ch
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

前往频道在 Telegram

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

显示更多

📈 Telegram 频道 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 的分析概览

频道 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 14 267 名订阅者,在 宗教与灵性 类别中位列第 6 111,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 2 367

📊 受众指标与增长动态

невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 14 267 名订阅者。

根据 04 七月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 -23,过去 24 小时变化为 -6,整体触达仍然可观。

  • 认证状态: 未认证
  • 互动率 (ER): 平均受众互动率为 16.53%。内容发布后 24 小时内通常能获得 8.67% 的反应,占订阅者总量。
  • 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 2 359 次浏览,首日通常累积 1 237 次浏览。
  • 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 0

📝 描述与内容策略

作者将该频道定位为表达主观观点的平台:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

凭借高频更新(最新数据采集于 05 七月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 宗教与灵性 类别中的关键影响点。

14 267
订阅者
-624 小时
+157
-2330
帖子存档
የዳዕዋና ገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም፦ ጅሙአ (ሀምሌ/25) ከቀኑ 8፡00 በኋላ.. ጀምሮ እስከ....... { ተጋባዦች } ፦ 1,ሸይኽ አቡ አማር |3, ወንድም መ/ድ ሲራጅ 2,ኡ/ዝ አቡ መርጃን |4,
የዳዕዋና ገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም፦        
ጅሙአ (ሀምሌ/25) ከቀኑ 8፡00 በኋላ.. ጀምሮ እስከ.......
                      { ተጋባዦች } ፦ 1,ሸይኽ አቡ አማር       |3, ወንድም መ/ድ ሲራጅ 2,ኡ/ዝ አቡ መርጃን    |4,ወንድም አ/መሊክ |5, ወንድም አቡ ኢምራን |6, ወንድም አቡ ሉቅማን |7, ወንድም አቡ ሐፍሷ  |8, ወንድም አቡ ሂበቲላህ   እና ሌሎችም..         [ፕሮግራም አስተባባሪ] ▴አቡ ሓሳን// ◦አቡ ዑበይዳ//▴አቡ ማሒ መርከዝ ኢብኑ አብ'ባስ t.me/+lmLw2jJXwF45Zjdk

ኢማንሽ ሙሉ እንዲሆን ከፈለግሽ፦ 1. እውነተኛ ሁኚ፣ አትዋሺ። 2. ታማኝ ሁኚ፣ አትክጂ። 3. የሰው ንብረት አትሰረቂ። 4. ዝምድናን ቀጥይ። 5. የከለከለሽን ስጪ። 6. የበደለሽን አትመልሽለት። 7. ለወላጆችሽ ጥሩ ሁኚ። 8. ሶላት በወቅቱ ስገጂ። 9. ለሰዎች መልካም ዋይ። 10. ማንንም አታስቸግሪ። 11. ለእህቶሽ ፈገግ በይ። 12. የሰው ነውር አትከታተይ። 13. መልካም ስነ ምግባር ይኑርሽ። ~ የቴሌግራም ቻናል፦ https://t.me/Salafiat46

ለሚስቶች ከልባቸዉ ፈገግ የሚያደርጉ ስጦታዎች 🛍🌸 =
+3
ለሚስቶች ከልባቸዉ ፈገግ የሚያደርጉ ስጦታዎች 🛍🌸 =

ተዉ ግን ሴቶች እረፉ በተግባር ሲሆን የማትቀበሉትን አታዉሩ¡ ምን ይሻላታል አሁን ¡¿ =
ተዉ ግን ሴቶች እረፉ በተግባር ሲሆን የማትቀበሉትን አታዉሩ¡ ምን ይሻላታል አሁን ¡¿ =

ሴቶች መስጅድ ከወንዶች ተቀላቅለዉ ቢሰግዱ.... ፈገግ በሉ ¡ =

ማወቅ እፈልጋለሁ ለምንድነዉ ሴት በ30 አመቷ ስታገባ ትልቅ ናት እያሉ ያወራሉበ30 አመቷ ስትሞት ትንሺ ናት ብለዉ ያወራሉ! =

~አድስ ግጥም~ ✍ ፀሀፊ : ኡስታዝ አቡ ሙአዝ(አሏህ ይጠብቀው) 🎙 ድምፅ: አቡ ሹራ A t.me/Sobabilalmesjid/5868

ጌታህን እንድታምፅ ወንጀል እንድትሰራ የሚገፋፋህ ጓደኛህ ታማኝ አይመሰልህ ዛሬ ነውርህን ቢደብቅልህ ነገ ግን ያዋርድሀል

~በጣም የምንወዳቸዉ ሰዎች እነሱን መግለጫ ቃላት ያጥረናል ወይ ደግሞ እንባ የሚቀድመን። ጥልቅ ፍቅር! እንባ ቀልድ አይደለም የዉስጥ ስሜት ነዉ። =

ዲንሽን ማወቅ አለብሽ.mp33.71 KB

ከአላህ ውጭ አታምልኩ.mp31.97 KB

قَنَاةُ أَبِي هِبَةِاللهِ الأَثَرِيِّ الْحَبَشِيِّ(حسين إسماعيل ): 🔴 👉ቀጥታ ስርጭት ኪታብ ቂርአት       ➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖ ➡️ ደስተኛ ህይዎት ለመኖር የሚያግዙ ነጥቦች...!! 🎙በአቡ ሒበቲላህ  ሁሰይን ተ       ጀ           መ                 ረ https://t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy?livestream

ለተፈቱ እህቶች ትንሽ ወንድማውይ ምክር በመጀመሪያ ደረጃ ሁላችንም ማወቅ ያለብን ነገር ሁሉም ትዳር የሚፈርሰው በአላህ ውሳኔ ነው ሰበቦቹ እኛው ብንሆንም ስለዚህ አንድት ሴት ስለተፈታች ብቻ ልትወቀስና ልተነወር አይገባትም ምን አልባት በትዳራ ጎበዝና ጠንካራ ሴት ሁና ልፍስፍስና ሴታሴት ወንድ ገጥሟት ሊሆን ይችላል የተፈታችው ። አንድ አባባል አለ እሱም፦ "المطلقة ربما كانت زوجة ناجحة لشخص فاشل فصرف الله عنها السوء فلا تسيء الظن" "የተፈታች ሴት ምናልባት ለአንድ ያልተሳካ ለባይረባ ሰው ስኬታማ ሚስት ልትሆን ችላ ነበር። አላህም መጥፎውን ነገር ከእርሷ አራቀላት። ስለዚህ በተፈታች ሴት ላይ ሁሉ መጥፎ ሀሳብና ጥርጣሬ አትያዝ።" ይህ አባባል ለተፈቱ ሴቶች እና በአጠቃላይ ለህይወት ትልቅ ትምህርት ይሰጣል። ዋና ዋና ነጥቦቹ የሚከተሉት ናቸው፡- 1.እህቴ ሆይ በአላህ ላይ መልካም ጥርጣሬ ይኑርሽ (حسن الظن بالله): አንድ ነገር ሲከሰት መልካም ጎኑን ለማየት ይሞክሩ። አላህ ለእኛ የሚበጀንን እንደሚያውቅ ማመን ያስፈልጋል። መጥፎ ነገር ሲያጋጥመን እንኳ በውስጡ ስውር መልካም ነገር ሊኖር እንደሚችል ማሰብ ያስፈልጋል። 2. እህቴ ራስን አለማውገዝሽን ተይ: ፍቺ የሕይወት መጨረሻ እንዳልሆነ መገንዘብ። አንዲት ሴት በፍቺ ምክንያት ራሷን መውቀስ የለባትም። ይልቁንስ አዲስ ምዕራፍ እንደሆነ ተረድታ ወደፊት መጓዝ አለባት። 3. ሌሎችን አለመውቀስን አቁሚ: በፍቺ ምክንያት ሌሎችን መውቀስ ትክክል አይደለም። በትዳር ውስጥ ሁለቱም ወገኖች ኃላፊነት ሊወስዱ ይችላሉ። ይልቁንስ ከሁኔታው መማርና ለወደፊቱ ጥንቃቄ ማድረግ ያስፈልጋል። 4. ተስፋ አለመቁረጥ ባህሪሽ ይሁን : የቱንም ያህል ሁኔታዎች ቢከብዱ ተስፋ አለመቁረጥ። አላህ ካለችበት ሁኔታ የተሻለ ነገር ሊሰጣት እንደሚችል ማመን። አዲስ እድሎችን መፈለግና ራስን ማሳደግ ያስፈልጋል። 5. ጥንካሬን ማግኘት ይኖርብሻል : አንዲት ሴት በፍቺ ወቅት ጠንካራ መሆን አለባት። ይህንን ለማድረግ ራስን መንከባከብ፣ ከአላህ ጋር ያለንን ግንኙነት ማጠናከር፣ ከቤተሰብና ከጓደኞች እርዳታ መጠየቅ ያስፈልጋል። 6. ለወደፊቱ እቅድ ማውጣት አለብሽ: ካለፈው መማርና ለወደፊቱ አዲስ እቅድ ማውጣት። አዲስ የሂወትን መንገድ መማር፣ በቀጣይ ትዳርሽ እንዴት ስኬታማ እንደምትሆኝ ማወቅና መማር ጊዜሽን በአግባቡ መጠቀም ለወደፊቱ የትዳር አጋርሽን ስትመረጭ መጠንቀቅ ይኖርብሻል። 7. እህቴ በጭራሽ ተስፋ እንዳትቆርጭ። ሕይወት ፈተናዎች ቢኖሩባትም፣ ደስታና ስኬት ሊገኙ እንደሚችሉ ማመን አለብሽ ስለዚህ በዱዓ ላይ ጠንክሪ። 8. ዱዓ ማድረግ: አላህ የተሻለ ነገር እንዲሰጣት ሁልጊዜ መለመን። አላህ የለመኑትን እንደሚሰማ ማመን። ውዷ እህቴ ፍቺ የሕይወት ፈተና እንደሆነና በዚህ ፈተና ውስጥ አዎንታዊ አመለካከትን በመያዝ፣ በአላህ ላይ መልካም ጥርጣሬን በማሳደርና ጠንካራ በመሆን ማለፍ እንደሚቻል ማመንና ማወቅ ይኖርብሻል። አላህ ልባቸው የተሰበሩ እህቶችን ልባቸውን የሚጠግን ሷሊህ የሆነ አጋር ይወፍቃቸው ያረብ 📝 ወንድማችሁ አቡ ሂበቲላህ... https://t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy

የተከበራችሁ ወንድሞችና እህቶች፦ ችግር በበረታበት በዚህ ወቅት ለኸይር ስራም ቢሆን " ይህንን አድርጉ ፣ ለዚህ አዋጡ " ማለት የሚከብድም የሚያሳፍርም ሆኗል ! የዛሬውን አይነት ጥያቄ ይዞ መቅረብ ግን ያኮራልና የሚከተለውን ልንል ወደድን ... በቆቦ እና በአካባቢዋ ቀኝ ግራውን ሳይፈራ ለተውሒድ ሲታገል የነበረ ወንድማችን ነው በግፍ የተገደለው ! ወንድማችን ቤተሰብ ብቻ ሳይሆን የተወሰነ እዳም ጥሎ ነው የሄደው የተከበረው ጀግና ወንድማች .... እንረባረብ - አሏህ ዘንድ አጅሩን እናገኛለን ! 1000685224325 ሙሐመድ ሰይድ አልይ https://t.me/Muhammedsirage