uk
Feedback
የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)

የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)

Відкрити в Telegram

ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።

Показати більше
2 623
Підписники
+124 години
+227 днів
+3830 день
Архів дописів
''ከእግዚአብሔር ጋር መኖር'' በመ/ር ኤልያስ ገ/ሥላሴ የቅዳሜ የትምህርት መርሐግብር የፊታችን ቅዳሜ ጥር 17/2017 ዓ.ም ከምሽቱ 11:45 ሰዓት ላይ ቀጠሮዎትን በጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ ያድር
''ከእግዚአብሔር ጋር መኖር''             በመ/ር ኤልያስ ገ/ሥላሴ የቅዳሜ የትምህርት መርሐግብር  የፊታችን ቅዳሜ ጥር 17/2017 ዓ.ም ከምሽቱ  11:45 ሰዓት ላይ ቀጠሮዎትን በጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ ያድርጉ  ይምጡ ይማሩ በብዙ ያተርፋሉ እንዳይቀሩ። የቴሌግራም ቻናላችን https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን  https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

የመርሐግብር ለውጥ ማስታወቂያ እንኳን ለሰማዕቱ ቅዱስ ቂርቆስ ዓመታዊ በዓል አደረሳችሁ።       በየዓመቱ ከጥር እስከ ጥር ያገቡ የሰንበት ት/ቤታችን አባላት መልስ የምንጠራበት መርሐግብር ለጥር 18/2017 ቀጠሮ ይዘን የነበረ ቢሆንም፣ በጥምቀት አገልግሎት መደራረብ ምክንያት ወደ የካቲት 02/2017ዓ.ም የተቀየረ መሆኑን ከታላቅ ይቅርታ ጋር ለማሳወቅ እንወዳለን። ሁላችንም ባለትዳር አባላት መልስ የምንጠራቸውን ሙሽሮች በክብር ለመቀበል በእለቱ ሌላ መርሐግብር እንዳትይዙ ከወዲሁ ለማሳወቅ እንወዳን።     እሑድ  የካቲት 02/2017 ዓ.ም         ከረፋዱ 5:30    እግዚአብሔር ማኅበራችንን ይባርክ                    የባለትዳር ጉባኤ ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

የመርሐግብር ለውጥ ማስታወቂያ እንኳን ለሰማዕቱ ቅዱስ ቂርቆስ ዓመታዊ በዓል አደረሳችሁ።       በየዓመቱ ከጥር እስከ ጥር ያገቡ የሰንበት ት/ቤታችን አባላት መልስ የምንጠራበት መርሐግብር ለጥር 18/2017 ቀጠሮ ይዘን የነበረ ቢሆንም፣ በጥምቀት አገልግሎት መደራረብ ምክንያት ወደ የካቲት 02/2017ዓ.ም የተቀየረ መሆኑን ከታላቅ ይቅርታ ጋር ለማሳወቅ እንወዳለን። ሁላችንም ባለትዳር አባላት መልስ የምንጠራቸውን ሙሽሮች በክብር ለመቀበል በእለቱ ሌላ መርሐግብር እንዳትይዙ ከወዲሁ ለማሳወቅ እንወዳን።     እሑድ  የካቲት 02/2017 ዓ.ም         ከረፋዱ 5:30    እግዚአብሔር ማኅበራችንን ይባርክ                    የባለትዳር ጉባኤ ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

የሐዘን መግለጫ የሰንበት ት/ቤታችን አባል የሆነው የወንድማችን ዲ/ን ብሩክ ይብራ አያት ስላረፉ ሥርዓተ ቀብራቸው ነገ ጥር 16/2017 ዓ.ም ከቀኑ 5:30 በቀጨኔ መድኃኔዓለም ቤ/ክ ስለሚፈጸም የምትችሉ አባላት ቀብሩ ላይ እንድንገኝ ይሁን እንዲሁም መኖሪያ ቤታቸው ዮርዳኖስ ሆስፒታል አካባቢ በመገኘት እንድናጽናናቸው ይሁን ። የአባታችንን ነፍስ ይማርልን ። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

የመርሐግብር ለውጥ ማስታወቂያ እንኳን ለሰማዕቱ ቅዱስ ቂርቆስ ዓመታዊ በዓል አደረሳችሁ። በየዓመቱ ከጥር እስከ ጥር ያገቡ የሰንበት ት/ቤታችን አባላት መልስ የምንጠራበት መርሐግብር ለጥር 18/2017
የመርሐግብር ለውጥ ማስታወቂያ እንኳን ለሰማዕቱ ቅዱስ ቂርቆስ ዓመታዊ በዓል አደረሳችሁ።       በየዓመቱ ከጥር እስከ ጥር ያገቡ የሰንበት ት/ቤታችን አባላት መልስ የምንጠራበት መርሐግብር ለጥር 18/2017 ቀጠሮ ይዘን የነበረ ቢሆንም፣ በጥምቀት አገልግሎት መደራረብ ምክንያት ወደ የካቲት 02/2017ዓ.ም የተቀየረ መሆኑን ከታላቅ ይቅርታ ጋር ለማሳወቅ እንወዳለን። ሁላችንም ባለትዳር አባላት መልስ የምንጠራቸውን ሙሽሮች በክብር ለመቀበል በእለቱ ሌላ መርሐግብር እንዳትይዙ ከወዲሁ ለማሳወቅ እንወዳን።     እሑድ  የካቲት 02/2017 ዓ.ም         ከረፋዱ 5:30    እግዚአብሔር ማኅበራችንን ይባርክ                    የባለትዳር ጉባኤ ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

የሐዘን መግለጫ የሰንበት ት/ቤታችን አባል የሆነችው የእህታችን ሜሮን ብርሃኑ ወላጅ እናት ስላረፉ ስርዓተ ቀብራቸው ዛሬ 8:30 በደብረ አሚን አቡነ  ተክለሃይማኖት ቤ/ክ ስለሚፈጸም የምትችሉ አባላት ቀብሩ ላይ እንድንገኝ ይሁን እንዲሁም መኖሪያ ቤታቸው ዋናው ፖስታ ቤት ጀርባ (ዴሰነ ሆቴል) አካባቢ በመገኘት እንድናጽናናቸው ይሁን ። የእናታችንን ነፍስ ይማርልን ። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

ውድና የተከበራችሁ የሰንበት ትምህርት ቤታችን የባለትዳር አባላት በሙሉ ካለፈው ዓመት ጥር 2016 ጀምሮ እስከ ጥር 2017 ዓ.ም ድረስ ጋብቻቸውን የፈጸሙ የሰንበት ትምህርት ቤታችን አዲስ ሙሽሮችን
ውድና የተከበራችሁ የሰንበት ትምህርት ቤታችን የባለትዳር አባላት በሙሉ ካለፈው ዓመት ጥር  2016 ጀምሮ እስከ ጥር 2017 ዓ.ም ድረስ ጋብቻቸውን የፈጸሙ የሰንበት ትምህርት ቤታችን አዲስ ሙሽሮችን የፊታችን እሑድ ጥር 18/2017 ዓ.ም ከ5:30 ጀምሮ በመደበኛው የመርሐ ግብራችን ሰዓት ሰ/ት/ቤታችን መልስ የጠራቻቸው በመሆኑ እርስዎም በመርሐግብሩ ላይ እንዲታደሙ (እንዲገኙ በክብር ተጋብዘዋል)።     እሑድ  ጥር 18/2017 ዓ.ም         ከረፋዱ 5:30    እግዚአብሔር ማኅበራችንን ይባርክ                   የባለትዳር ጉባኤ ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

ውድና የተከበራችሁ የሰንበት ትምህርት ቤታችን የባለትዳር አባላት በሙሉ ካለፈው ዓመት ጥር  2016 ጀምሮ እስከ ጥር 2017 ዓ.ም ድረስ ጋብቻቸውን የፈጸሙ የሰንበት ትምህርት ቤታችን አዲስ ሙሽሮችን የፊታችን እሑድ ጥር 18/2017 ዓ.ም ከ5:30 ጀምሮ በመደበኛው የመርሐ ግብራችን ሰዓት ሰ/ት/ቤታችን መልስ የጠራቻቸው በመሆኑ እርስዎም በመርሐግብሩ ላይ እንዲታደሙ (እንዲገኙ በክብር ተጋብዘዋል)።     እሑድ  ጥር 18/2017 ዓ.ም         ከረፋዱ 5:30    እግዚአብሔር ማኅበራችንን ይባርክ                   የባለትዳር ጉባኤ ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

በዓለ ቃና ዘገሊላ 2017 ዓ.ም ደብራችን ጽ/ጽ/ጎላ ቅዱስ ሚካኤል እና ዳግሚት ደብረሊባኖስ ደብረ አሚን አቡነ ተክለሃይማኖት
+9
በዓለ ቃና ዘገሊላ 2017 ዓ.ም ደብራችን ጽ/ጽ/ጎላ ቅዱስ ሚካኤል እና ዳግሚት ደብረሊባኖስ  ደብረ አሚን አቡነ ተክለሃይማኖት