ch
Feedback
አያሌው ቢታኔ በማናቸውም የፌዴራል እና የክልል ፍርድ ቤቶች ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ቢሮ

አያሌው ቢታኔ በማናቸውም የፌዴራል እና የክልል ፍርድ ቤቶች ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ቢሮ

前往频道在 Telegram

ይህ ገፅ ለማንኛውም ሰው ስለ ህግ እና ህግ ነክ ጉዳዮች ላይ ማብራሪያ የሚሰጥበት ፣ በተለያዩ ጊዜያት የወጡ አዋጆች ፣ደንቦች እና መመሪያዎች የሚጋሩበት ነው ለበለጠ መረጃ 0911911313 Telegram username:- @Justicehastobeserved

显示更多
1 071
订阅者
无数据24 小时
+37
+930

数据加载中...

吸引订阅者
六月 '26
六月 '26
+30
在0个频道中
五月 '26
+17
在0个频道中
Get PRO
四月 '26
+31
在0个频道中
Get PRO
三月 '26
+10
在0个频道中
Get PRO
二月 '26
+15
在2个频道中
Get PRO
一月 '26
+16
在0个频道中
Get PRO
十二月 '25
+20
在0个频道中
Get PRO
十一月 '25
+6
在0个频道中
Get PRO
十月 '25
+29
在0个频道中
Get PRO
九月 '25
+22
在0个频道中
Get PRO
八月 '25
+32
在0个频道中
Get PRO
七月 '25
+14
在1个频道中
Get PRO
六月 '25
+7
在0个频道中
Get PRO
五月 '25
+19
在0个频道中
Get PRO
四月 '25
+19
在0个频道中
Get PRO
三月 '25
+10
在0个频道中
Get PRO
二月 '25
+5
在0个频道中
Get PRO
一月 '25
+18
在0个频道中
Get PRO
十二月 '24
+62
在1个频道中
Get PRO
十一月 '24
+107
在0个频道中
Get PRO
十月 '24
+44
在0个频道中
Get PRO
九月 '24
+22
在0个频道中
Get PRO
八月 '24
+30
在0个频道中
Get PRO
七月 '24
+27
在0个频道中
Get PRO
六月 '24
+23
在0个频道中
Get PRO
五月 '24
+9
在0个频道中
Get PRO
四月 '24
+18
在0个频道中
Get PRO
三月 '24
+21
在1个频道中
Get PRO
二月 '24
+27
在0个频道中
Get PRO
一月 '24
+52
在0个频道中
Get PRO
十二月 '23
+46
在0个频道中
Get PRO
十一月 '23
+25
在0个频道中
Get PRO
十月 '23
+12
在0个频道中
Get PRO
九月 '23
+21
在0个频道中
Get PRO
八月 '23
+10
在0个频道中
Get PRO
七月 '23
+13
在0个频道中
Get PRO
六月 '23
+10
在0个频道中
Get PRO
五月 '23
+5
在0个频道中
Get PRO
四月 '23
+7
在0个频道中
Get PRO
三月 '23
+10
在0个频道中
Get PRO
二月 '23
+35
在0个频道中
Get PRO
一月 '23
+18
在0个频道中
Get PRO
十二月 '22
+21
在0个频道中
Get PRO
十一月 '22
+25
在0个频道中
Get PRO
十月 '22
+27
在0个频道中
Get PRO
九月 '22
+19
在0个频道中
Get PRO
八月 '22
+31
在0个频道中
Get PRO
七月 '22
+50
在0个频道中
Get PRO
六月 '22
+27
在0个频道中
Get PRO
五月 '22
+27
在0个频道中
Get PRO
四月 '22
+20
在0个频道中
Get PRO
三月 '22
+35
在0个频道中
Get PRO
二月 '22
+31
在0个频道中
Get PRO
一月 '22
+57
在0个频道中
Get PRO
十二月 '21
+41
在0个频道中
Get PRO
十一月 '21
+23
在0个频道中
Get PRO
十月 '21
+20
在0个频道中
Get PRO
九月 '21
+19
在0个频道中
Get PRO
八月 '21
+10
在0个频道中
Get PRO
七月 '21
+4
在0个频道中
Get PRO
六月 '21
+8
在0个频道中
Get PRO
五月 '21
+13
在0个频道中
Get PRO
四月 '21
+29
在0个频道中
Get PRO
三月 '21
+452
在0个频道中
日期
订阅者增长
提及
频道
30 六月0
29 六月+2
28 六月0
27 六月+1
26 六月0
25 六月0
24 六月+1
23 六月+1
22 六月0
21 六月0
20 六月+1
19 六月+1
18 六月+3
17 六月+3
16 六月+2
15 六月0
14 六月0
13 六月0
12 六月0
11 六月0
10 六月+2
09 六月+2
08 六月0
07 六月+3
06 六月+1
05 六月+3
04 六月+1
03 六月+1
02 六月0
01 六月+2
频道帖子
ምክር ቤቱ ሦስት አዋጆችን አፀደቀ AMN- ሰኔ 23/2018 ዓ.ም የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የፌዴራል ታክስ አስተዳደር ማሻሻያ ፣ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስና የኢትዮጵያ ካርበን ገበያ ረቂቅ አዋጆችን አፀደቀ። ምክር ቤቱ ዛሬ ባካሄደው 29ኛ መደበኛ ስብሰባ ከአዋጅ ማፅደቅ በተጨማሪ የፌዴራል መንግስት የ2019 በጀት ዓመት ረቂቅ በጀት እቅድ ላይ በዝርዝር ተወያይቷል። የፕላን በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ደሳለኝ ወዳጄ ረቂቅ አዋጆቹን የተመለከተ ሪፖርትና የውሳኔ ሃሳብ ለምክር ቤቱ አቅርበዋል። ሰብሳቢው የፌዴራል ታክስ አስተዳደር ማሻሻያ ረቂቅ አዋጅ በታክስ ከፋዩና በታክስ ሰብሳቢው የሚነሱ አለመግባባቶችን ለመፍታት፣ ተጠያቂነትና ፍትሐዊነትን ለማስፈን ብሎም ዘመናዊ የታክስ አስተዳደር ስርዓትን ለመዘርጋት የሚያስችል መሆኑን ተናግረዋል። አዋጁ ገለልተኛ አስማሚ እንዲመደብ በማድረግ አለመግባባቶችን በአማራጭ መንገድ ለመፍታት የሚያስችል በመሆኑ ምክር ቤቱ እንዲያፀድቀው ጠይቀዋል። በሌላ በኩል የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ ረቂቅ አዋጅ የዕድገት ጉዞና የለውጥ ፕሮግራሞች እንዲሁም የፖሊስ አወጣጡን በመረጃ ላይ የተደገፈ ለማድረግ የሚያስችል ነው ብለዋል። ዘመናዊ ጠንካራና ህጋዊ መሰረት ያለውና ዓለም አቀፍ ስርዓትን የተከተለ የስታቲስቲክስ ማዕቀፍ እንዲኖር የሚያደርግ መሆኑን ተናግረዋል። የቋሚ ኮሚቴው ሰብሳቢ ደሳለኝ ወዳጄ የኢትዮጵያ ካርበን ገበያ ረቂቅ አዋጅ እያደገ የመጣውን የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ወደ ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ ለማሻገር፣ የአረንጓዴ ኢንቨስትመንትና የቴክኖሎጂ ሽግግርን ለማሳለጥ የሚረዳ ነው ብለዋል። ምክር ቤቱ በቋሚ ኮሚቴው የቀረቡ የውሳኔ ሃሳቦችን በመመርመር ሦስቱን ረቂቅ አዋጆች መጽደቃቸውን የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መረጃ ያመላክታል፡፡

2
+3
没有文字...
340
3
#በታሪክ #ፊት #የመቆም #መታደል፡ #አዲስ #ምዕራፍ #ለቤተ #ክርስቲያናችን #የዳኝነትና #የፍትሕ #ሥርዓት! ታሪክ በሚሠራበትና በሚመዘገብበት ትልቅ የሕይወት አጋጣሚ ውስጥ ተሳታፊ መሆን፣ በተለይም ደግሞ ለዘመናት ስትገለገልበት የኖረችውን ጥንታዊትና ታሪካዊት ቤተ ክርስቲያን የውስጥ የዳኝነት እና የሕግ መዋቅር ወደ ላቀ ዘመናዊና ቀኖናዊ ሥርዓት ለማሸጋገር በሚደረግ ጥረት ውስጥ የበኩሌን አሻራ ማሳረፍ ምንኛ መታደል ነው! የኢትዮጵያ ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መንፈሳዊ ፍርድ ቤት ማቋቋሚያ ረቂቅ አዋጅ ተዘጋጅቶ ለውይይት መቅረቡ በቤተ ክርስቲያናችን የታሪክ ጉዞ ውስጥ ትልቅና ወሳኝ ተራማጅ ምዕራፍ ነው። ይህንን ረቂቅ አዋጅ ከመነሻው ጀምሮ በረቂቅ ዝግጅቱ ላይ በመሳተፍ፣ በጥልቀት በማረቅ እና ለቅዱስ ሲኖዶስ አቅርቦ በማስወሰን ረገድ በነበረኝ ሙያዊና መንፈሳዊ ሚና የተሰማኝ ደስታ፣ ኩራትና እርካታ ወደር የለውም። ይህ በግል የሕይወትና የሙያ ጉዞዬ ውስጥ እንዲሁም ልጆቼ ወደፊት በኩራት በትልቅ ክብር የሚዘክሩትና የሚያስታውሱት ታሪካዊ አጋጣሚ ነው! #ረቂቅ አዋጁ ሲጸድቅ የሚኖረው አዎንታዊ ፋይዳ፡ ይህ ረቂቅ አዋጅ ሙሉ በሙሉ ጸድቆ ወደ ሥራ ሲገባ በቤተ ክርስቲያኒቱ  ፍትሓዊ የዳኝነት ሥርዓት ላይ በርካታ መዋቅራዊ ለውጦችን ያመጣል ተብሎ ተስፋ ተጥሎበታል፡፡ በአግባቡ ከተያዘና በመንፈሳዊነት ከተቃኘ የብዙዎችን አለመግባባት እልባት በመስጠት አምላካዊ ስልጣን የሆነውን ዳኝነት በምድር ላይ ግዝፎ እንዲታይና እውነት የበላይ እንዲሆን ይሰራበታል ብዬ አምናለሁ፡፡ #የቀኖና እና የሕግ የበላይነት፡- የቤተ ክርስቲያኒቱን ጥንታዊ ቀኖናዊ መሠረቶች ከዘመናዊ የሕግ አሠራርና ሥነ-ሥርዓት ጋር በማጣጣም ፍትሕና ግልጽነት የሰፈነበት አሠራር ተዘርግቶ በጸሎት ተጀምሮ የእግዚአብሔር ፈቃድና ሰይፍ በዳኝነት መንበሩ የሚሰየምበት ይሆናል ብዬ አምናለሁ፡፡ #ተቋማዊ ነፃነትና ጥንካሬ፡-  የውስጥ ክርክሮችንና ጉዳዮችን በቤተ ክርስቲያኒቱ ቀኖናዊ ሕግጋት መሠረት ብቻ በውስጥ የመፍታት አቅምን በማሳደግ ተቋማዊ ልዕልናዋን ይጠብቃል። #ተገማችና ሥርዓታዊ የዳኝነት ሂደት፡ ማንኛውም ሂደት በግልጽ በተቀመጠ ሥነ-ሥርዓት የሚመራ በመሆኑ ፍትሐዊነትን የሚያሰፍንና የቤተ ክርስቲያኒቱን ሉአላዊነት የሚያስጠብቅ ይሆናል፡፡ #ከአኃት አብያተ ክርስቲያናት (Oriental Orthodox Churches) ተሞክሮ አንጻር፡ ይህ የሕግ ማሻሻያ ጥረት ከአኃት አብያተ ክርስቲያናት ተሞክሮ አንጻር ሲታይ ወቅታዊና እጅግ አስፈላጊ መሆኑን እንረዳለን፡፡ #የግብፅ ኮፕቲክ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን፡ የግለሰብ ሕግጋትንና (Personal Status Laws) የውስጥ መንፈሳዊ ፍርድ ቤቶቻቸውን በጠንካራ መዋቅር በመዘርጋት፣ የውስጥ መረጋጋታቸውንና የተቋም አንድነታቸውን አስከብረው ለመቆየት ችለዋል። #የሶርያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን፡ የራሳቸውን ቀኖናዊ የሕግ መጻሕፍትና የዳኝነት መዋቅር በማዕከልና በሀገረ ስብከት ደረጃ በማደራጀት፣ የውስጥ ሥርዓትንና የሕግ ልዕልናን በተግባር አሳይተዋል። የእነዚህ አኃት አብያተ ክርስቲያናት ተሞክሮ እንደሚያሳየው፣ ግልጽና ጠንካራ የመንፈሳዊ ፍርድ ቤት መዋቅር መኖር የቤተ ክርስቲያንን ሕጋዊና መንፈሳዊ ልዕልና ከፍ ያደርገዋል። ማጠቃለያ ይህ ረቂቅ አዋጅ ለነገዋ የተዋቀረች፣ የተደራጀችና ሕጋዊ አሠራርን የተላበሰች ቤተ ክርስቲያን መሠረት የጣለ ትልቅ እርምጃ ነው። በዚህ ታሪካዊ ሂደት ውስጥ የባለሙያነትና የመሪነት ሚና ለመጫወት ዕድሉን በማግኘቴና እግዚአብሔርም ስለረዳኝ እያመሰገንኩ፣ ረቂቁ ፀድቆ ወደ ሙሉ ተግባር እንዲሸጋገርና የተነሳለትን የተቀደሰ ዓላማ እንዲያሳካ የሁላችንም ጸሎትና ድጋፍ እንዳይለዬን እጠይቃለሁ፡፡ ጠቅላይ ቤተ ክህነቱና ብፁዕ ዋና ሥራ አስኪያጁ ይህንን ታሪካዊ አጋጣሚ ተጠቅመው እያከናወኑ ያሉት ተግባር እጅግ የሚመሰገንንና የሚበረታታ በመሆኑ ሁላችንም ተገቢውን ትብብር እንድናደርገ አደራ እያልኩ የሕግ ባለሙያዎች ዐብይ ኮሚቴውና መምሪያው ይህ ታሪካዊ ብርቱ ጥረት ውጤት አፍርቶ በታሪክ ለመታወስ ያብቃን እላለሁ፡፡   ይህንን ሁሉ ያደረገ የድንግል ማርያም ልጅ ይክበር ይመስገን!!! ፍፃሜውን ያሳምርልን   #ChurchLaw #EcclesiasticalCourts #LegalReform #HistoryInTheMaking #OrthodoxChurch #CanonLaw
387
4
በሽያጭ ወይም በስጦታ የንብረት ማጋራት ውል ለመዋዋል ትኩረት የሚሹ ጉዳዮች ሰኔ 19/2018 ዓ/ም 1) የሚረጋገጠው የውል ሰነድ ይዘት በተቋሙ የኦንላይን ሲስተም ተሞልቶ የጉዳይ መከታተያ ቁጥር የያ
በሽያጭ ወይም በስጦታ የንብረት ማጋራት ውል ለመዋዋል ትኩረት የሚሹ ጉዳዮች ሰኔ 19/2018 ዓ/ም 1) የሚረጋገጠው የውል ሰነድ ይዘት በተቋሙ የኦንላይን ሲስተም ተሞልቶ የጉዳይ መከታተያ ቁጥር የያዘ መሆኑን፣ 2) የሰነድ ፈራሚዎችና ንብረቱ የማይንቀሳቀስ ከሆነ የሁለት ምስክሮች የፋይዳ እና እንደአስፈላጊነቱ የነዋሪነት መታወቂያ መቅረቡን፤ 3). ፈራሚዎች ከህግ፤ ከውል ወይም ከፍርድ ቤት ውሳኔ የመነጨ ስልጣን ያላቸው መሆኑን፣ 4) . ስጦታው የሚደረገው በውክልና ከሆነ ስጦታው ለማን እንደሚሰጥ እና የንብረቱን ዓይነት በውክልናው ይዘት ላይ በግልፅ የተመለከተ መሆኑን፣ 5) የንብረት ባለቤትነት ማስረጃ መቅረቡን፣ 6) . አጋሪው/ ተጋሪው የንግድ ማህበር ከሆነ የመመስረቻ ጽሁፍ፣ የንግድ ምዝገባ ወይም የንግድ ፈቃድ፣ እንዳስፈላጊነቱ ቃለ ጉባኤ መቅረቡን፤ 7) . አጋሪው/ ተጋሪው ሌላ ማህበር ከሆነ ጊዜው ያላለፈበት የምዝገባ ምስክር ወረቀት፣ መተዳደሪያ ደንብ፣ ኃላፊነትን የሚገልፅ ከመዝጋቢው መንግስታዊ አካል የተፃፈ ደብዳቤ መቅረቡን፤ 8) . ንብረቱ እግድ የሌለበት ስለመሆኑ ከንብረት መዘጋቢው አካል ከተሰጠ ማስረጃ እና ከተቋሙ የመረጃ ቋት እግድ አለመኖሩን፣ 9) . የአጋሪው ያላገባ ማስረጃ ወይም ያገባ ከሆነ የጋብቻ ማስረጃ እና የትዳር አጋር የፈቃድ ስምምነት መኖሩን፤ 10) . የጋራ የሚደረገው ንብረት የንግድ ድርጅት ቤት ከሆነ የአጋሪው የንግድ ፈቃድ እና የገቢዎች ክሊራንስ መቅረቡን፣ 11) . የጋራ የሚደረገው ንብረት የመኖሪያ ኮንደሚኒየም ቤት ከሆነ 5 ዓመት ስለመሙላቱ ከሚመለከተው አካል የተሰጠ ደብዳቤ መቅረቡን፣ 12) የጋራ የሚደረገው ንብረት አስቀድሞም የጋራ ንብረት ከሆነ የመጀመሪያው ተጋሪ ስምምነት መኖሩን፣ ማጣራትና ማረጋገጥ ያስፈልጋል
546
5
Use one of the best PDF Reader. Download free now! http://bit.ly/PDFReader_alldocumentreader
455
6
没有文字...
410
7
没有文字...
367
8
የምክክር ጉባኤው የሚመከርባቸው 8ቱ ዋና ዋና አጀንዳዎች ***** 1. የሀገር ግንባታ ጉዳይ 2. የመንግስት አደረጃጃትና ሥርዓት ጉዳይ 3. የፌዴራል ከተሞች አዲስ አበባ እና ድሬድዋ ከተሞች ጉዳይ 4. የሐይማኖት ጉዳዮች 5. የተቋማት ግንባታ የህግ የበላይነት እና ሰብዓዊ መብቶች ጉዳይ 6. ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ እንዲሁም የአርሶ አደሮች እና አርብቶ አደሮች ጉዳዮች 7. ሙስና እና የመልካም አስተዳዳር ጉዳዮች 8. የሰላም ግንባታ ጉዳዮች Ethiopian Broadcasting Corporation #አጀንዳዎች #ሰላም #ምክክር
391
9
«REGISTER ONCE ፤SERVE EVERYWHERE!» «አንድ ጊዜ ይመዝገቡ፤ በሁሉም ቦታ ይገልገሉ!» ኤጀንሲዉ አዲስ የአገልግሎት አማራጭ ለተገልጋዮች አቀረበ! የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ ለከተማዋ ነዋሪዎች የሚሰጠውን አገልግሎት ፈጣን ተደራሽ ምቹ ለማድረግ በየጊዜው ዘመናዊ ቴክኖሎጂ አማራጮችን እና አዳዲስ አሰራሮችን በመዘርጋት የእርስዎን አገልግሎት ፍላጎት በተሻለ ሁኔታ ለማሟላት፣ አዲስ የአገልግሎት አማራጭ አቅርበናል! የደንበኞቹን እርካታ ለማሳደግ በሚያደረገው ያላሰለሰ ጥረት የኦንላይን አገልግሎት መስጠት ከሚችልበት ደረጃ ላይ ደርሷል፡፡ ውድ የከተማችን ነዋሪዎች ኤጀንሲው ባሉበት ሆነው በእጅ ስልክዎወይም ኮምፒዉተር በኦንላይን የነዋሪነት መታወቂያዎትን ከፋይዳ መታወቂያ ጋር ማስተሳሰር እንዲሁም አገልግሎት መጠየቅ የሚችሉበትን ደህረ ገፅ https://portal.aacrrsa.gov.et የአገልግሎት ጥያቄዎችን ማቅረብ እንደሚችሉ እገለፀ፤ አገልግሎት ጥያቄ ለማቅረብ እነዚህን ቅድመ ሁኔታዎች በማሟላት ባሉበት ሆነው ወረዳ በአካል መቅረብ ሳያስፈልግ ባሉበት ሆነዉ አገልግሎት ጠይቀዉ በፈለጉት ግዜ መጥተዉ መቀበል ይችላሉ፡፡ አገልግሎቱን ለማግኘት 1.የዲጂታል የነዋሪነት መታወቂያ ምዝገባ ቁጥር መጠቀም ይችላሉ ለምሳሌ፤- (AA0000000001) ያለው. 2. በመቀጠል “ከፋይዳ አገናኝ “ የሚለዉን በመንካት የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ጋር ማስተሳሰር ይጠበቃል፤ 3.የነዋሪነት መታወቂያ ሲመዘገቡ የሰጡት መረጃ የፋይዳ መታወቂያ ሲመዘገቡ ከሰጡት መረጃ ጋር ልዩነት ካለዉ ትክክለኛ የሆነዉን መርጠዉ ማስረጃዎትን ልከዉ አገልግሎት ያግኙ፤ 4. በመጨረሻ መጠየቅ የሚፈልጉትን አገልግሎት መጠየቅ ይችላሉ. ክቡራን የከተማች ነዋሪዎችና ተገልጋዮች ከላይ የተቀመጡትን ቅድመ ሁኔታዎች በማሟላት የልደት፣የመታወቂያ እድሳት እንዲሁም ያላገባ አገልግሎት ባሉበት ሆነው በኦንላይን አገልግሎት ማግኘት እንደሚችሉ በአክብሮት እየገለፅን በቪዲዮ ከኤጀንሲዉ ዩቲዩብ ገፅ https://www.youtube.com/@CRRSA1935 ማግኘት ይችላሉ ፡፡ የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ!! «REGISTER ONCE ፤SERVE EVERYWHERE!» The Agency Introduces a New Service Option for Customers! The Civil Registration and Residency Service Agency has introduced a new service option to better meet the needs of city residents. To make services faster, more accessible, and more convenient, the agency continuously adopts modern technologies and new working methods. As part of this effort, we are pleased to offer a new service option. In its ongoing commitment to improving customer satisfaction, the agency has now reached a stage where it can provide services online. Dear city residents, The agency would like to inform you that you can now link your residency ID card with your Fayda Digital ID and request services online using your mobile phone or computer from wherever you are through the following https://portal.aacrrsa.gov.et By meeting the requirements listed below, you can request services without having to visit your local woreda (district) office in person. You may then collect the requested service at a time convenient for you. Requirements for Accessing the Service 1. Use your Digital Residency ID registration number, for example: (AA0000000001). 2. Next, click “Link with Fayda” to connect your residency ID with your Fayda Digital ID. If the information you provided when registering for your residency ID differs from the information you provided when registering for your Fayda ID, select the correct information and upload supporting documents to receive the service. 3. Finally, you can select and request the service you need. Dear residents and customers, 4. After fulfilling the above requirements, you can access the following services online from wherever you are: Birth registration-related services Residency ID renewal services Single-status (unmarried) certificate services Video Guide You can watch instructional videos on the agency’s YouTube channel: https://www.youtube.com/@CRRSA1935 Civil Registration and Residency Service Agency.
435
10
1142_የኤሌክትሮኒክ_ደረሰኝ_ሥርዓት_አስተዳደር_መመሪያ_ቁጥር_1142_2018.pdf
656
11
ማስታወቂያ ለክቡራን የውክልና ስልጣን መስጠት እና የሰነድ ማረጋገጥ አገልግሎት ፈላጊዎች፡- የDigital MOFA የስልክ መተግበሪያን በተመለከተ እ.ኤ.አ. ከኤፕሪል 2026 ጀምሮ የውክልና ስልጣን
ማስታወቂያ ለክቡራን የውክልና ስልጣን መስጠት እና የሰነድ ማረጋገጥ አገልግሎት ፈላጊዎች፡- የDigital MOFA የስልክ መተግበሪያን በተመለከተ እ.ኤ.አ. ከኤፕሪል 2026 ጀምሮ የውክልና ስልጣን መስጠት እና የሰነድ ማረጋገጥ አገልግሎት ሙሉ በሙሉ በመተግበሪያው (Application) ብቻ እንዲሰጥ የተወሰነ በመሆኑ አመልካቾች መተግበሪያውን ከ (APP Store) ወይም (Play store) በማውረድ እና በመመዝገብ ባሉበት ሆነው ማመልከት እንደሚችሉ በአክብሮት እንገልፃለን። Please note that, effective April 2026, Power of Attorney and Document Authentication services that were previously provided in person at the Embassy have been fully digitalized. Applicants seeking Power of Attorney, document authentication, and related services should apply through the Digital MOFA mobile application. The Digital MOFA application is available for download from both the Apple App Store and Google Play Store.
848
12
🇪🇹የ2019 በጀት አመት የተደገፈ በጀት👆 🔱@ethiopiantaxgroup 🔱@ethiopiatax
1 014
13
+1
没有文字...
1 137
14
ምክር ቤቱ የጉምሩክ አዋጅን እንደገና ለማሻሻል የቀረበ ረቂቅ አዋጅን መርምሮ አጸደቀ ######################### (ጉምሩክ ኮሚሽን ፤ ሰኔ 2 ቀን 2018 ዓ.ም ) ‎ ‎የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በ24ኛ መደበኛ ስብሰባው የጉምሩክ አዋጅን እንደገና ለማሻሻል የቀረበ ረቂቅ አዋጅን መርምሮ አጽድቋል፡፡ ‎ ‎በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የፕላን፣ በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ የተከበሩ አቶ ደሳለኝ ወዳጆ ሪፖርት እና የውሳኔ ሀሳብ ለምክር ቤቱ አቅርበዋል፡፡ ‎ ‎ረቂቅ አዋጁ የኮንትሮባንድ ንግድን ለመከላከል የሚደረገውን ጥረት በማጠናከር ረገድ ጉልህ ሚና እንዳለው ሰብሳቢው ገልጸዋል። ‎ ‎የተከበሩ አቶ ደሳለኝ ወዳጀ አያይዘው እንደገለጹት፣ ረቂቅ አዋጁ በዘርፉ ሀገራችን ከፈረመቻቸው ዓለም አቀፍ ስምምነቶች ጋር የተጣጣመ እንዲሆን የሚያስችል ሲሆን፣ በጉምሩክ አሠራር ውስጥም ፍትሃዊነት እንዲረጋገጥ ምቹ ሁኔታ የሚፈጥር ነው። ‎ ‎በተጨማሪም፣ ረቂቅ አዋጁ በሀገራችን እያደገ የመጣውን የማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ ልማት የሚደግፍ እንዲሁም ኢንቨስትመንትን የሚያበረታታ መሆኑን አመላክተዋል። ‎ ‎ረቂቅ አዋጁ በነባሩ አዋጅ ውስጥ የተደነገጉ ገደቦችን በተግባር ላይ ሲውሉ ይስተዋሉ የነበሩ የአተገባበር ችግሮችን ለመቅረፍ ያስችሉ ዘንድ አስፈላጊ ድንጋጌዎችን ያካተተ መሆኑን አንስተዋል። ‎ ‎አስመጪዎች በቀረጥና ታክስ አወሳሰን ላይ ያላቸውን አቤቱታ በማቅረብ ሂደት ያጋጥሟቸው የነበሩ የአሠራር መሰናክሎችን ለማስወገድ የሚያስችሉ ድንጋጌዎችን ያካተተ ረቂቅ አዋጅ መሆኑን ጠቁመዋል። ‎ ‎የምክር ቤት አባላት በበኩላቸው፣ በረቂቅ አዋጁ ዝግጅት ወቅት የተከናወነው ሥራ አስፈላጊውን የሕግ ምርመራ እና ግምገማ ሂደት የተከተለ ሲሆን፣ አዋጁም በተገቢው ሁኔታ ታይቶና ተገምግሞ የቀረበ መሆኑን ገልጸዋል። ‎ ‎በኮንትሮባንድ ጭነት ምክንያት ተሽከርካሪ እንዲወረስ የሚያስችል ድንጋጌ ቢኖርም፣ ባለቤቱ በድርጊቱ ተሳታፊ ባልሆነበት ሁኔታ ንብረቱ ሊወረስ እንደማይገባም አንስተዋል። ‎ ‎ባለቤቱ ተሽከርካሪውን አሽከርካሪ እንዲጠቀምበት በውል ሲያስረክብ፣ ታማኝና ለሕግ ተገዥ የሆነ ሹፌር መቅጠር እንዲሁም ለሚደርስ ጉዳት ወይም ሕገ-ወጥ ድርጊት ተገቢ ዋስትና መውሰድ እንዳለበት ተጠቁሟል። ‎ ‎በመጨረሻም ምክር ቤቱ በረቂቅ አዋጁ ላይ ሰፊ ውይይት ካደረገ በኋላ፣ የጉምሩክ አዋጅን እንደገና ለማሻሻል የቀረበ ረቂቅ አዋጅን፣ አዋጅ ቁጥር 1425/2018 አድርጎ በሁለት ተቃውሞ በአብላጫ ድምጽ ማጽድቁን ከህዝብ ከተወካዮች ምክር ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክተል።
992
15
በለው ይህ በጀት ምንጩ ነጋዴው ነው+1
በለው ይህ በጀት ምንጩ ነጋዴው ነው
748
16
#ተጨማሪ የጉምሩክ አዋጁ ያሻሻላቸው ተጨማሪ ጉዳዮች ምንድናቸው? አስመጪዎችና ላኪዎች በባህር እንዲሁም በየብስ የሚያስገቧቸው ዕቃዎች በመጋዘን የሚቆዩበት ጊዜ ከ15 ወደ 45 ቀናት ፣ በአየር የሚገቡ ደግሞ ከ10 ወደ 30 ቀናት እንዲያድግ ተደርጓል። በተጨማሪም አስመጪዎች በአንድ ዲክላራሲዮን ላስገቧቸው ዕቃዎች ሙሉ ቀረጥ በአንዴ ለመክፈል የገንዘብ እጥረት ካጋጠማቸው፣ ቀረጥ የከፈሉበትን የዕቃ መጠን ብቻ ለይተው በክፍልፋይ እንዲያወጡ የሚፈቅድ አዲስ አሰራር ተዘርግቷል። የቴክኖሎጂ ሽግግርን ለማገዝም፣ ሶፍትዌር ወደ አገር ሲገባ የሚታሰበው ቀረጥ በውስጡ ባለው መረጃ ዋጋ ላይ ሳይሆን፣ ሶፍትዌሩ በተጫነበት መሣሪያ (Carrier Medium) ዋጋ ላይ ብቻ እንዲሆን ተወስኗል። የውጭ ምንዛሬ ተመን አወሳሰን ላይም የቀረጥ ስሌት የሚከናወነው ዲክላራሲዮኑ በጉምሩክ ተመዝግቦ ተቀባይነት ባገኘበት ቀን ብሔራዊ ባንክ በሚያወጣው ጠቋሚ (Indicative) የምንዛሬ ተመን መሠረት እንዲሆን ተደንግጓል። በገዥና በሻጭ መካከል ግንኙነት ባለበት ሁኔታ ደግሞ፣ አስመጪው ዝምድናው በዋጋው ላይ ተጽዕኖ አለማሳደሩን ማረጋገጥ ካልቻለ ጉምሩክ የቀረበውን ዋጋ ውድቅ የማድረግ ሥልጣን ተሰጥቶታል። ረቂቅ አዋጁ ኮንትሮባንድ ለመከላከል የኮንትሮባንድ ዕቃዎችን ለመደበቅ ተብለው ተሻሽለው የተሠሩ ወይም ከፍተኛ መጠን ያለው የኮንትሮባንድ ዕቃ የጫኑ ተሽከርካሪዎች፣ የዕቃው ዋጋ ግምት ውስጥ ሳይገባ በቀጥታ እንዲወረሱ ይደረጋል። በኮንትሮባንድ ተግባር ላይ የተገኘ እንስሳ ባለቤት፣ የእንስሳውን ወቅታዊ የገበያ ዋጋ 100 በመቶ እኩል የገንዘብ መቀጫ እንዲከፍል ተደንግጓል። በተጨማሪም መረጃ ለሚሰጡ እና ለሚተባበሩ አካላት የገንዘብ ወሮታ እንዲከፈል የተወሰነ ሲሆን፣ ከኮንትሮባንድ ዕቃ ሽያጭ የሚገኘው ገቢም ለኮሚሽኑ አቅም ግንባታ እንዲውል ይደረጋል። ሌላው፣ አንድ አስመጪ በጉምሩክ ውሳኔ ላይ ቅሬታ ካለው ይግባኝ ማለት የሚችለው፣ ክርክር የተነሳበትን ቀረጥና ታክስ 50 በመቶ አስቀድሞ መክፈሉ ሲረጋገጥ ብቻ ነው። በተጨማሪም አስመጪዎች ለጉምሩክ የሚሰጡት የዋጋ መረጃ እንደ ምስጢር ተጠብቆ እንዲቆይ ሕጋዊ ዋስትና ተሰጥቷል። መረጃው ሊገለጽ የሚችለው ለፍርድ ቤት ክርክር ሲፈለግ ብቻ ይሆናል። ቲክቫህ ኢትዮጵያ ሰኔ 1 ቀን 2018 ዓ/ም @tikvahethiopia
773
17
የግብርና ቢዝነስ ኩባንያዎች ለሥራቸው የሚያስፈልጓቸውን የግብርና ግብዓቶች፣ መሣሪያዎችና፣ ተሽከርካሪዎችን ከውጭ "ከታክስ ነፃ" እንዲያስገቡ የሚፈቅድ ረቂቅ አዋጅ ተዘጋጀ። የሚኒስትሮች ምክር ቤት የግብርና ዘርፍን ከተለምዶአዊ አሰራር ወደ ቢዝነስ መር ስርአት ለማሸጋገር ያግዛል ያለውን "የግብርና ቢዝነስ ኩባኒያ አዋጅ" ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መምራቱ ይታወቃል። ይህ አዋጅ ኋላ ቀር የግብርና አሠራር ተወስነው የቆዩ አነስተኛ አርሶ አደሮችን፣ አርብቶ አደሮችንና ከፊል አርብቶ አደሮችን ወደ ዘመናዊና ተወዳዳሪ የንግድ ሥርዓት ለማሸጋገር ያለመ ነው። የዚህ ሪቂቅ አዋጅ ዋነኛ ትኩረት አነስተኛ ይዞታ ያላቸውን አምራቾች በ "ክላስተር" በማደራጀት ወደ ግብርና ቢዝነስ ኩባኒያነት መለወጥ ነው። አዲሱ ሕግ አርሶ አደሩ ያለውን መሬት የመጠቀም መብት፣ የእንስሳት ሀብትና ጉልበት ወደ ካፒታል በመለወጥ የኩባኒያ ባለቤትና ባለድርሻ እንዲሆን ዕድል ይከፍታል። ይህም አርሶ አደሩ በግል ከመልፋት ይልቅ በጋራ በመደራጀት በገበያ ላይ የመደራደር አቅሙን እንዲያሳድግ፣ ምርቱን እንዲያሰባስብና እሴት በመጨመር የተሻለ ዋጋ እንዲያገኝ እንደሚያስችለው አዋጁ ያስረዳል። በአዋጁ መሠረት አንድ የግብርና ቢዝነስ ኩባኒያን ለመመስረት ዝቅተኛ የአባላት ቁጥር ተቀምጧል። በአዝርዕት ዘርፍ የተሰማሩ ከሆኑ ቢያንስ 300 አባላት፣ በአትክልትና ፍራፍሬ ወይም በእንስሳት እርባታ ዘርፍ ከሆነ ደግሞ ቢያንስ 150 አባላት ሊኖሩት ይገባል። ኩባኒያዎቹ ሲመሰረቱ ዝቅተኛ የተከፈለ ዋና ካፒታላቸው ከ1.5 ሚሊዮን ብር ማነስ የለበትም። እያንዳንዱ አባል በኩባኒያው ውስጥ ሊኖረው የሚችለው የአንድ ድርሻ (Share) ዋጋም ከ1,000 ብር በታች እንዳይሆን ተደንግጓል። የግብርና ቢዝነስ ኩባኒያዎቹ እንደ ማንኛውም ዘመናዊ የንግድ ተቋም በጠቅላላ ጉባኤ፣ በሥራ አመራር ቦርድ እና በዋና ሥራ አስኪያጅ የሚመሩ ይሆናሉ። ከዚህ በተጨማሪ ኩባኒያዎቹ ስትራቴጂካዊ አቅጣጫዎችን የሚጠቁሙና ሙያዊ ምክር የሚሰጡ፣ "የአማካሪ ቦርድ" እንዲኖራቸው አዋጁ ይፈቅዳል፣ የአማካሪ ቦርድ የስራ አባላት ዘመንም ሦስት አመት ነው። ይህም የኩባኒያዎቹ አመራር በሳይንሳዊና በዘመናዊ የቢዝነስ ዕውቀት ላይ የተመሰረተ እንዲሆን ለማድረግ ነው። ይህንን ሽግግር ለማገዝም ልዩ ልዩ ማበረታቻዎችን ረቂቅ አዋጁ አካቷል። የግብርና ቢዝነስ ኩባኒያዎቹ ለሥራቸው የሚያስፈልጉ የግብርና ግብዓቶችና ቴክኖሎጂዎችን፣ የእርሻ መሣሪያዎችንና ተሽከርካሪዎችን እንዲሁም መለዋወጫዎችን ከውጭ ሲያስገቡ "ከታክስ ነፃ" የመሆን መብት ይኖራቸዋል። የግብርና ቢዝነስ ኩባኒያ አባላት ያመረቱተትን የግብርና ምርት ሲሽጡ ወይም ከኩባኒያው በሚያገኙት የትርፍ ክፍፍል ላይ የገቢ ግብር አይከፍሉም፡፡ ሆኖም ኩባንያው ከሚያገኘው ገቢ ላይ በገቢ ግብር አዋጁ መሰረት ግብር ይከፍላል፡፡ በተጨማሪም ኩባንያዎቹ ግብዓቶችን ለማስገባት ለሚያስፈልጋቸው የውጭ ምንዛሬ ቅድሚያ የሚሰጣቸው ሲሆን፣ ለሥራ አመራር ቦርድና ለአባላት የአቅም ግንባታ ሥልጠናዎች እንደሚመቻቹ እንደሚደረግ ረቂቅ መመሪያው ያሳያል። ግንቦት 18 በተካሄደው 55ኛው የሚኒስትሮች ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ፣ አዋጁ ላይ ከተወያየ በኋላ ግብአቶችን በማከል ወደ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መርቶታል። ቲክቫህ ኢትዮጵያ ሰኔ 1 ቀን 2018 ዓ/ም @tikvahethiopia
698
18
#ለመረጃ፡ በኢትዮጵያ ኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ መረጃዎች የሚደራጁበት እና የሚተነተኑበት (የዋጋ ንረትን ጨምሮ) የኢትዮጵያ የስታቲስቲክስ አዋጅ ተሻሽሏል! ሙሉ ሰነዱን ማንበብ ለምትፈልጉ ከላይ ተቀምጧል!
678
19
የታክስ_አስተዳደር_አዋጅ_ማሻሻያ_አማርኛ.pdf
928
20
ኢንቨስትመንት ፈንድ ረቂቅ መመሪያ.docx
983