ch
Feedback
Renaissance School®

Renaissance School®

前往频道在 Telegram

Renaissance School

显示更多
1 951
订阅者
+124 小时
+97
+2730
帖子存档
ሬነሳንስ ት/ቤት አዲስ አበባ
ለ12ተኛ ክፍል የሶሻል ሳይንስ ተማሪዎች ሰኞ(22/10/2018) 7፡00 ሰዓት የፈተና ኦረንቴሽን አይኖርም። ኦረንቴሽኑ የሚሰጥበትን ጊዜ እዚሁ እናሳውቃለን።
ት/ቤቱ

ሬነሳንስ ት/ቤት አዲስ አበባ
ለ12ተኛ ክፍል ተማሪዎች ሰኞ(22/10/2018) የፈተና ኦረንቴሽን ስ ጠዋት 1፡30 1ኛ እና 2ኛ ዙር የናቹራል ሳይንስ ተማሪዎች ፤ ከሰዓት 7፡00 የሶሻል ሳይንስ ተማሪዎች የት/ቤቱን የደንብ ልብስ ለብሳችሁ የት/ቤት እና የፋይዳ መታወቂያ የዛችሁ በሬነሳንስ ት/ቤት ግቢ እንድትገኙ እናሳስባለን። ት/ቤቱ

ሬነሳንስ ት/ቤት አዲስ አበባ
ለ12ተኛ ክፍል ተማሪዎች የESSLCE Mock Exam ለውጥ ስለተደረገ ዛሬ አርብ(19/10/2018) ጠዋት 3፡30 የናቹራል ሳይንስ ተማሪዎች ፤ ከሰዓት 7፡00 የሶሻል ሳይንስ ተማሪዎች የት/ቤቱን የደንብ ልብስ ለብሳችሁ የት/ቤት እና የፋይዳ መታወቂያ የዛችሁ በሬነሳንስ ት/ቤት ግቢ እንድትገኙ እናሳስባለን።
ት/ቤቱ

ሬነሳንስ ት/ቤት አዲስ አበባ
ለ12ተኛ A ክፍል ተማሪዎች ነገ አርብ(19/10/2018) የESSLCE Mock Exam በቢኮሎስ ት/ቤት ስለምትወስዱ 7፡00 ሰዓት ላይ የት/ቤቱን የደንብ ልብስ ለብሳችሁ የት/ቤት እና የፋይዳ መታወቂያ የዛችሁ በሬነሳንስ ት/ቤት ግቢ እንድትገኙ እናሳስባለን።
ት/ቤቱ

ሬነሳንስ ት/ቤት አዲስ አበባ
ለተማሪ ወላጆች ነገ ሐሙስ(17/10/2018) የ አራተኛ ዕሩብ ዓመት ማጠቃለያ ፈተና ውጤት ስለሚሰጥ ተማሪዎች የ ት/ቤቱን የደንብ ልብስ ለብሰው 2:30 - 6:00 ሰዓት ውጤታቸውን መውሰድ እንደሚችሉ እናሳውቃለን።
ት/ቤቱ

ሬነሳንስ ት/ቤት አዲስ አበባ
ለተማሪ ወላጆች ነገ ሐሙስ(17/10/2018) የ አራተኛ ዕሩብ ዓመት ማጠቃለያ ፈተና ውጤት ስለሚሰጥ ተማሪዎች የት/ቤቱን የደንብ ልብስ ለብሰው 2:30 - 6:00 ሰት ውጤታቸውን መውሰድ እንደሚችሉ እናሳውቃለን።
ት/ቤቱ

የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከሰኔ 23 ጀምሮ ይሰጣል‼️ የዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከሰኔ 23 እስከ ሐምሌ 16 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገ
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከሰኔ 23 ጀምሮ ይሰጣል‼️ የዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከሰኔ 23 እስከ ሐምሌ 16 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አስታወቀ። 📌የተፈጥሮ ሳይንስ፡ከሰኔ 23 እስከ ሐምሌ 3 ቀን (306,708 ተማሪዎች) 📌የማኅበራዊ ሳይንስ:- ከሐምሌ 6 እስከ ሐምሌ 16 ቀን (257,150 ተማሪዎች) በአዲስ አበባ፣ ድሬዳዋና ሐረር ሙሉ በሙሉ በኦንላይን (በኢንተርኔት) ይሰጣል። በሌላ በኩል ከሰኔ 4 ቀን 2018ዓ.ም ጀምሮ ከ224 ሺህ በላይ ለሚሆኑ የከፍተኛ ትምህርት ተማሪዎች የመውጫ ፈተና በ88 ማዕከላት እየተሰጠ ይገኛል። ለአጠቃላይ ፈተናዎቹ ከ600 በላይ ማዕከላት ዝግጅታቸውን ማጠናቀቃቸው ተገልጾ፤ ተማሪዎች አስፈላጊውን ዝግጅት እንዲያደርጉ ተአሳስቧል። @berbirmereja @berbirmereja

#Grade12 #NationalExam የ2018 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የሚሰጥበት የጊዜ ሰሌዳ ይፋ ሆነ። የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2018 የትምህርት ዘመን የ
+1
#Grade12 #NationalExam የ2018 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የሚሰጥበት የጊዜ ሰሌዳ ይፋ ሆነ። የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2018 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የሚሰጥበትን የጊዜ ሰሌዳ ይፋ አድርጓል። በዚሁ መሠረት በኦንላይን (Computer-based Testing (CBT) የሚፈተኑ ተፈታኞች በስድስት ዙር የሚፈተኑ ሲሆን ከአንደኛ እስከ ሶስተኛ ዙር የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ይፈተናሉ። ከአራተኛ እስከ ስድስተኛ ዙር የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች የሚፈተኑ ይሆናል። ፈተናውን በወረቀት የሚፈተኑ ተፈታኞች የተፈጥሮ ሳይንስ በሶስተኛ ዙር ላይ የሚፈተኑ ሲሆን የማህበራዊ ሳይንስ በአራተኛ ዙር በዩኒቨርሲቲ ውስጥ የሚፈተኑ ይሆናል። ትምህርት ሚኒስቴር 💠 🔴ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ! ✈️https://t.me/Tmhrt_Minister ✈️https://t.me/Tmhrt_Minister

For Grade 12 Students
You can use this link 👉🏽https://mock3.ethernet.edu.et/login/index.php to take ESSLCE mock exam.

ሬነሳንስ ት/ቤት አዲስ አበባ
ለ6 እና 8ተኛ ከፍል ተማሪዎች 6ተኛ እና 8ተኛ ክፍል ኦረንቴሽን ነገ (05/10/2018) ስለሚሰጥ፤ 6ተኛ ክፍል ተማሪዎች ጠዋት 2፡30፤ 8ተኛ ክፍል ተማሪዎች ከሰዓት 6፡00 በት/ቤቱ እንድትገኙ እናሳስባለን።
ት/ቤቱ

አዲስ አበባ ለ6 እና 8ተኛ ከፍል ተማሪዎች 6ተኛ እና 8ተኛ ክፍል ኦረንቴሽን ነገ () ስለሚሰጥ፤ 6ተኛ ክፍል ተማሪዎች ጠዋት 2፡30፤ 8ተኛ ክፍል ተማሪዎች ከሰዓት 6፡00 በት/ቤቱ እንድትገኙ
ት/ቤቱ

🎉🎉🎉 Celebrating Excellence 🎉🎉🎉 2017 ESSLCE Top Scorers Recognition and Appreciation Day.

photo content
+3

photo content
+9

🎉🎉🎉 Celebrating Excellence 🎉🎉🎉 2017 ESSLCE Top Scorers Recognition and Appreciation Day.
+9
🎉🎉🎉 Celebrating Excellence 🎉🎉🎉 2017 ESSLCE Top Scorers Recognition and Appreciation Day.

photo content
+6

photo content
+4

🎉🎉🎉 Celebrating Excellence 🎉🎉🎉 2017 ESSLCE Top Scorers Recognition and Appreciation Day.
+3
🎉🎉🎉 Celebrating Excellence 🎉🎉🎉 2017 ESSLCE Top Scorers Recognition and Appreciation Day.

photo content
+6