uz
Feedback
Renaissance School®

Renaissance School®

Kanalga Telegram’da o‘tish

Renaissance School

Ko'proq ko'rsatish
2 032
Obunachilar
+424 soatlar
+77 kunlar
+2330 kunlar
Postlar arxiv
ሬነሳንስ ት/ቤት አዲስ አበባ
11ኛ እና 12ኛ ክፍል ክላስተር ተማሪዎች፡ 11 እና 12ኛ ክፍል ክላስተር ተማሪዎች የመጨረሻ ፈተና ሃሙስ ነሐሴ 20፤ 2018 ሰለሚሰጥ በጊዜ ተገኝታችሁ ፈተናውን እንድትወስዱ እናሳውቃለን። ትምህርቱ አርብ ነሐሴ 21፤ 2018 የጠናቀቃል።

🎉 CONGRATULATIONS TO THE ENTIRE RENAISSANCE SCHOOL COMMUNITY! 🎉 We are thrilled to announce the outstanding results of our students in the 2025/2026 National Examinations! • 11 Students scored above 500 (6 in Natural Science & 5 in Social Science)! • Social Science Stream: 100% Pass Rate (44/44 students) • Natural Science Stream: 96.1% Pass Rate (73/76 students) We are immensely proud of our students' hard work, dedication, and amazing achievements. Thank you to our dedicated teachers, staff, and parents for their continuous support! 📚👏✨

photo content

photo content
+9

🎉 CONGRATULATIONS TO THE ENTIRE RENAISSANCE SCHOOL COMMUNITY! 🎉 We are thrilled to announce the outstanding results of our
🎉 CONGRATULATIONS TO THE ENTIRE RENAISSANCE SCHOOL COMMUNITY! 🎉 We are thrilled to announce the outstanding results of our students in the 2025/2026 National Examinations! • 11 Students scored above 500 (6 in Natural Science & 5 in Social Science)! • Social Science Stream: 100% Pass Rate (44/44 students) • Natural Science Stream: 96% Pass Rate (73/76 students) We are immensely proud of our students' hard work, dedication, and amazing achievements. Thank you to our dedicated teachers, staff, and parents for their continuous support! 📚👏✨

ሬነሳንስ ት/ቤት አዲስ አበባ
11ኛ እና 12ኛ ክፍል ክላስተር ተማሪዎች፡ 11ኛ እና 12ኛ ክፍል ክላስተር ተማሪዎች ከነገ ነሐሴ 08/2018 ዓ.ም ጀምሮ ፈተና ሰለሚሰጥ ሁላችሁም ተገኝታች ፈተናውን እንድትወስዱ እናሳስባለን። ፈተናውን ካልወሰዳችህ ሰርተፍኬት የማይሰጥ መሆኑን እንገልፃለን።
ት/ቤቱ

ሬነሳንስ ት/ቤት አዲስ አበባ
ለውድ የተማሪ ወላጆች፡ የሬነሳንስ ት/ቤት ከ1ኛ - 10ኛ ክፍል የክረምት ማጠናከሪያ ት/ት ከሐምሌ 16 እስከ ነሐሴ 15/2018 ዓ/ም ድረስ ለመስጠት ፕሮግራም መያዛችን ይታወቃል። በዚሁ መሰረት ወላጆች ልጆቻችሁን የደንብ ልብስ ለብሰውና የት/ቤት መታወቂያ በማሲያዝ እንድትልኩ እያሳሰብን፤ ትምሕርቱ የሚሰጠው ከሰኞ - ዓርብ ከ2፡30 - 6፡30 በመሆኑ ተማሪዎች በሰዓቱ እንዲገኙ እናሳውቃለን። ማሳሰቢያ፡ የ11ኛ እና የ12ኛ ክፍል ተማሪዎችን እስካሁን ለክረምት ማጠናከሪያ ት/ት ያላካችሁ ወላጆች ተማሪዎቹን በፍጥነት ወደ ፕሮግራሙ እንድትልኩ እንገልፃለን።
ት/ቤቱ

ሬነሳንስ ት/ቤት አዲስ አበባ
ከ8ኛ ወደ 9ኛ ክፍል ላለፉ ነባር ተማሪ ወላጆች፡ የ8ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና ወስደው ወደ 9ኛ ክፍል ላለፉ ነባር ተማሪዎች ምዝገባ ጊዜ የሚጠናቀቀው ዓርብ ሐምሌ 17/2018 ዓ/ም መሆኑን እያሳሰብን በዚህ ቀናት ውስጥ ካላስመዘገቡ ቦታውን ለአዲስ ተማሪዎች የምንሰጥ መሆኑን አንገልፃለን። ት/ቤቱ

ሬነሳንስ ት/ቤት አዲስ አበባ
ለ12ተኛ ክፍል የሶሻል ሳይንስ ተማሪዎች ነገ አርብ(09/11/2018) ሁለተኛ ዙር ESSLCE ፈተና ሰለሚጀምር ጠዋት 1፡30 የት/ቤቱን የደንብ ልብስ ለብሳችሁ የት/ቤት እና የፋይዳ መታወቂያ ፤ አድሚሽን ካርድ ይዛችሁ በሬነሳንስ ት/ቤት ግቢ እንድትገኙ እናሳስባለን።
ት/ቤቱ

ሬነሳንስ ት/ቤት
ለተማሪ ወላጆች ለክረምት ማጠናከሪያ ትምሕርት ልጆቻችሁን ያላካቹ ወላጆች፤ ከነገ ጀምሮ ለሚፈጠሩ ችግሮች ት/ቤቱ ኃላፊነት የማይወስድ መሆኑን በጥብቅ እናሳስባለን።
ት/ቤቱ

Renaissance School 2026/2027 Academic Year Registration Notice
Dear Parents/Guardians, For both new and returning students, when you come for the Renaissance School 2026/2027 Academic Year Registration, please ensure that you have the following information readily available to facilitate a smooth and efficient registration process: - Student's First Name - Father's Name - Grandfather's Name - Gender - Date of Birth - Country of Birth - City of Birth - Nationality - Primary Language Spoken - Sub-City - Woreda - House Number - Contact Phone Number (student/parent) - National ID FAN Number - Email Address (student/parent) - Primary Guardian's Name, Phone Number, and Email Address - Secondary Guardian's Name, Phone Number, and Email Address Having this information prepared in advance will help ensure that your child's registration is completed accurately and efficiently.
Thank you for your cooperation. We look forward to welcoming all new and returning students for the 2026/2027 academic year.

photo content

ሬነሳንስ ት/ቤት አዲስ አበባ
ለ ውድ የተማሪ ወላጆች/አሳዳጊዎች በሙሉ ጉዳዩ፡- የክረምት ማጠናከሪያ ት/ት (SummerTutorial class) ይመለከታል፤ ለ11ኛ እና 12ኛ ክፍል ተማሪዎች የክረምት ማጠናከሪያ ት/ት ከሐምሌ 6/2018 ዓ.ም እስከ ነሐሴ 29/2018 ዓ.ም ከሰኞ እስከ አርብ ከጠዋቱ 2፡30 – 6፡30 አምስት ክ/ጊዜ የሚማሩ ሲሆን በፕሮግራሙ ውስጥ ሁሉንም ተማሪዎች በማካተት ከመደበኛው የት/ት ይዘት ጋር ተያያዥነት ያላቸውን የተከታታይ የሶስት የክፍል ደረጃዎችን ትምህርት በጥልቀት በመስጠት፣ የተለያዩ የሀገር አቀፍ ፈተናና ሞዴል ጥያቄዎችን በመስራት በቂ ዕውቀት፣ ክህሎት እና ግንዛቤ በመፍጠር ለቀጣይ ዓመት የሀገር አቀፍ ፈተና (ESSLCE) በቂ ዝግጅት አድርገው እንዲቀርቡ እና ከፍተኛ ውጤት እንዲያስመዘግቡ ታስቦ የተዘጋጀ ፕሮግራም መሆኑን እንገልፃለን፡፡ በፕሮግራሙ የሚሰጠው የት/ት አይነትለNatural Science ተማሪዎች English, Maths, Physics, Chemistry, Biology and Scholastic Aptitude test (SAT) ለSocial science ተማሪዎች English, Maths, History, Geography, Economics, and (SAT) ይሆናል፡፡ ማሳሰቢያ፡- ለ11ኛ እና 12ኛ ክፍል ተማሪዎች የክረምት ት/ት መርሃ ግብሩ በክላስተር የተመደቡ ቀራኒዮ መድሐኒያለም ቁ-1 ት/ቤት እና በት/ቤት ለተመደቡ በሬነሳንስ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ለሁሉም ግዴታ መሆኑን የአ.አ ከተማ አስተዳደር ት/ቢሮ በላከው የአፈፃፀም መመሪያ ላይ የተገለፀልን በመሆኑ ውድ የተማሪ ወላጆች ተማሪዎቹን በወቅቱ ወደ ት/ቤት እንድትልኩ እያሳወቅን ከሐምሌ 6/2018 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ክረምት ት/ቱ የማይመጣ ተማሪ ካለ ለመደበኛው ትምህርት መመዝገብ እንደማይችል ት/ቢሮ እና ተማሪው ት/ቤት ለመቀየር ፈልጎ እንኳን መሸኛ ቢጠይቅ የማይሰጠው መሆኑን አሳውቆናል፡፡ በመሆኑም ከሰኞ ሐምሌ 6/2018 ዓ.ም ጀምሮ ልጆዎትን ወደ ፕሮግራሙ እንዲልኩ እንገልፃለን፡፡    -          የክረምት ት/ት የምዝገባ ጊዜ ከሐምሌ 3 እስከ ሐምሌ 10/2018 ዓ.ም ይሆናል፡፡ -          ተማሪዎች ወደ ት/ቤት ሲመጡ አስፈላጊውን የት/ት ግብዓት በማሟላት የደንብ ልብሳቸውን ለብሰው እና የት/ቤት መታወቂያ ይዘው መገኘት ይኖርባቸዋል፡፡  
ት/ቤቱ

🎉🎉🎉🎉 እንኳን ደስ አለን ፤ ደስ አላችሁ 🎉🎉🎉🎉 የሬነሳንስ ት/ቤት በ2018 ዓ/ም የክልል አቀፍ የ6ተኛ እና የ8ተኛ ክፍል ፈተና ያስፈተናቸውን ተማሪዎች በሙሉ (100%) ማሳለፉን በደስታ እንገልፃለን!

ሬነሳንስ ት/ቤት አዲስ አበባ
ለ12ተኛ ክፍል ሶሻል ሳይንስ ተማሪዎች ቅዳሜ ሐምሌ 4/2018 የፈተና ኦረንቴሽን ስለሚሰጥ ጠዋት 2፡00 ሰዓት የት/ቤቱን የደንብ ልብስ ለብሳችሁ የት/ቤት እና የፋይዳ መታወቂያ የዛችሁ በሬነሳንስ ት/ቤት ግቢ እንድትገኙ እናሳስባለን።
ት/ቤቱ

🎓 Congratulations to this year’s graduates! 🎉
+3
🎓 Congratulations to this year’s graduates! 🎉

photo content
+9

photo content
+9

photo content
+9

photo content
+9