ch
Feedback
AAU - Muslim Students Union

AAU - Muslim Students Union

前往频道在 Telegram
7 110
订阅者
+12224 小时
+1947
+58930

数据加载中...

标签云
无数据
有任何问题?请刷新页面或联系我们的客服
进出提及
---
---
---
---
---
---
吸引订阅者
六月 '26
六月 '26
+704
在122个频道中
五月 '26
+1 118
在57个频道中
Get PRO
四月 '26
+275
在41个频道中
Get PRO
三月 '26
+281
在20个频道中
Get PRO
二月 '26
+77
在5个频道中
Get PRO
一月 '26
+70
在6个频道中
Get PRO
十二月 '25
+112
在12个频道中
Get PRO
十一月 '25
+66
在11个频道中
Get PRO
十月 '25
+179
在18个频道中
Get PRO
九月 '25
+49
在3个频道中
Get PRO
八月 '25
+56
在5个频道中
Get PRO
七月 '25
+41
在3个频道中
Get PRO
六月 '25
+46
在6个频道中
Get PRO
五月 '25
+112
在12个频道中
Get PRO
四月 '25
+142
在11个频道中
Get PRO
三月 '25
+123
在17个频道中
Get PRO
二月 '25
+94
在9个频道中
Get PRO
一月 '25
+160
在15个频道中
Get PRO
十二月 '24
+257
在8个频道中
Get PRO
十一月 '24
+143
在8个频道中
Get PRO
十月 '24
+276
在20个频道中
Get PRO
九月 '24
+389
在17个频道中
Get PRO
八月 '24
+276
在0个频道中
Get PRO
七月 '24
+367
在0个频道中
Get PRO
六月 '24
+301
在7个频道中
Get PRO
五月 '24
+382
在20个频道中
Get PRO
四月 '24
+412
在12个频道中
Get PRO
三月 '24
+441
在7个频道中
Get PRO
二月 '24
+538
在31个频道中
Get PRO
一月 '24
+374
在10个频道中
Get PRO
十二月 '23
+348
在7个频道中
Get PRO
十一月 '23
+197
在8个频道中
Get PRO
十月 '23
+32
在2个频道中
Get PRO
九月 '23
+21
在0个频道中
Get PRO
八月 '23
+32
在0个频道中
Get PRO
七月 '23
+74
在0个频道中
Get PRO
六月 '23
+120
在0个频道中
Get PRO
五月 '23
+76
在0个频道中
Get PRO
四月 '23
+79
在0个频道中
Get PRO
三月 '23
+264
在0个频道中
Get PRO
二月 '23
+131
在0个频道中
Get PRO
一月 '23
+24
在0个频道中
Get PRO
十二月 '22
+252
在0个频道中
日期
订阅者增长
提及
频道
30 六月+39
29 六月+123
28 六月+15
27 六月+48
26 六月+15
25 六月+12
24 六月+2
23 六月0
22 六月+4
21 六月+10
20 六月+6
19 六月+7
18 六月+21
17 六月+69
16 六月+14
15 六月+14
14 六月+126
13 六月+69
12 六月+37
11 六月+19
10 六月+29
09 六月+6
08 六月+1
07 六月+3
06 六月0
05 六月0
04 六月0
03 六月0
02 六月+13
01 六月+2
频道帖子
"መመሪያው መማር ማስተማሩን የሚረብሹ እና ስነ-ምግባርን ያልተከተሉ ብሎ እንደሚያስቀጡ ከገለፀ ቡሃላ ከእነዚህ መካከል በአንቀፅ 1.3 እና 2.3 ላይ 'ፊትን በሙሉ የሚሸፍን (ኒቃብ) መልበስ አይፈቀ
"መመሪያው መማር ማስተማሩን የሚረብሹ እና ስነ-ምግባርን ያልተከተሉ ብሎ እንደሚያስቀጡ ከገለፀ ቡሃላ ከእነዚህ መካከል በአንቀፅ 1.3 እና 2.3 ላይ 'ፊትን በሙሉ የሚሸፍን (ኒቃብ) መልበስ አይፈቀድም ይላል።" - የሆፕ ኢንተርፕራይዝ ዩኒቨርስቲ ኮሌጅ ሙስሊም ተማሪዎች የኮሌጁ ሙስሊም ተማሪዎች ይህ መመሪያ ኒቃብን ስነ-ምግባርን ያልተከተለ ብሎ ማስቀመጡ እምነትን እና ማንነትን የሚያንቋሽሽ ነው በማለት ገልፀዋል። ይህንንም ተከትሎ በኒቃቢስት ተማሪዎች ላይ የተለያዬ ክልከላ እና እንግልት እየደረሰባቸው እንደሆነ አስቀምጠዋል። መፍትሔ ይመጣ ዘንድም ለኮሌጁ፤ ለአዲስ አበባ እና ፌደራል መጅሊስ ደቤዳቤ ያስገቡ ቢሆንም እስካሁን ድረስ መፍትሔ እንዳልመጣ በመግለፅ መመሪያው የሙስሊም ተማሪዎችን መብት ባከበረ መልኩ ይስተካከል ዘንድ እና ይህንን ያደረጉ አካላት በሕግ አግባብ እንዲጠየቁ ይሰራ ዘንድ ጠይቀዋል።

2
ልዩነቱን ተመልከቱ አንዱ ከቤተ- መንግስት ፊት ለፊት ሲሆን ሌላኛው ደግሞ በወራቤ ዩኒቨርስቲ ነው። ሁለቱም ለኢንትራንስ ተማሪዎችን እያስፈተኑ ሲሆን ከቤተ- መንግስት ፊት ለፊት ያለው በትምህርት ሚኒ
ልዩነቱን ተመልከቱ አንዱ ከቤተ- መንግስት ፊት ለፊት ሲሆን ሌላኛው ደግሞ በወራቤ ዩኒቨርስቲ ነው። ሁለቱም ለኢንትራንስ ተማሪዎችን እያስፈተኑ ሲሆን ከቤተ- መንግስት ፊት ለፊት ያለው በትምህርት ሚኒስቴሩ ብርሃኑ ነጋ ኒቃባቸውን ገፍፎ ከመሬት ሲጥል፤ በወራቤ ያለው ደግሞ ክብራቸውን ጠብቆ ስርዓቱን በተከተለ መልኩ ፈትሾ አስፈትኗቸዋል።
1 009
3
ይህ የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች ህብረት ይፋዊ የቴሌግራም ገፅ ነው። የሙስሊም ተማሪዎች የመብት ጥያቄ አደራችን ነው ብለን ተቀብለናል። በአላህ ፈቃድ ፍትሐዊ መልስ መጥቶ መብቶቻችን እስኪከበሩ ድረስ ጥያቄ አለን ከማለት አናርፍም፤ አንፈራምም። መረጃዎች ይደርሷችሁ ዘንድ የህብረቱን ቻናል @aaumsu ያሰራጩ።
1 086
4
ከአራት ቀን በፊት ነበር "ኒቃቧን እንደለበሰች ትማራለች!" - የሚል ፅሁፍ ያለበትን ሪቫን የለበሱ 12 የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ተመራቂ ተማሪዎች በምርቃታቸው ቀን ከእስር ቤት እንዲውሉ የተደረገው። ዛሬ ደግሞ ኢንትራንስ የሚፈተኑ ተማሪዎች "ኒቃብ ስለለበሳችሁ ልትገቡ አትችሉም!" - ተብለው ጓደኞቻቸው እየተፈተኑ ባለበት ከውጪ እንዲቀመጡ ተደረገ። What are we waiting for? ምን እስኪደርስ ነው የሚጠበቀው? የክብራችን ዋጋ ምን ያክል ነው? የእስልምናችን ዋጋ ምን ያክል ነው? @aaumsu
1 080
5
ማስክም ኒቃብም ፊትን የሚሸፍኑ ሆነው ሳለ ኒቃባቸውን አስወልቀው በማስክ አስገቧቸው። እንዳሉት ለደህንነት ጉዳይ ቢሆን ኖሮ ማስኩም ፊትን ስለሚሸፍን መለበስ አልነበረበትም። ሆኖም ግን ምክንያታቸው ሙ
ማስክም ኒቃብም ፊትን የሚሸፍኑ ሆነው ሳለ ኒቃባቸውን አስወልቀው በማስክ አስገቧቸው። እንዳሉት ለደህንነት ጉዳይ ቢሆን ኖሮ ማስኩም ፊትን ስለሚሸፍን መለበስ አልነበረበትም። ሆኖም ግን ምክንያታቸው ሙስሊም ጠልነት ስለሆነ ፍላጎታቸው ኒቃቡን በማስወለቅ ማዋረድ፣ መጨቆን፣ ከእምነቷ ማራቅ ነው፤ አደረጉትም። መብቷን ማስጠበቅ የነበረበት መጅሊስም ከቦታው ተገኝቶ ማስክ ገዝቶ ሰጣት።
1 090
6
ክብራችንን ነው የገፈፉት መብታችንን ነው የጣሉት ነፃነታችንን ነው በማስክ የቀየሩት ጨርቅ ነው ብለው ከወሰዱ ስህተት ነው። ሱና ነው ብሎ ያብራራም ካለ ውርደት ነው። ይህ እንደ ሀገር፤ እንደ ኢትዮጵ
ክብራችንን ነው የገፈፉት መብታችንን ነው የጣሉት ነፃነታችንን ነው በማስክ የቀየሩት ጨርቅ ነው ብለው ከወሰዱ ስህተት ነው። ሱና ነው ብሎ ያብራራም ካለ ውርደት ነው። ይህ እንደ ሀገር፤ እንደ ኢትዮጵያዊ፤ እንደ ዜጋ መብታችን የሆነ ነገር ነው። የክብራችን መገለጫ፤ የሐይማኖት መብታችን ዋስትና ነው። ሆኖም ግን ገፈፏቸው ሆኖም ግን አስወለቋቸው ሆኖም ግን ከመሬት ጣሉት ይህ በእኔ እና በአንተ ዘመን እየሆነ ያለ ነው!
1 059
7
ኒቃባቸውን በዚህ መልኩ ሰብስበው ከመለሱ ቡሃላ ማስከ አስለብሰው ነው ያስገቧቸው። ይህ ነው ጊዜያዊ መፍትሔ? ይህ ነው መፍትሔው?! ይህ እኮ ውርደት ነው ወገን!!! @MohammadamminKassaw+1
ኒቃባቸውን በዚህ መልኩ ሰብስበው ከመለሱ ቡሃላ ማስከ አስለብሰው ነው ያስገቧቸው። ይህ ነው ጊዜያዊ መፍትሔ? ይህ ነው መፍትሔው?! ይህ እኮ ውርደት ነው ወገን!!! @MohammadamminKassaw
1 164
8
መጅሊስ የሙስሊም ተማሪዎችን መብት ለማስከበር ቁርጠኝነት ካለው የሚከተሉትን ነገሮች ያድርግ፦   ፨ የመብት ጥሰት እየፈፀሙ ያሉ አካላትን በሕግ አግባብ እንዲጠየቁ ያድርግ   ፨ ለሙስሊም ተማሪዎች መብት እውቅና የሚሰጥ መመሪያ ይወጣ ዘንድ በቁርጠኝነት ይስራ @aaumsu
1 132
9
መንግስት ከሙስሊሙ ማህበረሰብ የመብት ጥያቄ ጋር ችግር ከሌለበት እና ችግሩ የብርሃኑ ነጋ ብቻ ከሆነ የሚከተሉትን ነገር ያድርግ፦ 1ኛ፦ በሙስሊም ተማሪዎች ላይ ተደጋጋሚ የመብት ጥሰት እንዲፈፀም እያደረገ ያለውን ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ከሀላፊነቱ ያንሳ፤ በሕግ አግባብም ተጠያቂ እንዲሆን ይስራ 2ኛ፦ ለሙስሊም ተማሪዎች ሕገ- መንግስታዊ መብቶች እውቅና የሚሰጥን መመሪያ ያውጣ
1 187
10
የሙስሊም ተማሪዎች መብቶች ማስከበር ለእነሱ የሚደረግ ውለታ አይደሉም። ከአላህ ለሁላችንም በቦታችን ልክ የተሰጠ አደራ፣ ህጋዊ ኃላፊነት እና የማህበረሰብ ግዴታ ናቸው። ሙስሊም ተማሪዎችን መደገፍ በጎ አድራጎት (ሰደቃ) አይደለም፤ አማናን (አደራን) መወጣት ነው። @aaumsu
1 044
11
የትምህርት ሚኒስቴርን በሚኒስትርነት እንዲመራ የተቀመጠው ሰው ገብቶ እየጎበኘ ካለበት የፈተና ማዕከል በር ላይ ነበር ኒቃቢስት ተማሪዎች አትገቡም ተብለው ለሶስት ሰዓታት ያክል ከበር የተቀመጡት። ይህ
የትምህርት ሚኒስቴርን በሚኒስትርነት እንዲመራ የተቀመጠው ሰው ገብቶ እየጎበኘ ካለበት የፈተና ማዕከል በር ላይ ነበር ኒቃቢስት ተማሪዎች አትገቡም ተብለው ለሶስት ሰዓታት ያክል ከበር የተቀመጡት። ይህንን ሰው ነው መንግስት በትምህርት ላይ ለውጥ እንዲያመጣ ያስቀመጠው? ተማሪዎቹ እንዲገቡ ቢደረግም እንዲገቡ የሆነው ኒቃባቸውን አውልቀው በማስክ ብቻ ነው። ጊዜያዊ መፍትሔ የሚባለው ይህ ነው? ኒቃብ ማውለቃቸው ለምን ተፈለገ? በማስክ መሆኑን ለምን ፈለጉት?! አሁንም ጥንቃቄ እና ዘላቂ መፍትሔ ያስፈልጋል።
3 093
12
ግንቦት 7 ወ ሰኔ 23 ከ46 ቀናት በፊት የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች በኒቃብ ምክንያት እየደረሰባቸው ስላለው መጠነሰፊ የመብት ጥሰት፣ እንግልት እና ጭቆና አቤት ለማለት ከዩኒቨርስቲው+1
ግንቦት 7 ወ ሰኔ 23 ከ46 ቀናት በፊት የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች በኒቃብ ምክንያት እየደረሰባቸው ስላለው መጠነሰፊ የመብት ጥሰት፣ እንግልት እና ጭቆና አቤት ለማለት ከዩኒቨርስቲው ፕሬዚዳንት ጽ/ቤት ፊት ለፊት ቆመው ነበር። ሆኖም የሚያወያያቸው አካል እንኳ ሳይኖር ከምሽቱ 4:30 ደረሰ። የዚያኔም ከሰላም ሚኒስቴር፤ ሀይማኖት ተቋማት ጉባዔ፤ አዲስ አበባ ፀጥታ ጽ/ቤት፤ መጅሊስ እና ከዩኒቨርስቲው የመጡ አካላት ዘላቂ መፍትሔ ለማምጣት ውይይት እንደሚካሄድ በተማሪው ፊት ቃል ገብተው ተማሪው ተበተነ። ከ46 ቀናት ቡሃላ በሰኔ 23 / 2018 ዓ.ል የ12ተኛ ክፍል ተማሪዎች ኒቃባችሁን ካላወለቃችሁ አትፈተኑም ተብለው ከጧቱ 2:00 እስከ 5:00 ድረስ ቆሙ። ከሰላም ሚኒስቴር፤ መጅሊስ፤ አዲስ አበባ ፀጥታ ወዘተ ... የመጡ ሰዎችም እንዲገቡ አደረጓቸው። አሁንም ግን ዘላቂ መፍትሔ አልመጣም። አሁንም ግን ተማሪዎች ላይ እንግልት የፈፀሙ አካላት ተጠያቂ አልተደረጉም። እስከ መች? ቀጣይስ የት ይሆን? የት ይሆን ችግር የሚፈጥሩት? መች ይሆን የሚያስጮሁን? መች ይሆን ጊዜያዊ መፍትሔ መጣ የሚል ዜና የሚሰራው?! መሰል እሽክርክሪት መቀጠል የለበትም። ለጥያቄዎቻችን ዘላቂ መፍትሔ እንሻለን። መጅሊስም መንግስትም ዘላቂ መፍትሔ ይመጣ ዘንድ በቁርጠኝነት ይስሩ። ጥያቄ አለን _ ፍትሐዊ መልስ እስኪመጣ !!!
1 094
13
ተማሪዎቹ እንዲገባ ሆኗል አሁንም ዘላቂ መፍትሔ እንሻለን። ይህንን ውንብድና የፈፀሙ የመንግስት አካላት ተጠያቂ ይሁን። መጅሊስ እና የሚመለከታቸው የመንግስት አካላት ዘላቂ መፍትሔ እንዲመጣ ይስሩ።
ተማሪዎቹ እንዲገባ ሆኗል አሁንም ዘላቂ መፍትሔ እንሻለን። ይህንን ውንብድና የፈፀሙ የመንግስት አካላት ተጠያቂ ይሁን። መጅሊስ እና የሚመለከታቸው የመንግስት አካላት ዘላቂ መፍትሔ እንዲመጣ ይስሩ።
1 028
14
This is not axum! ከቤተ- መንግስቱ ፊት ለፊት ከሚገኘው አብርሆት ቤተ- መፅሐፍት ነው። This is not Gunchire! ከፓርላማው ፊት ለፊት ከሚገኘው አብርሆት ነው። ራቁቷን መጥታ፤ ወ
This is not axum! ከቤተ- መንግስቱ ፊት ለፊት ከሚገኘው አብርሆት ቤተ- መፅሐፍት ነው። This is not Gunchire! ከፓርላማው ፊት ለፊት ከሚገኘው አብርሆት ነው። ራቁቷን መጥታ፤ ወይንም ደግሞ የሆነ ነገር ደብቃ ይዛ መጥታም አይደለም። የሙስሊምነቷ መገለጫ የሆነን ልብስ ስለለበሰች ነው። ሒጃብ ስለለበሰች ነው። ኒቃብ ስለለበሰች ነው። 12 አመት ሙሉ የለፋችበትን ትምህርት ሊያመክኑ ቆርጠው ተነሱ። ዩኒቨርስቲ እንዳትገባ ከበር ላይ ቆሙባት። መንግስትም መጅሊስም መፍትሔ አላመጡም። ዘላቂ መፍትሔ ይመጣ ዘንድ ስንናገር ነበር። ሙስሊም ተማሪዎች ላይ በሒጃባቸው ምክንያት እንግልት እንዳይደርስ ስንጠይቅ ነበር። አሁንም አልረፈደም! ተማሪዎች ሞራላቸው ተክሶ ከፈተና እንዲፈተኑ፤ አትገቡም ብለው ያገዳቸው ሰዎችም በሕግ አግባብ እንዲጠየቁ ይሰራ። ስለእህቶቻችን ጥያቄ አለን፤ ፍትሐዊ መልስም እንሻለን!!!
3 227
15
ኢንትራንስ የሚወስዱ ኒቃቢስት ተማሪዎች አብርሆት ለመፈተን አትገቡም ተብለው ከበር ላይ ቆመዋል። @aaumsu+2
ኢንትራንስ የሚወስዱ ኒቃቢስት ተማሪዎች አብርሆት ለመፈተን አትገቡም ተብለው ከበር ላይ ቆመዋል። @aaumsu
1 313
16
🔖 አዲስ የክረምት Online ደርስ ማስታወቂያ >○ የምንቀራው ኪታብ 📚 ኹላሰቱ ኑሪል የቂን ፊ ሲረቲ ሰዪዱል ሙርሰሊን >○ የኪታቡ ይዘት 🔹 ኪታቡ የነቢያችንን ﷺ የሕይወት ታሪክ ከውልደታቸው
🔖 አዲስ የክረምት Online ደርስ ማስታወቂያ >○ የምንቀራው ኪታብ 📚 ኹላሰቱ ኑሪል የቂን ፊ ሲረቲ ሰዪዱል ሙርሰሊን >○ የኪታቡ ይዘት 🔹 ኪታቡ የነቢያችንን ﷺ የሕይወት ታሪክ ከውልደታቸው ጀምሮ ፣ የነቢይነት መጀመሪያቸውን፣ በመካና በመዲና የነበራቸውን ቆይታ፣ ያደረጓቸውን ውጊያዎች፣ የሰሃባዎችን ሁኔታና የዕለተ ሞታቸውን ታሪክ በዝርዝር በክፍል በክፍል ይተርካል። 🔹 ኪታቡ የተዘጋጀው: በሙአሊፍ ዑመር አብዱልጀባር ረሒመሁሏህ ነው። >○ የኪታቡ ጠቀሜታ 🔹 የነቢዩን ﷺ ሕይወት በዝርዝር ማወቅ በልብ ውስጥ ያላቸውን ቦታ ከፍ በማድረግ፣ የእርሳቸውን ፈለግ ለመከተል ከፍተኛ መነሳሳትን ይሰጣል። የእርሳቸውን የላቀ ሥነ-ምግባር፣ ትዕግስትን፣ ለሰዎች ማዘንና የነበራቸውን ስብእና በመማር የራስን ሕይወት ለማነጽም ይረዳል። ~ ⏳ ቀን: ዘወትር ማክሰኞና ሐሙስ ⏱ ሰአት: ከመግሪብ እስከ ዒሻ 👤 በኡስታዝ ኢብራሒም ኸይረዲን 📎 የሚተላለፍበት ቻናል: ቂርዓት_ቻነል ©የ6 ኪሎ ግቢ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ @aaumsu
1 149
17
🔖በ4ኪሎ የቂርዐትና ደዕዋ ክፍል የተዘጋጀ አዲስ የክረምት ደርስ 📚 ሲራ (የረሱልﷺን የህይወት ታሪክ) የተመለከተ ══━━━።◈።━━━━══ 📚اَلْفُصُولُ فِي سِيرَةِ الرَّسُولِ
🔖በ4ኪሎ የቂርዐትና ደዕዋ ክፍል የተዘጋጀ አዲስ የክረምት ደርስ 📚 ሲራ (የረሱልﷺን የህይወት ታሪክ) የተመለከተ ══━━━።◈።━━━━══ 📚اَلْفُصُولُ فِي سِيرَةِ الرَّسُولِ 📝የመልእክተኛው የሕይወት ታሪክ ምዕራፎች 📌የቂርዐት አይነት ፦ ኦንላይን(Online) ⏰ሰዐት፦ዘወትር ሰኞ እና ማክሰኞ ከኢሻ በኋላ(2:45) ⎙በPDF መከታተል ለምትፈልጉ👇🏻 https://t.me/Qirat4k/835 📎ትምህርቱን በቋሚነት በዚህ የቴሌግራም ግሩፕ ላይ ስለሚለቀቅ መከታተል ትችላላችሁ። https://t.me/Qirat4k ✴️ይህንን ኪታብ ምን ለየት ያደርገዋል??? 🔵 ​የኪታቡ አዘጋጅ ኢብኑ ከሲር ሙፈሲር ፣ ሙሀዲስ ናቸው እንደሌላው የሲራ ኪታብ ደካማና አስተማማኝ ያልሆኑ ዘገባዎችን የሌለበት ፣ በትክክለኛ ዘገባዎች ላይ የተመሠረተ ነው። ​🔴 የኪታቡ አፃፃፍ ከሌላው ለየት የሚያደርገው የነቢዩን (ﷺ) የሕይወት ታሪክ ፣ባህሪቸውን ፣ ሀዲሶች እና አህካሞችን በአንድ የያዘ ኪታብ ነው። ​⚫️ ረጅም ታሪኮችን ዋና ሀሳባቸውን ሳይተው በአጭርና ግልጽ በሆነ አቀራረብ ያቀረበ፤ ለጀማሪዎች እና ዕውቀትን በፍጥነት ለመገንባት ምቹ በሆነ ማጠቃለያ የተዘጋጀ ነው። ​🔷በመጨረሻም በአጫጭርና በተደራጁ ምዕራፎች የተከፋፈለ በመሆኑ፤ ለማንበብ፣ ለመረዳትና መረጃን በቀላሉ ለመፈለግ እጅግ ቀላል ነው። ✳️ ኪታቡ(ደርስ) የሚጀመረው  23/10/2018 ማክሰኞ ማታ 2:45 ©የ4 ኪሎ ግቢ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ @aaumsu
1 256
18
ከትልቅ ይቅርታ ጋር፦ ከ3:00 ጀምሮ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች ህብረት የቲክቶክ ገፅ ሊካሄድ የነበረው የውይይት መድረክ ባልተጠበቁ የቴክኒክ ችግሮች ምክንያት እስካሁን ሊካሄድ አልቻለም። ሰዓቱም ከመሄዱ ጋር እንግዶቻችንን እና አክብራችሁን የመጣችሁትን ታዳሚዎቻችንን ከዚህ በላይ ማቆየቱ አግባብነት ስለሌለው የዛሬው ፕሮግራም እንዲሰረዝ ሆኗል። በአላህ ስም ይቅርታ እንጠይቃለን። በአላህ ፈቃድ በተሻሉ ፕሮግራሞች ደጋግመን እንገናኛለን። ጥያቄ አለን _ ፍትሐዊ መልስ እስኪመጣ !!! @aaumsu
1 590
19
没有文字...
3 090
20
መድረካችንን ኡስታዝ ኢብራሒም ኸይረዲን በቁርዓን ይከፍታሉ። ኡስታዝ ኢብራሒም የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ተማሪ ሲሆኑ የ6ኪሎ ጀመዓ ምክትል አሚርም ናቸው። በዘንድሮው አመት በሳዑዲ አረቢያ በተካሄደ እ
መድረካችንን ኡስታዝ ኢብራሒም ኸይረዲን በቁርዓን ይከፍታሉ። ኡስታዝ ኢብራሒም የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ተማሪ ሲሆኑ የ6ኪሎ ጀመዓ ምክትል አሚርም ናቸው። በዘንድሮው አመት በሳዑዲ አረቢያ በተካሄደ እና 127 ሀገራት በተሳተፉበት የቁርዓን ውድድር ላይ ተሳትፈው 3ተኛ በመውጣት ተሸላሚ ሆነው ነበር። ምሽት 3:00 አይቀርም!
1 685