M.O.R East Addis Ababa Branch
East Addis Ababa Small Tax Payer Branch Office is one of many branches of Ministry of Revenues at Addis Ababa. Which are responsible for collecting revenue from customs duties and domestic taxes.
显示更多📈 Telegram 频道 M.O.R East Addis Ababa Branch 的分析概览
频道 M.O.R East Addis Ababa Branch (@moreastaa) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 23 645 名订阅者,在 政治 类别中位列第 2 532,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 1 414 位。
📊 受众指标与增长动态
自 невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 23 645 名订阅者。
根据 14 六月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 314,过去 24 小时变化为 1,整体触达仍然可观。
- 认证状态: 未认证
- 互动率 (ER): 平均受众互动率为 33.89%。内容发布后 24 小时内通常能获得 15.16% 的反应,占订阅者总量。
- 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 8 012 次浏览,首日通常累积 3 584 次浏览。
- 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 7。
📝 描述与内容策略
作者将该频道定位为表达主观观点的平台:
“East Addis Ababa Small Tax Payer Branch Office is one of many branches of Ministry of Revenues at Addis Ababa. Which are responsible for collecting revenue from customs duties and domestic taxes.”
凭借高频更新(最新数据采集于 15 六月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 政治 类别中的关键影响点。
数据加载中...
| 日期 | 订阅者增长 | 提及 | 频道 | |
| 15 六月 | +5 | |||
| 14 六月 | +1 | |||
| 13 六月 | +7 | |||
| 12 六月 | +17 | |||
| 11 六月 | +57 | |||
| 10 六月 | +3 | |||
| 09 六月 | +23 | |||
| 08 六月 | +21 | |||
| 07 六月 | 0 | |||
| 06 六月 | +10 | |||
| 05 六月 | +41 | |||
| 04 六月 | +12 | |||
| 03 六月 | +7 | |||
| 02 六月 | +19 | |||
| 01 六月 | +3 |
| 2 | ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ በተለያዩ ዙር ያስተማራቸውን የሞጁላር ሰልጣኞችን አስመረቀ
………………
ሰኔ 5/2018 //ምስራቅ አ/አ/አነ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት//
ወ/ሮ ወርቅዓለም ተሾመ የቅ/ጽ/ቤቱ ስራ አስኪያጅ ለሞጁላር ሰልጣኝ ተመራዎች እንኳን ደስ አላችሁ በማለት ፕሮገራሙን የከፈቱ ሲሆን በመልዕክታቸውም የገቢዎች ሚኒስቴር ከ2013 ዓ.ም ጀምሮ ለግብር ከፋዮች የታክስ ሞጁሎችን በ13 ክፍል በማደራጀት ግብር ከፋዮችን በማሰልጠን በእውቀት ላይ የተመረኮዘ የግብር አከፋፈል ስርዓትና የህግ ተገዢነት እንዲጎለብት ከፍተኛ ጥረት አድርገዋል ብለዋል ፡፡ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱም ከ2014 ጀምሮ እስከ አሁን 2763 የሞጁላር ሰልጣኞችን ማስመረቁን በመግለጽ በዛሬው እለትም 595 ግብር ከፋዮችን ማስመረቅ መቻሉን ገልጸዋል ፡፡
ሚኒስቴር መስሪቤቱም ሆነ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ ከተመራቂዎች የሚጠብቀው በተማሩት የታክስ ስልጠና ባገኙት እውቀት መሰረት ያለማንም አሰገዳጅነት ህጎችን መመሪያዎችን እንዲፈጽሙ እና ሀገራችን በራሷ ገቢ የራሷን ወጪ የመሸፈን አላማ ጉዞ እንዲሳካ በመሆኑ ግብር ከፋዮቹም ከተቋሙ ጐን እንዲሆኑ ጥሪያቸውን አስተላልፏል፡፡
ወ/ሮ የሺወርቅ ተጫነ የታክስ ከፋዮች ትምህርና መረጃ አቅርቦት የሥራ ሂደት ሞጁላር ስልጠና ወስደው ያጠናቀቁ ግብር ከፋዮች ቅድመ ስልጠና እና ድህረ ስልጠና ያላቸውን የሕግ ተገዥነት ደረጃ እና ለገቢ ያደረጉት አስተዋጽኦ በተመለከተ ዳሰሳዊ ጥናት ሰነድ ያቀረቡ ሲሆን በጥናቱም ሰልጣኞች በተለያዩ የታክስ ገቢ አይነቶች ላይ ከፍተኛ ለውጥ እንዳላቸውና የህግ ተገዥነታቸውን ማሻሻል መቻላቸውን በጥናታቸው አመላክተዋል፡፡ ፡
በእለቱም በቀረበው ሰነድ መነሻነት አቶ ብርሃኑ ሲሳይ በገቢዎች ሚኒስቴር የታክስ ጉዳዮች ትምህርት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር እና ወ/ሮ ወርቅዓለም ተሾመ የቅ/ጽ/ቤቱ ስራ አስኪያጅ በመሆን ከተመራቂ ሰልጣኞች ጋር ውይይት አካሄደዋል፡፡ ግብር ከፋዩም የሞጅላር ስልጠናው ለታክስ ሕግ ተገዥ ለመሆን እንዳስቻላቸውእና በታክስ ስርዓቱ የንግድ ሂደታቸውን ለማቀላጠፍ ያስቻላቸው መሆኑን በመጥቀስ የሞጁላር ስልጠናው እንዲጠናከር ያላቸውን ሐሳብ ሰጥተዋል፡፡
አቶ ብርሃኑ በዛሬው እለት የሞጁላር ሰልጣኝ ተመራቂዎችን እንኳን ደስ አላችሁ በማለት የሞጁላር ስልጠና የሚሰጥበት ዓላማ ግብር ከፋዩ መብትና ግዴታውን እንዲያውቅ ላላስፈላጊ ቅጣት እንዳይጋለጥ እንዲሁም የታክስ ሕግ ማስከበር ስርዓቱን ለማጠናከር ታስቦ የሚሰጥ ስልጠና መሆኑን በመጥቀስ ግብር ከፋዩም ይህንን አውቆ ግብሩን በወቅቱ እንዲከፍልና መብቱን እንዲያስጠብቅ አሳስበዋል ፡፡
በመጨረሻም ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ ተመራቂዎቹ እውቅናና ሽልማት ተበርክቶላቸዋል፡፡
…….. | 3 744 |
| 3 | 没有文字... | 3 693 |
| 4 | 没有文字... | 3 691 |
| 5 | 没有文字... | 1 |
| 6 | 没有文字... | 1 |
| 7 | 没有文字... | 1 |
| 8 | +1 PART 1 | 5 592 |
| 9 | መመሪያ_ቁጥር_1104_2017_ይመለከታል_250904_081831_2.pdf | 5 646 |
| 10 | የተጨማሪ እሴት ታክስ አዋጅ VAT 1341-2016.pdf | 5 572 |
| 11 | +1 PART 2 | 5 516 |
| 12 | አዲሱ የግብር ከፋዮች ምደባ (tax payers’ segmentation) ከሚቀጥለው በጀት ዓመት ጀምሮ ተግባራዊ ይደረጋል
ሰኔ 03 / 2018 ዓ.ም (ገቢዎች ሚኒስቴር)
የ2019 በጀት ዓመት የታክስ ከፋዮች የደረጃ ምደባ ኮሚቴ ያከናወናቸውን ተግባራት አስመልክቶ ለበላይ አመራሮች ሪፖርት አቅርቧል፡፡
በዚህ ወቅት የገቢዎች ሚኒስትር ወ/ሮ ዓይናለም ንጉሴ የምደባው ዓላማ ግብር ከፋዮች ተገቢውን አገልግሎት እንዲያገኙ ለማድረግ፣ የሚኒስቴር መ/ቤቱን ተደራሽነት ለማስፋት እንዲሁም የግብር ከፋዮችን አደረጃጀት ለማስፋት ታስቦ ነው ብለዋል፡፡ ይህም የጋራ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ የጎላ ሚና እንደሚኖረው የገለጹት ሚኒስትሯ ለተግባራዊነቱም የሚመለከታቸው አካላት ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ ጠይቀዋል፡፡
የታክስ ከፋዮች የደረጃ ምደባ ኮሚቴውን ሪፖርት ያቀረቡት አቶ ደረጄ ፋና ምደባው የተካሄደው ዓለምአቀፋዊ ተሞክሮዎችን መሠረት አድርጎ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ በተጨማሪም ለግብር ከፋዮች ተገቢውን አገልግሎት በመስጠት የሚሰበሰበውን ገቢም ለማሳደግ ጉልህ ሚና እንዳለውም አብራርተዋል፡፡
በውይይት መድረኩ ላይ የገቢዎች ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታዎች እና የቅርንጫፍ ጽ/ቤት ሥራ አስኪያጆች ተሳትፈውበታል፡፡
በሽመልስ ሲሳይ
ፎቶ፡- ክፍሌ ኣዳፍሬ | 5 515 |
| 13 | 2nd round list.xlsx | 5 540 |
| 14 | 没有文字... | 5 641 |
| 15 | የ2019 ረቂቅ በጀት ከ2.3 ትሪሊዮን ብር በላይ ሆኖ እንዲቀርብ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ወሰነ
ሰኔ 02 / 2018 ዓ.ም ገቢዎች ሚኒስቴር
የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 56ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል።
ምክር ቤቱ የ2019 በጀት ዓመት የፌዴራል መንግሥት የበጀት ረቂቅ አዋጅ ላይ ተወያይቷል።
የ2019 የፌዴራል መንግሥት በጀት የዐሥር ዓመቱ መሪ የልማት ዕቅድ አካል የሆነው የ2019-2021 የልማት እና ኢንቨስትመንት ዕቅድ ላይ የተቀመጡ ግቦችን እና የመካከለኛ ዘመን (2019-2023) የማክሮ ኢኮኖሚ እና የፊሲካል ማዕቀፍን መሠረት በማድረግ፣ የ2018 በጀት ዓመት የፕሮግራም በጀት አፈጻጸም መነሻ በማድረግ፣ በቀጣይ ሊኖር የሚችለውን የማኅበራዊ እና የኢኮኖሚ ትራንስፎርሜሽን አቅጣጫዎች እና ዓላማዎች እንዲሁም በመንግሥት የተቀመጡ ግቦችን ለማሳካት የመንግሥትን የፋይናንስ አቅም እና አስፈጻሚ መሥሪያ ቤቶች ከተሰጣቸው ተልዕኮ እና ኃላፊነት አንጻር የሚያስፈልገውን ወጪ በመገምገም ተዘጋጅቶ ቀርቧል።
በዚሁ መሠረትም ለመደበኛ ወጪዎች፣ ለካፒታል ወጪዎች፣ ለክልል መንግሥታት ድጋፍ፣ ለዘላቂ የልማት ግቦች ማስፈጸሚያ ድጋፍ የሚውል 2 ትሪሊዮን 339 ቢሊዮን 268 ሚሊዮን 126 ሺህ 738 (ሁለት ትሪሊዮን፣ ሦስት መቶ ሠላሳ ዘጠኝ ቢሊዮን፣ ሁለት መቶ ስድሳ ስምንት ሚሊዮን፣ አንድ መቶ ሀያ ስድስት ሺህ፣ ሰባት መቶ ሰላሳ ስምንት) ብር በጀት ለምክር ቤቱ ቀርቧል።
ምክር ቤቱም በቀረበው የፌዴራል መንግሥት የ2019 ረቂቅ በጀት አዋጅ ላይ በሰፊው ከተወያየበት በኋላ ግብአቶችን በማከል ወደ ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንዲተላለፍ በሙሉ ድምፅ መወሰኑን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አስታውቋል።
ዘገባው የኢቢሲ ነው፡፡ | 183 |
| 16 | 没有文字... | 7 265 |
| 17 | ሠንጠረዥ “ሀ” ከመቀጠር በሚገኝ ገቢ ላይ ተፈጻሚ የሚሆኑ ምጣኔዎች | 7 126 |
| 18 | 没有文字... | 1 |
| 19 | https://youtu.be/ZPZzx10-Va4?si=n2DQbs4HV5UkNmx4 | 7 565 |
| 20 | list of 200.xlsx | 11 294 |
现已上线!2025 年 Telegram 研究 — 年度关键洞察 
