uz
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

Kanalga Telegram’da o‘tish

Ko'proq ko'rsatish

📈 Telegram kanali Assaye Derbie analitikasi

Assaye Derbie (@asayede) Amxar til segmentidagi kanali faol ishtirokchi. Hozirda hamjamiyat 14 350 obunachidan iborat bo'lib, Bloglar toifasida 2 644-o'rinni va Efiopiya mintaqasida 2 351-o'rinni egallagan.

📊 Auditoriya ko‘rsatkichlari va dinamika

невідомо sanasidan buyon loyiha tez o‘sib, 14 350 obunachiga ega bo‘ldi.

23 Iyun, 2026 dagi oxirgi ma’lumotlarga ko‘ra kanal barqaror faollikka ega. Oxirgi 30 kunda obunachilar soni -124 ga, so‘nggi 24 soatda esa 1 ga o‘zgardi va umumiy qamrov yuqori darajada qolmoqda.

  • Tasdiqlash holati: Tasdiqlanmagan
  • Jalb etish (ER): Auditoriya o‘rtacha 39.19% darajada jalb etiladi. Nashrdan keyingi dastlabki 24 soatda kontent odatda umumiy obunachilar sonining 11.86% ini tashkil etuvchi reaksiyalarni to‘playdi.
  • Post qamrovi: Har bir post o‘rtacha 5 625 marta ko‘riladi; birinchi sutkada odatda 1 702 ta ko‘rish yig‘iladi.
  • Reaksiyalar va o‘zaro ta’sir: Auditoriya faol: har bir postga o‘rtacha 33 ta reaksiya keladi.

📝 Tavsif va kontent siyosati

Kanal uchun tavsif kiritilmagan.

Yuqori yangilanish chastotasi (oxirgi ma’lumot 24 Iyun, 2026 da olingan) sababli kanal doimo dolzarb va katta qamrovli bo‘lib qoladi. Analitika auditoriya kontent bilan faol hamkorlik qilishini, uni Bloglar toifasidagi muhim ta’sir nuqtasiga aylantirishini ko‘rsatadi.

14 350
Obunachilar
+124 soatlar
-327 kunlar
-12430 kunlar
Postlar arxiv
photo content

"ከቤተክርስቲያን ጎን ነኝ" ብዬ ኃላፊነቴን አላቀልም። ቤተክርስቲያን ከሌለች የለሁም ነው የምለው።"➔ ረ/ፕ ነቢዩ ባዬ!! በቤተ ክርስቲያን ላይ ጥቃት ከሰነዘረው መንግሥት ጋር አብሮ እየሠሩ ከቤተክ
"ከቤተክርስቲያን ጎን ነኝ" ብዬ ኃላፊነቴን አላቀልም። ቤተክርስቲያን ከሌለች የለሁም ነው የምለው።"➔ ረ/ፕ ነቢዩ ባዬ!! በቤተ ክርስቲያን ላይ ጥቃት ከሰነዘረው መንግሥት ጋር አብሮ እየሠሩ ከቤተክርስቲያኗ ጎን መሰለፍ ስለማይቻል ከሁለት አንዱን ምረጥ" ➔እኔ

ስለ ቅድስት ቤተክርስቲያን ሰማዕት የሆነ ወጣት!! ሻሸመኔ
ስለ ቅድስት ቤተክርስቲያን ሰማዕት የሆነ ወጣት!! ሻሸመኔ

ከዓመታት በፊት ሻሸመኔን ያቃጠለው፣ ሰው ዘቅዝቆ የሰቀለው፣ ክርስቲያኖችን ያሳደደው ኃይል ዛሬም ክፉ ሥራውን ለመድገም ከያለበት ተጠራርቶ ጥበቃ ተደርጎለት ወደ ስቴዲየም እየሄደ ነው። "ገለልተኛው መ
+1
ከዓመታት በፊት ሻሸመኔን ያቃጠለው፣ ሰው ዘቅዝቆ የሰቀለው፣ ክርስቲያኖችን ያሳደደው ኃይል ዛሬም ክፉ ሥራውን ለመድገም ከያለበት ተጠራርቶ ጥበቃ ተደርጎለት ወደ ስቴዲየም እየሄደ ነው። "ገለልተኛው መንግሥት" ቤተክርስቲያን በኃይል መክፈት ሲያቅተው የስቴዲየሙን በር ከፍቷል። ለመሆኑ መንግሥት ሕገ ወጡን ቡድን የሚቃወሙ ምክንያታውያን ምእመናን ሕዝቡ አይደሉም? ከዚህ እኩይ ተግባር የሚገኘው ፖለቲካዊ ትርፍስ ምንድን ነው? በግፍ የተገደሉ ምዕመናንስ ደማቸውን የሚመልስላቸው የትኛው የመንግሥት አካል ነው? EOTC Broadcasting Service Agency

ክብር ይገባሻል
ክብር ይገባሻል

photo content

እኔ፣ መዓዛ መሐመድና ጎበዜ ሲሳይ "በተከሰሳችሁበት ወንጀል ጥፋተኛ አይደላችሁም" ተብለን በነፃ ተሰናብተናል። ክብር ለጠበቆቻችን!! ክብር ሕግን ለሚያሰከብሩ ዳኞች!!
+1
እኔ፣ መዓዛ መሐመድና ጎበዜ ሲሳይ "በተከሰሳችሁበት ወንጀል ጥፋተኛ አይደላችሁም" ተብለን በነፃ ተሰናብተናል። ክብር ለጠበቆቻችን!! ክብር ሕግን ለሚያሰከብሩ ዳኞች!!

"ደክሞናል! Enough is enough" ብጹእ አቡነ ጴጥሮስ (ዶክተር)
"ደክሞናል! Enough is enough" ብጹእ አቡነ ጴጥሮስ (ዶክተር)

የጥንቃቄ መልዕክት‼️ ገዥው ፓርቲ ከገባበት አጣብቂኝ ለመውጣት በቀጣይ ምን ሊያደርግ ይችላል? 1️⃣➔በማይተገበር ስብከቱ የሕዝብን እና የሲኖዶሱን ቁጣ ካረጋጋ በኋላ መስቀል አደባባይ ላይ የተገበረውን ስልት ተከትሎ የጥፋት እቅዱን ለማሳካት ይሞክር ይሆናል። 2️⃣➔እራሱ የቀሰቀሰውን ደም አፋሳሽና አገር አፍራሽ አጀንዳ ለአንዱ ሃይማኖት አስረክቦ ግጭቱን በሃይማኖት እና ሃይማኖት መሀከል ሊያደርገው ይችላል። 3️⃣➔ይሄንንም እቅዱን ለማሳካት አማራ ክልል ውስጥ እምነትን እና የሃይማኖት ተቋማትን መሠረት ያደረገ ጥቃት ሊለኩስ ስለሚችል ጥንቃቄ አይለየን። Share

አስተውላችሁታል...?!? 🤔 “ይሄ ቪዲዮ ሲቀረጽ አልነበርንም። በእኛ ፊት እንዲህ ዓይነት ነገር አላነሣም፤ አልተናገረምም። እኛም ይሄ ማታ ሲቀርብ ደንግጠናል” አሉኝ ሚንስትሩ። • “ክቡር ሚንስትር
አስተውላችሁታል...?!? 🤔 “ይሄ ቪዲዮ ሲቀረጽ አልነበርንም። በእኛ ፊት እንዲህ ዓይነት ነገር አላነሣም፤ አልተናገረምም። እኛም ይሄ ማታ ሲቀርብ ደንግጠናል” አሉኝ ሚንስትሩ። • “ክቡር ሚንስትር በምን ላረጋግጥ?” አልኳቸው። • “የለበስነውን ልብስ እየው” አሉኝ። • አየሁት። 😂😂😂😂😂 በአዳራሽ የተወኑት ትወና መሆኑንም አረጋገጥኩ። ምንጭ፦ ዘመድኩን በቀለ ሰውየው ውሸታም ብቻ ሳይሆን አጭበርባሪ መሆኑ ተረጋግጧል 😆

መረጃ ‼️ "በኢትዮዽያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤ/ክርስትያን ጉዳይ የአምስቱ እህት አብያተ ክርስትያናት ቅዱሳን ፓትርያርኮች በግብጽ ካይሮ ከተማ ሊሰባሰቡ ነው ! የሚሰባሰቡት ቅዱሳን አባቶችም:- • የኤርትራ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን ቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ፀሓፊ አቡነ እንደርያስ • ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ታዋድሮስ ዳግማዊ - 118ኛው የእስክንድርያ ፓትርያርክ • ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ካርኪን ዳግማዊ - 132ኛው የመላው አርማንያ ፓትርያርክ • ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ባስልዮስ ማርቶማ ማቴዎስ ሳልሳይ - 22ኛው የህንድ ፓትርያርክ • ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ አግናጤዎስ ኤፍሬም- 122 ኛው የአንፆኪያና የመላው ሶርያ ፓትርያርክ አምስቱም ቅዱሳን አብያተ ክርስትያናት በኢትዮዽያ ቅድስት ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን ውስጥ የተፈጠረውን መከፋፈል አውግዘው ከነባሩና ከህጋዊው ቅዱስ ሲኖዶስ ጎን እንደሚቆሙ በመግለጽ ቅድስት ቤተክርስትያኗ የደረሰባትን ክፉ ፈተና በሰላም እንድትሻገር እግዚአብሄርን በፀሎት እንደሚጠይቁም ጭምር ገልፀው ለኢትዮዽያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስትያን ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ማትያስ፣ ለህጋዊው ቅዱስ ሲኖዶስ አባላትና ለመላው ኢትዮዽያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ምዕመናን መልእክት መላካቸው ይታወሳል። አሁን ደግሞ የአምስቱ እህት አብያተ ክርስትያናት መሪዎች በካይሮው ስብሰባ ተገኝተው በዘርና በቋንቋ የተዋቀረውን በእነ አቶ አካለወልድ (በቀድሞ ስሙ ሳዊሮስ) በተባለው ግለሰብ የሚመራውን ህገወጡን ሲኖዶስ ከማውገዝ ጀምሮ ከእነርሱ ጋር ህብረት ያለው፣ በገንዘብ፣ በምክር እና በሌላ መንገድ ድጋፍ የሚያደርጉ ግለሰቦችን ድርጅቶችን እና ተቋማትን አውግዘው እስከመለየት ድረስ ውሳኔ ያሳልፋሉ ተብሎ ይጠበቃል። "

photo content

ቅዱስ ሲኖዶስ ማምሻውን ባወጣው መግለጫ... 👉ጠቅላይ ሚንስትሩ የተወገዘውን ሲኖዶስ በመደገፍና እውቅና መስጠታቸው ለቤተክርስቲያኗ መዳከም ዋነኛ ተጠያቂ መሆናቸውና ተራ ግጭት ነው የተነሳው በማለት
+2
ቅዱስ ሲኖዶስ ማምሻውን ባወጣው መግለጫ... 👉ጠቅላይ ሚንስትሩ የተወገዘውን ሲኖዶስ በመደገፍና እውቅና መስጠታቸው ለቤተክርስቲያኗ መዳከም ዋነኛ ተጠያቂ መሆናቸውና ተራ ግጭት ነው የተነሳው በማለት የቤተክርስቲያኗን ጉዳይ በማቅለል ምዕመኑን በማሳዘን፣ 👉መንግስት ጣልቃ አይገባም ያሉትም አዲሱን የተወገዘ ሃይል በልዩ ሃይላቸው እያጀቡ የቤተክርስቲያን ካህናትን ግን እያፈኑ በመሆኑ ፈጽሞ የተቃረነ ጉዳይ መሆኑ፣ 👉ቤተክርስቲያን በ4አመታት አገኘች ብለው የተናገሩት መሬት ፈጽሞ ሀሰት መሆኑንና ቤተክርስቲያኗ የነበሯትን ቤተክርስቲያናት በካርታ ያሥገባችው በመሆኑ ህዝቡንና ሌሎቹን እምነቶች የሚያሣሥት ጉዳይ መሆኑ፣... የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቅዱስ ሲኖዶስ የማይቀበለውና በፍጥነት ማስተካከያ እንዲደረግበት ጠይቀዋል። ይሄ የማይሆን ከሆነና ቤተክርስቲያንን ማወከቡ ካልቆመ በቅርቡ በመላው አገሪቱና ሌሎችም አለማት ሰላማዊ ሰልፍ የምትጠራ በመሆኑና የሚከፈለውን የህይወት መስዋዕትነትም ለመክፈል ዝግጁ መሆኗን አረጋግጠዋል።

ጋበዝኳችሁ

photo content

"የእግዚአብሔርን የማዳን ሥራ የሚያደናቅፍ ነገር ሲገጥም መሞት ግዴታ ነው። ሌላ የምናድርገው ነገር ባይኖርም፤መሞት ግን እንችላለን!" ብፁዕ አቡነ ኤርምያስ
"የእግዚአብሔርን የማዳን ሥራ የሚያደናቅፍ ነገር ሲገጥም መሞት ግዴታ ነው። ሌላ የምናድርገው ነገር ባይኖርም፤መሞት ግን እንችላለን!" ብፁዕ አቡነ ኤርምያስ

ነጭ ነጩን ተናግረናል

ከሃያ ደቂቃ በኋላ Live ስለምንገባ ከስር ያለውን ሊንክ ተጭናችሁ ልትከታተሉን ትችላላችሁ።