የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)
前往频道在 Telegram
2 623
订阅者
+124 小时
+227 天
+3830 天
帖子存档
''ከእግዚአብሔር ጋር መኖር''
በመ/ር ኤልያስ ገ/ሥላሴ
የቅዳሜ የትምህርት መርሐግብር
የፊታችን ቅዳሜ ጥር 17/2017 ዓ.ም ከምሽቱ 11:45 ሰዓት ላይ ቀጠሮዎትን በጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ ያድርጉ ይምጡ ይማሩ በብዙ ያተርፋሉ እንዳይቀሩ።
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
የመርሐግብር ለውጥ ማስታወቂያ
እንኳን ለሰማዕቱ ቅዱስ ቂርቆስ ዓመታዊ በዓል አደረሳችሁ።
በየዓመቱ ከጥር እስከ ጥር ያገቡ የሰንበት ት/ቤታችን አባላት መልስ የምንጠራበት መርሐግብር ለጥር 18/2017 ቀጠሮ ይዘን የነበረ ቢሆንም፣ በጥምቀት አገልግሎት መደራረብ ምክንያት ወደ የካቲት 02/2017ዓ.ም የተቀየረ መሆኑን ከታላቅ ይቅርታ ጋር ለማሳወቅ እንወዳለን። ሁላችንም ባለትዳር አባላት መልስ የምንጠራቸውን ሙሽሮች በክብር ለመቀበል በእለቱ ሌላ መርሐግብር እንዳትይዙ ከወዲሁ ለማሳወቅ እንወዳን።
እሑድ የካቲት 02/2017 ዓ.ም
ከረፋዱ 5:30
እግዚአብሔር ማኅበራችንን ይባርክ
የባለትዳር ጉባኤ
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
የመርሐግብር ለውጥ ማስታወቂያ
እንኳን ለሰማዕቱ ቅዱስ ቂርቆስ ዓመታዊ በዓል አደረሳችሁ።
በየዓመቱ ከጥር እስከ ጥር ያገቡ የሰንበት ት/ቤታችን አባላት መልስ የምንጠራበት መርሐግብር ለጥር 18/2017 ቀጠሮ ይዘን የነበረ ቢሆንም፣ በጥምቀት አገልግሎት መደራረብ ምክንያት ወደ የካቲት 02/2017ዓ.ም የተቀየረ መሆኑን ከታላቅ ይቅርታ ጋር ለማሳወቅ እንወዳለን። ሁላችንም ባለትዳር አባላት መልስ የምንጠራቸውን ሙሽሮች በክብር ለመቀበል በእለቱ ሌላ መርሐግብር እንዳትይዙ ከወዲሁ ለማሳወቅ እንወዳን።
እሑድ የካቲት 02/2017 ዓ.ም
ከረፋዱ 5:30
እግዚአብሔር ማኅበራችንን ይባርክ
የባለትዳር ጉባኤ
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
የሐዘን መግለጫ
የሰንበት ት/ቤታችን አባል የሆነው የወንድማችን ዲ/ን ብሩክ ይብራ አያት ስላረፉ ሥርዓተ ቀብራቸው ነገ ጥር 16/2017 ዓ.ም ከቀኑ 5:30 በቀጨኔ መድኃኔዓለም ቤ/ክ ስለሚፈጸም የምትችሉ አባላት ቀብሩ ላይ እንድንገኝ ይሁን እንዲሁም መኖሪያ ቤታቸው ዮርዳኖስ ሆስፒታል አካባቢ በመገኘት እንድናጽናናቸው ይሁን ። የአባታችንን ነፍስ ይማርልን ።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com
የመርሐግብር ለውጥ ማስታወቂያ
እንኳን ለሰማዕቱ ቅዱስ ቂርቆስ ዓመታዊ በዓል አደረሳችሁ።
በየዓመቱ ከጥር እስከ ጥር ያገቡ የሰንበት ት/ቤታችን አባላት መልስ የምንጠራበት መርሐግብር ለጥር 18/2017 ቀጠሮ ይዘን የነበረ ቢሆንም፣ በጥምቀት አገልግሎት መደራረብ ምክንያት ወደ የካቲት 02/2017ዓ.ም የተቀየረ መሆኑን ከታላቅ ይቅርታ ጋር ለማሳወቅ እንወዳለን። ሁላችንም ባለትዳር አባላት መልስ የምንጠራቸውን ሙሽሮች በክብር ለመቀበል በእለቱ ሌላ መርሐግብር እንዳትይዙ ከወዲሁ ለማሳወቅ እንወዳን።
እሑድ የካቲት 02/2017 ዓ.ም
ከረፋዱ 5:30
እግዚአብሔር ማኅበራችንን ይባርክ
የባለትዳር ጉባኤ
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
የሐዘን መግለጫ
የሰንበት ት/ቤታችን አባል የሆነችው የእህታችን ሜሮን ብርሃኑ ወላጅ እናት ስላረፉ ስርዓተ ቀብራቸው ዛሬ 8:30 በደብረ አሚን አቡነ ተክለሃይማኖት ቤ/ክ ስለሚፈጸም የምትችሉ አባላት ቀብሩ ላይ እንድንገኝ ይሁን እንዲሁም መኖሪያ ቤታቸው ዋናው ፖስታ ቤት ጀርባ (ዴሰነ ሆቴል) አካባቢ በመገኘት እንድናጽናናቸው ይሁን ። የእናታችንን ነፍስ ይማርልን ።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com
ውድና የተከበራችሁ የሰንበት ትምህርት ቤታችን የባለትዳር አባላት በሙሉ ካለፈው ዓመት ጥር 2016 ጀምሮ እስከ ጥር 2017 ዓ.ም ድረስ ጋብቻቸውን የፈጸሙ የሰንበት ትምህርት ቤታችን አዲስ ሙሽሮችን
የፊታችን እሑድ ጥር 18/2017 ዓ.ም ከ5:30 ጀምሮ በመደበኛው የመርሐ ግብራችን ሰዓት ሰ/ት/ቤታችን መልስ የጠራቻቸው በመሆኑ እርስዎም በመርሐግብሩ ላይ እንዲታደሙ (እንዲገኙ በክብር ተጋብዘዋል)።
እሑድ ጥር 18/2017 ዓ.ም
ከረፋዱ 5:30
እግዚአብሔር ማኅበራችንን ይባርክ
የባለትዳር ጉባኤ
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
ውድና የተከበራችሁ የሰንበት ትምህርት ቤታችን የባለትዳር አባላት በሙሉ ካለፈው ዓመት ጥር 2016 ጀምሮ እስከ ጥር 2017 ዓ.ም ድረስ ጋብቻቸውን የፈጸሙ የሰንበት ትምህርት ቤታችን አዲስ ሙሽሮችን
የፊታችን እሑድ ጥር 18/2017 ዓ.ም ከ5:30 ጀምሮ በመደበኛው የመርሐ ግብራችን ሰዓት ሰ/ት/ቤታችን መልስ የጠራቻቸው በመሆኑ እርስዎም በመርሐግብሩ ላይ እንዲታደሙ (እንዲገኙ በክብር ተጋብዘዋል)።
እሑድ ጥር 18/2017 ዓ.ም
ከረፋዱ 5:30
እግዚአብሔር ማኅበራችንን ይባርክ
የባለትዳር ጉባኤ
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
+9
በዓለ ቃና ዘገሊላ 2017 ዓ.ም ደብራችን ጽ/ጽ/ጎላ ቅዱስ ሚካኤል እና ዳግሚት ደብረሊባኖስ ደብረ አሚን አቡነ ተክለሃይማኖት
现已上线!2025 年 Telegram 研究 — 年度关键洞察 
