክ
• ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ አግናጤዎስ ኤፍሬም- 122 ኛው
የአንፆኪያና የመላው ሶርያ ፓትርያርክ
አምስቱም ቅዱሳን አብያተ ክርስትያናት በኢትዮዽያ ቅድስት ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን ውስጥ የተፈጠረውን መከፋፈል አውግዘው ከነባሩና ከህጋዊው ቅዱስ ሲኖዶስ ጎን እንደሚቆሙ በመግለጽ ቅድስት ቤተክርስትያኗ የደረሰባትን ክፉ ፈተና በሰላም እንድትሻገር እግዚአብሄርን በፀሎት እንደሚጠይቁም ጭምር ገልፀው ለኢትዮዽያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስትያን ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ማትያስ፣ ለህጋዊው ቅዱስ ሲኖዶስ አባላትና ለመላው ኢትዮዽያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ምዕመናን መልእክት መላካቸው ይታወሳል።
አሁን ደግሞ የአምስቱ እህት አብያተ ክርስትያናት መሪዎች በካይሮው ስብሰባ ተገኝተው በዘርና በቋንቋ የተዋቀረውን በእነ አቶ አካለወልድ (በቀድሞ ስሙ ሳዊሮስ) በተባለው ግለሰብ የሚመራውን ህገወጡን ሲኖዶስ ከማውገዝ ጀምሮ ከእነርሱ ጋር ህብረት ያለው፣ በገንዘብ፣ በምክር እና በሌላ መንገድ ድጋፍ የሚያደርጉ ግለሰቦችን ድርጅቶችን እና ተቋማትን አውግዘው እስከመለየት ድረስ ውሳኔ ያሳልፋሉ ተብሎ ይጠበቃል። "
14 350
ቅዱስ ሲኖዶስ ማምሻውን ባወጣው መግለጫ...
👉ጠቅላይ ሚንስትሩ የተወገዘውን ሲኖዶስ በመደገፍና እውቅና መስጠታቸው ለቤተክርስቲያኗ መዳከም ዋነኛ ተጠያቂ መሆናቸውና ተራ ግጭት ነው የተነሳው በማለት የቤተክርስቲያኗን ጉዳይ በማቅለል ምዕመኑን በማሳዘን፣
👉መንግስት ጣልቃ አይገባም ያሉትም አዲሱን የተወገዘ ሃይል በልዩ ሃይላቸው እያጀቡ የቤተክርስቲያን ካህናትን ግን እያፈኑ በመሆኑ ፈጽሞ የተቃረነ ጉዳይ መሆኑ፣
👉ቤተክርስቲያን በ4አመታት አገኘች ብለው የተናገሩት መሬት ፈጽሞ ሀሰት መሆኑንና ቤተክርስቲያኗ የነበሯትን ቤተክርስቲያናት በካርታ ያሥገባችው በመሆኑ ህዝቡንና ሌሎቹን እምነቶች የሚያሣሥት ጉዳይ መሆኑ፣...
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቅዱስ ሲኖዶስ የማይቀበለውና በፍጥነት ማስተካከያ እንዲደረግበት ጠይቀዋል።
ይሄ የማይሆን ከሆነና ቤተክርስቲያንን ማወከቡ ካልቆመ በቅርቡ በመላው አገሪቱና ሌሎችም አለማት ሰላማዊ ሰልፍ የምትጠራ በመሆኑና የሚከፈለውን የህይወት መስዋዕትነትም ለመክፈል ዝግጁ መሆኗን አረጋግጠዋል።
14 350
"የእግዚአብሔርን የማዳን ሥራ የሚያደናቅፍ ነገር ሲገጥም መሞት ግዴታ ነው። ሌላ የምናድርገው ነገር ባይኖርም፤መሞት ግን እንችላለን!"
ብፁዕ አቡነ ኤርምያስ
现已上线!2025 年 Telegram 研究 — 年度关键洞察 
