Eshet Academy General Secondary School
前往频道在 Telegram
显示更多
未指定国家未指定类别
1 249
订阅者
无数据24 小时
无数据7 天
无数据30 天
帖子存档
መታወቂያ የምትፈልጉ ተማሪዎች ነገ ቅዳሜ እስከ 6:00 ሰዓት ድረስ አንዳንድ ጉርድ ፎቶ በመያዝ ማውጣት የምትችሉ መሆናችሁን እናስታውቃለን።
ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ
ወደ ዩኒቨርሲቲ የምትገቡት እሁድ ሀምሌ 23 ስለሆነ ከጠዋቱ 4፡00 በት/ቤቱ ግቢ እንድትገኙ እናሳስባለን።
ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች
ወደ ት/ቤት እንድትመጡ የጠራነው ዓርብ ሐምሌ14/2015 ከጧቱ 3፡00 ሰዓት በሚል ይስተካከልልን ።
ለት/ቤታችን ነባር ተማሪዎች
ለቀጣይ ዓመት ትምህርት ምዝገባ እስከ ሐምሌ 6 የነበረ ቢሆንም አንዳንድ ተማሪዎች አልተመዘገባችሁም። በመሆኑም እስከ ሐምሌ 13 የማይመዘገብ ቢኖር እንደለቀቀ ተቆጥሮ በትኩ አዲስ ተማሪ የምንቀበል ሲሆን ከሐምሌ 13በኋላ የሚመጣ ተማሪ ቢኖር የምንመዘግበው ቦታ ካለን በብር 200 ቅጣት ይሆናል።
በክረምቱ ትምህርት መከታተል ለምትፈልጉ ሁሉ
መምህራን በእዲሱ ስርዓተ ትምህርት ቢያንስ ለአንድ ወር ማስተማር ስለሚፈልጉ እስከ ሐምሌ 12 ቀን ድረስ እንድትመዘገቡና በዚሁ ቀን ትምህርት እንድትጀምሩ እናስታውቃለን
ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች
ፈተናችሁን የምትፈተኑት በባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ፖሊ ካምፓስ ነው። ሐምሌ15/2015 ከጧቱ 3፡00 ሰዓት ት/ቤት ተገኙና እንመካከር።
ማስታወቂያ
ት/ቤታችን በ2016 የትምህርት ዘመን በ11ኛ ክፍል የማኅበራዊ ሳይንስ ዲፓርትመንት የሚከፍት መሆኑን እናስታውቃለን፡፡
ለወላጆች
ለነገው ስብሰባ መጥሪያ ደብዳቤ በልጆቻችሁ የላክን ስለሆነ ደርሷችኋል ብለን እናምናለን። በመሆኑም ስብሰባው የተጠራው በ3፡00 ሰዓት ስለሆነ ስዓቱን እንድታከብሩልን በትኅትና እናሳስባለን። ከ1ኛ-3ኛ ደረጃ የያዛችሁ ተማሪዎች በአካል በመገኘት የተዘጋጀላችሁን ሰርቲፊኬት እንድትቀበሉ እናሳስባለን።
ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች
አድሚሽን ካርድ ስለመጣ ነገ ሰኔ 20/2015 ቀን እንድትወስዱና ምንም ዓይነት ስህተት የሌለበት መሆኑን እንድታረጋግጡ እናሳስባለን።
ተከታታይ መረጃዎች እንደደረሱን ልናሳውቅ ስለምንችል በዚህ ቻናል እንድትከታተሉ እናሳስባለን፡፡
13/10/2015
ለ10ኛ ክፍል ተማሪዎች ብቻ
በፈተና ዙሪያ በተከሰቱ ችግሮች ምክንያት ፈተናው የተራዘመ በመሆኑ ሐሙስ ሰኔ 15/2015 ዓ/ም በተለመደው ክፍልና ሰዓት መጥታችሁ እንድትፈተኑ እናስታውቃለን፡፡
ት/ቤቱ
2015 E.C. 2nd sem.Mathematics Worksheet IV for Grade 9.docx0.50 KB
2015_E_C_Second_semester_Biology_work_sheet_for_Grade_11_Final_edition.pdf1.19 MB
