ar
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

الذهاب إلى القناة على Telegram

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

إظهار المزيد

📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

تُعد قناة 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 14 267 مشتركاً، محتلاً المرتبة 6 111 في فئة الدين والقيم الروحية والمرتبة 2 367 في منطقة Ethiopia.

📊 مؤشرات الجمهور والحراك

منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 14 267 مشتركاً.

بحسب آخر البيانات بتاريخ 04 يوليو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار -23، وفي آخر 24 ساعة بمقدار -6، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.

  • حالة التحقق: غير موثّقة
  • معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 16.53‎%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 8.67‎% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
  • وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 2 359 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 1 237 مشاهدة.
  • التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 0.

📝 الوصف وسياسة المحتوى

يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 05 يوليو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة الدين والقيم الروحية.

14 267
المشتركون
-624 ساعات
+157 أيام
-2330 أيام
أرشيف المشاركات
የዳዕዋና ገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም፦ ጅሙአ (ሀምሌ/25) ከቀኑ 8፡00 በኋላ.. ጀምሮ እስከ....... { ተጋባዦች } ፦ 1,ሸይኽ አቡ አማር |3, ወንድም መ/ድ ሲራጅ 2,ኡ/ዝ አቡ መርጃን |4,
የዳዕዋና ገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም፦        
ጅሙአ (ሀምሌ/25) ከቀኑ 8፡00 በኋላ.. ጀምሮ እስከ.......
                      { ተጋባዦች } ፦ 1,ሸይኽ አቡ አማር       |3, ወንድም መ/ድ ሲራጅ 2,ኡ/ዝ አቡ መርጃን    |4,ወንድም አ/መሊክ |5, ወንድም አቡ ኢምራን |6, ወንድም አቡ ሉቅማን |7, ወንድም አቡ ሐፍሷ  |8, ወንድም አቡ ሂበቲላህ   እና ሌሎችም..         [ፕሮግራም አስተባባሪ] ▴አቡ ሓሳን// ◦አቡ ዑበይዳ//▴አቡ ማሒ መርከዝ ኢብኑ አብ'ባስ t.me/+lmLw2jJXwF45Zjdk

ኢማንሽ ሙሉ እንዲሆን ከፈለግሽ፦ 1. እውነተኛ ሁኚ፣ አትዋሺ። 2. ታማኝ ሁኚ፣ አትክጂ። 3. የሰው ንብረት አትሰረቂ። 4. ዝምድናን ቀጥይ። 5. የከለከለሽን ስጪ። 6. የበደለሽን አትመልሽለት። 7. ለወላጆችሽ ጥሩ ሁኚ። 8. ሶላት በወቅቱ ስገጂ። 9. ለሰዎች መልካም ዋይ። 10. ማንንም አታስቸግሪ። 11. ለእህቶሽ ፈገግ በይ። 12. የሰው ነውር አትከታተይ። 13. መልካም ስነ ምግባር ይኑርሽ። ~ የቴሌግራም ቻናል፦ https://t.me/Salafiat46

ለሚስቶች ከልባቸዉ ፈገግ የሚያደርጉ ስጦታዎች 🛍🌸 =
+3
ለሚስቶች ከልባቸዉ ፈገግ የሚያደርጉ ስጦታዎች 🛍🌸 =

ተዉ ግን ሴቶች እረፉ በተግባር ሲሆን የማትቀበሉትን አታዉሩ¡ ምን ይሻላታል አሁን ¡¿ =
ተዉ ግን ሴቶች እረፉ በተግባር ሲሆን የማትቀበሉትን አታዉሩ¡ ምን ይሻላታል አሁን ¡¿ =

ሴቶች መስጅድ ከወንዶች ተቀላቅለዉ ቢሰግዱ.... ፈገግ በሉ ¡ =

ማወቅ እፈልጋለሁ ለምንድነዉ ሴት በ30 አመቷ ስታገባ ትልቅ ናት እያሉ ያወራሉበ30 አመቷ ስትሞት ትንሺ ናት ብለዉ ያወራሉ! =

~አድስ ግጥም~ ✍ ፀሀፊ : ኡስታዝ አቡ ሙአዝ(አሏህ ይጠብቀው) 🎙 ድምፅ: አቡ ሹራ A t.me/Sobabilalmesjid/5868

ጌታህን እንድታምፅ ወንጀል እንድትሰራ የሚገፋፋህ ጓደኛህ ታማኝ አይመሰልህ ዛሬ ነውርህን ቢደብቅልህ ነገ ግን ያዋርድሀል

~በጣም የምንወዳቸዉ ሰዎች እነሱን መግለጫ ቃላት ያጥረናል ወይ ደግሞ እንባ የሚቀድመን። ጥልቅ ፍቅር! እንባ ቀልድ አይደለም የዉስጥ ስሜት ነዉ። =

ዲንሽን ማወቅ አለብሽ.mp33.71 KB

ከአላህ ውጭ አታምልኩ.mp31.97 KB

قَنَاةُ أَبِي هِبَةِاللهِ الأَثَرِيِّ الْحَبَشِيِّ(حسين إسماعيل ): 🔴 👉ቀጥታ ስርጭት ኪታብ ቂርአት       ➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖ ➡️ ደስተኛ ህይዎት ለመኖር የሚያግዙ ነጥቦች...!! 🎙በአቡ ሒበቲላህ  ሁሰይን ተ       ጀ           መ                 ረ https://t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy?livestream

ለተፈቱ እህቶች ትንሽ ወንድማውይ ምክር በመጀመሪያ ደረጃ ሁላችንም ማወቅ ያለብን ነገር ሁሉም ትዳር የሚፈርሰው በአላህ ውሳኔ ነው ሰበቦቹ እኛው ብንሆንም ስለዚህ አንድት ሴት ስለተፈታች ብቻ ልትወቀስና ልተነወር አይገባትም ምን አልባት በትዳራ ጎበዝና ጠንካራ ሴት ሁና ልፍስፍስና ሴታሴት ወንድ ገጥሟት ሊሆን ይችላል የተፈታችው ። አንድ አባባል አለ እሱም፦ "المطلقة ربما كانت زوجة ناجحة لشخص فاشل فصرف الله عنها السوء فلا تسيء الظن" "የተፈታች ሴት ምናልባት ለአንድ ያልተሳካ ለባይረባ ሰው ስኬታማ ሚስት ልትሆን ችላ ነበር። አላህም መጥፎውን ነገር ከእርሷ አራቀላት። ስለዚህ በተፈታች ሴት ላይ ሁሉ መጥፎ ሀሳብና ጥርጣሬ አትያዝ።" ይህ አባባል ለተፈቱ ሴቶች እና በአጠቃላይ ለህይወት ትልቅ ትምህርት ይሰጣል። ዋና ዋና ነጥቦቹ የሚከተሉት ናቸው፡- 1.እህቴ ሆይ በአላህ ላይ መልካም ጥርጣሬ ይኑርሽ (حسن الظن بالله): አንድ ነገር ሲከሰት መልካም ጎኑን ለማየት ይሞክሩ። አላህ ለእኛ የሚበጀንን እንደሚያውቅ ማመን ያስፈልጋል። መጥፎ ነገር ሲያጋጥመን እንኳ በውስጡ ስውር መልካም ነገር ሊኖር እንደሚችል ማሰብ ያስፈልጋል። 2. እህቴ ራስን አለማውገዝሽን ተይ: ፍቺ የሕይወት መጨረሻ እንዳልሆነ መገንዘብ። አንዲት ሴት በፍቺ ምክንያት ራሷን መውቀስ የለባትም። ይልቁንስ አዲስ ምዕራፍ እንደሆነ ተረድታ ወደፊት መጓዝ አለባት። 3. ሌሎችን አለመውቀስን አቁሚ: በፍቺ ምክንያት ሌሎችን መውቀስ ትክክል አይደለም። በትዳር ውስጥ ሁለቱም ወገኖች ኃላፊነት ሊወስዱ ይችላሉ። ይልቁንስ ከሁኔታው መማርና ለወደፊቱ ጥንቃቄ ማድረግ ያስፈልጋል። 4. ተስፋ አለመቁረጥ ባህሪሽ ይሁን : የቱንም ያህል ሁኔታዎች ቢከብዱ ተስፋ አለመቁረጥ። አላህ ካለችበት ሁኔታ የተሻለ ነገር ሊሰጣት እንደሚችል ማመን። አዲስ እድሎችን መፈለግና ራስን ማሳደግ ያስፈልጋል። 5. ጥንካሬን ማግኘት ይኖርብሻል : አንዲት ሴት በፍቺ ወቅት ጠንካራ መሆን አለባት። ይህንን ለማድረግ ራስን መንከባከብ፣ ከአላህ ጋር ያለንን ግንኙነት ማጠናከር፣ ከቤተሰብና ከጓደኞች እርዳታ መጠየቅ ያስፈልጋል። 6. ለወደፊቱ እቅድ ማውጣት አለብሽ: ካለፈው መማርና ለወደፊቱ አዲስ እቅድ ማውጣት። አዲስ የሂወትን መንገድ መማር፣ በቀጣይ ትዳርሽ እንዴት ስኬታማ እንደምትሆኝ ማወቅና መማር ጊዜሽን በአግባቡ መጠቀም ለወደፊቱ የትዳር አጋርሽን ስትመረጭ መጠንቀቅ ይኖርብሻል። 7. እህቴ በጭራሽ ተስፋ እንዳትቆርጭ። ሕይወት ፈተናዎች ቢኖሩባትም፣ ደስታና ስኬት ሊገኙ እንደሚችሉ ማመን አለብሽ ስለዚህ በዱዓ ላይ ጠንክሪ። 8. ዱዓ ማድረግ: አላህ የተሻለ ነገር እንዲሰጣት ሁልጊዜ መለመን። አላህ የለመኑትን እንደሚሰማ ማመን። ውዷ እህቴ ፍቺ የሕይወት ፈተና እንደሆነና በዚህ ፈተና ውስጥ አዎንታዊ አመለካከትን በመያዝ፣ በአላህ ላይ መልካም ጥርጣሬን በማሳደርና ጠንካራ በመሆን ማለፍ እንደሚቻል ማመንና ማወቅ ይኖርብሻል። አላህ ልባቸው የተሰበሩ እህቶችን ልባቸውን የሚጠግን ሷሊህ የሆነ አጋር ይወፍቃቸው ያረብ 📝 ወንድማችሁ አቡ ሂበቲላህ... https://t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy

የተከበራችሁ ወንድሞችና እህቶች፦ ችግር በበረታበት በዚህ ወቅት ለኸይር ስራም ቢሆን " ይህንን አድርጉ ፣ ለዚህ አዋጡ " ማለት የሚከብድም የሚያሳፍርም ሆኗል ! የዛሬውን አይነት ጥያቄ ይዞ መቅረብ ግን ያኮራልና የሚከተለውን ልንል ወደድን ... በቆቦ እና በአካባቢዋ ቀኝ ግራውን ሳይፈራ ለተውሒድ ሲታገል የነበረ ወንድማችን ነው በግፍ የተገደለው ! ወንድማችን ቤተሰብ ብቻ ሳይሆን የተወሰነ እዳም ጥሎ ነው የሄደው የተከበረው ጀግና ወንድማች .... እንረባረብ - አሏህ ዘንድ አጅሩን እናገኛለን ! 1000685224325 ሙሐመድ ሰይድ አልይ https://t.me/Muhammedsirage