ch
Feedback
Usmanic Islamic psychology/ ስለ ሰው ልቡና

Usmanic Islamic psychology/ ስለ ሰው ልቡና

前往频道在 Telegram

- እውነተኛ የህይወት ታሪኮች - ኢስላማዊ የስነልቦና ምክሮች ፣ ጥያቄዎች እና አገልግሎቶችን ያገኛሉ። - ስለ ኢስላማዊ ሳይኮሎጂ ይማራሉ። - ሳምንታዊ ሽልማቶች ለሁሉም በማጋራት የሙስሊሙ ኡማ ጤና የሚጠበቅበትን ይህን ቻናል እናሳድግ ለጥያቄ እና አገልግሎት ለማግኘት @usmanoman ላይ ያናግሩን።

显示更多
未指定国家未指定类别
756
订阅者
+3124 小时
+1487 天
+33830 天

数据加载中...

相似频道
无数据
有任何问题?请刷新页面或联系我们的客服
标签云
无数据
有任何问题?请刷新页面或联系我们的客服
进出提及
---
---
---
---
---
---
吸引订阅者
九月 '26
九月 '26
+238
在5个频道中
八月 '26
+530
在8个频道中
日期
订阅者增长
提及
频道
15 九月+23
14 九月+31
13 九月+58
12 九月+31
11 九月+5
10 九月+6
09 九月+12
08 九月+10
07 九月+11
06 九月+5
05 九月+7
04 九月+30
03 九月+3
02 九月+3
01 九月+3
频道帖子
ገፍላ (غفلة) እና የቅዛ (يقظة) መንፈሳዊ መተኛት እና መንፈሳዊ መንቃት ከ : ገፍላ ( መንፈሳዊ ድንዛዜ) ወደ : የቅዛ (መንፈሳዊ ንቃት) -> from heedlessness to spiritual awakening <- ገፍላ -> መዘናጋት ወይም መንፈሳዊ ድንዛዜ ማለት ሲሆን፦ ከአላህ ትዕዛዝ ፣ እሱን ከማስታወስ እና ህግጋቶቹን ከማክበር ርቆ የአለም ውጥንቅጥ ውስጥ ተዘፍቆ አላህን ረስቶ መኖር ማለት ነው። አካላችን እንደሚተኛው ሁሉ በመንፈሳዊ አለም ውስጥም ማንቀላፋት አለ:- በአካል የተኛ ሰው በወሰደው የእንቅልፍ ጥልቀት ልክ አካባቢው ላይ የሚከሰተውን እንደማይሰማ ሁላ በመንፈሳዊ ድንዛዜያችን (ገፍላ) ልክም አለም ላይ የሚከሰቱ የስነምግባር ጥሰቶች ፣ ረብሻዎች ፣ የፍትህ መዛነፎች ፣ የሞራል ዝቅጠቶች ፣ የአላህ ህግ እና የረሱል (ሰ.ዐ.ወ) አስተምህሮ በሰዎች ሲጣስ እና ስንጥስ ምንም የማይሰማን እንሆናለን። የቅዛ/Spiritual AWAKENING - መንፈሳዊ መባነን ላይ ስንደርስ ግን አለም ያለችበት ዝቅጠት እና ጨለማ ከእንቅልፉ እንደባነነ ሰው ጥርት ብሎ ይታየናል። ህይወትን በመለኮት መመሪያ ሚዛን ላይ አስቀምጠን እንለካለን። በፈጣሪ ቃል እሳት የኑሯችንን ወርቅ እናነጥራለን። እኛ ምን ያህል ከእንቅልፋችን ነቅተናል? #ጕፍላ_ወ_የቅዛ_ #usman_mus ✍️ ኡስማኒክ ኢስላሚክ ሳይኮሎጂ

2
የመጨረሻ እድል
10
3
ሌላ ያልተኛ የሚሸለም የለም?
12
4
አሁን ስሙን የፃፈ ደግሞ 10 ሰወ ተቀንሶለት join ymasbal challengun yjmeral
12
5
ራቢያ ተሸላሚ ሆናለች!
13
6
Eshi smun comment lai smun ytsaf yshelmal
12
7
18 deqiqa bcha
7
8
Manem klel yqeral
7
9
አሁን ያለ ሰው በሀያ ደቂቃ ወስጥ የሚሰጠውን ጥያቄ መልሶ ተሸላሚ ይሆናል
7
10
የምትወዱት የምግብ አይነት ?
342
11
እስኪ ዛሬ ደግሞ ለነፍስ የሚደርስ የፍቅር ታሪክ ልጋብዛችሁ! "ልብ የሚነካ የፍቅር ታሪክ ከሷሀቦቹ የታሪክ መዝገብ" ሶሉ አለ ነቢይ ﷺ... ..ቁርጥ እርሣቸዉን የምትመስል ቆንጆ ናት፣ ዉብ ዕድሜዋ ለጋብቻ ሲደርስ ብዙ ሰዎች ሊጠይቋት እርሣቸው ጋር መጡ፤ ብዙ የተከበሩና ትላልቅ ሰዎች … አንዲት ዐሊን የምትወድ የአንሷር ሴት ዐሊ ዘንድ ሄዳ “ፋጢማን ብዙ ሰው እንደጠየቃት ታውቃለህ ግን?” አለችው፡፡ “አዎን” አላት፡፡ “አንተሰ ለምን ሄደህ አትጠይቅም፤ ለምን ዳሩልኝ አትላቸዉም፣ ትወዳት የለ?” አለችው፡፡ አንገቱን አቀረቀረ “ድሃ ነኝ ምን አለኝና? በምንድነው የማገባት?” አላት፣ “ዝምብለህ ሂድና ጠይቅ፤ መልካም ነገር ልትሰማ ትችላለህ አብሽር፡፡” ብላ አሳመነችው፡፡ ሄደ፡፡ ፈራቸው፤ እርሣቸው ፊት ተቀምጦ መናገር ከበደው፡፡ እናም ዝም አለ፡፡ “ምነው ዐሊ ምን ሆነህ ነው? ምንድነው ያመጣህ ጉዳይ?” አሉት፤ አከታትለው ጠየቁት፡፡ ዐሊ አሁንም ዝም አለ፡፡ “ምናልባት ፋጢማን እንድሰጥህ ለመጠየቅ መጥተህ እንዳይሆን፡፡” አሉት፡፡ አዎን በሚል ሀሳብ ራሱን ነቀነቀ፤ “ታዲያ ጥሎሽ ይኖርሃልን?” አሉት፡፡ “ምንም የለኝም” አላቸው፡፡ “የሆነ ጋሻ እንዳለህ አስታውሳለሁ፡፡” አሉት፡፡ “አዎን አለኝ፣ ግን እሱ ምን ያደርጋል፣ ምን ዋጋ ያወጣል?” አላቸው፡፡ “ይጠቅማል ሽጠዉና ...፡፡” አሉት፡፡ ቤት ገዙላቸው፤ ጋብቻው ተፈፀመ፡፡ ዐሊ እንዲህ ይላል  'ከዚያ በኋላ ፋጢማን እጅግ ወደድኳት፡፡ አንድም ቀን በስሟ ጠርቻት አላውቅም፤ “ የአላህ መልዕክተኛ ልጅ ሆይ” ነበር የምላት፡፡ ልክ እሷን ሳይ ሀሳብና ጭንቀቴ ሁሉ ይወገዳል፣ ልቤ እረፍት ይሰማዋል፣ አንድም ቀን አስቆጥቻት አላውቅም፣ አንድም ቀን አላስለቀስኳትም፣ አንድም ቀን አስቆጥታኝ፣ አንድም ቀን አስቸግራኝ አታውቅም፡፡ በአላህ አምላለለሁ አንድም ቀን ጀርባዬን ሰጥቻት አላውቅም፤ ሁሌም እጆቿን እንደሳምኳት …    ፋጢማ ከአባቷ ከአላህ መልዕክተኛ (ሶ.ዐ.ወ.) ህልፈት ከስድስት ወር በኋላ ተከተለቻቸው፡፡ በሞተችም ጊዜ ባለቤቷ ዐሊ አጠባት፣ ከፈናትም፣  ወደ ጆሮዋ ጠጋ ብሎም        “ፋጢማዬ እኔ ዐሊ ነኝ፡፡” አላት፡፡   ፍቅር♥️ credit:-✍️ :-anonymous
353
12
እስኪ ዛሬ ደግሞ ለነፍስ የሚደርስ የፍቅር ታሪክ ልጋብዛችሁ!
እስኪ ዛሬ ደግሞ ለነፍስ የሚደርስ የፍቅር ታሪክ ልጋብዛችሁ!
315
13
ዐሊ እንዲህ ይላል  'ከዚያ በኋላ ፋጢማን እጅግ ወደድኳት፡፡ አንድም ቀን በስሟ ጠርቻት አላውቅም፤ “ የአላህ መልዕክተኛ ልጅ ሆይ” ነበር የምላት፡፡ ልክ እሷን ሳይ ሀሳብና ጭንቀቴ ሁሉ ይወገዳል፣ ልቤ እረፍት ይሰማዋል፣ አንድም ቀን አስቆጥቻት አላውቅም፣ አንድም ቀን አላስለቀስኳትም፣ አንድም ቀን አስቆጥታኝ፣ አንድም ቀን አስቸግራኝ አታውቅም፡፡ በአላህ አምላለለሁ አንድም ቀን ጀርባዬን ሰጥቻት አላውቅም፤ ሁሌም እጆቿን እንደሳምኳት …    ፋጢማ ከአባቷ ከአላህ መልዕክተኛ (ሶ.ዐ.ወ.) ህልፈት ከስድስት ወር በኋላ ተከተለቻቸው፡፡ በሞተችም ጊዜ ባለቤቷ ዐሊ አጠባት፣ ከፈናትም፣  ወደ ጆሮዋ ጠጋ ብሎም        “ፋጢማዬ እኔ ዐሊ ነኝ፡፡” አላት፡፡   ፍቅር♥️ credit:-✍️ :-anonymous
12
14
እስኪ ዛሬ ደግሞ ነፍስ የሚያርስ የፍቅር ታሪክ ልቀቅባችሁ! "ልብ የሚነካ የፍቅር ታሪክ ከሷሀቦቹ የታሪክ መዝገብ" ሶሉ አለ ነቢይ ﷺ... ..ቁርጥ እርሣቸዉን የምትመስል ቆንጆ ናት፣ ዉብ ዕድሜዋ ለ
እስኪ ዛሬ ደግሞ ነፍስ የሚያርስ የፍቅር ታሪክ ልቀቅባችሁ! "ልብ የሚነካ የፍቅር ታሪክ ከሷሀቦቹ የታሪክ መዝገብ" ሶሉ አለ ነቢይ ﷺ... ..ቁርጥ እርሣቸዉን የምትመስል ቆንጆ ናት፣ ዉብ ዕድሜዋ ለጋብቻ ሲደርስ ብዙ ሰዎች ሊጠይቋት እርሣቸው ጋር መጡ፤ ብዙ የተከበሩና ትላልቅ ሰዎች … አንዲት ዐሊን የምትወድ የአንሷር ሴት ዐሊ ዘንድ ሄዳ “ፋጢማን ብዙ ሰው እንደጠየቃት ታውቃለህ ግን?” አለችው፡፡ “አዎን” አላት፡፡ “አንተሰ ለምን ሄደህ አትጠይቅም፤ ለምን ዳሩልኝ አትላቸዉም፣ ትወዳት የለ?” አለችው፡፡ አንገቱን አቀረቀረ “ድሃ ነኝ ምን አለኝና? በምንድነው የማገባት?” አላት፣ “ዝምብለህ ሂድና ጠይቅ፤ መልካም ነገር ልትሰማ ትችላለህ አብሽር፡፡” ብላ አሳመነችው፡፡ ሄደ፡፡ ፈራቸው፤ እርሣቸው ፊት ተቀምጦ መናገር ከበደው፡፡ እናም ዝም አለ፡፡ “ምነው ዐሊ ምን ሆነህ ነው? ምንድነው ያመጣህ ጉዳይ?” አሉት፤ አከታትለው ጠየቁት፡፡ ዐሊ አሁንም ዝም አለ፡፡ “ምናልባት ፋጢማን እንድሰጥህ ለመጠየቅ መጥተህ እንዳይሆን፡፡” አሉት፡፡ አዎን በሚል ሀሳብ ራሱን ነቀነቀ፤ “ታዲያ ጥሎሽ ይኖርሃልን?” አሉት፡፡ “ምንም የለኝም” አላቸው፡፡ “የሆነ ጋሻ እንዳለህ አስታውሳለሁ፡፡” አሉት፡፡ “አዎን አለኝ፣ ግን እሱ ምን ያደርጋል፣ ምን ዋጋ ያወጣል?” አላቸው፡፡ “ይጠቅማል ሽጠዉና ...፡፡” አሉት፡፡ ቤት ገዙላቸው፤ ጋብቻው ተፈፀመ፡፡
19
15
Work For A Cause Not For Applause Live Life To Express Not To Impress Don’t Strive To Make our Presence Noticed Just Make Your Absence Felt … ©
284
16
6, ዱአ ለንፅህና (ለጨዋነት) ለመብቃቃት እና ጥራት ላለው ህይወት* (*ይህ በጣም ውብ ከሆኑ እና በተሟላ መንገድ የሰው ልጆችን ህይወት ከሚዳስሱ ዱአዎች አንዱ ነው። በማስተንተን እና ከህይወታችን ጋር አቆራኝተን በማሰብ የአላህን እገዛ እንጠይቅበት።) اللهم إني أسألك الهدى، والتقى، والعفاف، والغنى አነባበብ:- አላሁመ ኢኒ አስአሉከል አል- ሁዳ ወል - ቱቃ ወል- አፋፍ ወል- ጚና ትርጉም:- አላህ ሆይ መመራት ፣ አንተን መፍራትን ፣ንፁህነት (ጨዋነት) እና መብቃቃትን እጠይቅሃለሁ። የዚህ ዱአ ስነልቦናዊ እና መንፈሳዊ ጠቀሜታዎች ከሀራም ስሜታዊ ዝንባሌዎች ይታደገናል።የአላህን ፍራቻ እንለበሳለን። ባለን የመብቃቃት እና የመመራትን ስነልቦናዊ እና መንፈሳዊ ከፍታ እንጎናፀፋለን።
488
17
🏆3ተኛ ዙር ሽልማት የሚያስገኝ ታላቅ የቻሌንጅ ውድድር ተጀመረ🏅 ቻሌንጁም ይህ ኡስማኒክ ኢስላሚክ ሳይኮሎጂ የቴሌግራም ቻናል የማሳደግ (የመጀመሪያ ዙር) መርሀ ግብር 1 ነው። 📦 የሽልማቱ ዝርዝ
🏆3ተኛ ዙር ሽልማት የሚያስገኝ ታላቅ የቻሌንጅ ውድድር ተጀመረ🏅 ቻሌንጁም ይህ ኡስማኒክ ኢስላሚክ ሳይኮሎጂ የቴሌግራም ቻናል የማሳደግ (የመጀመሪያ ዙር) መርሀ ግብር 1 ነው። 📦 የሽልማቱ ዝርዝር እና መመሪያዎች 🎪 🥇1ኛ, የሚሰጠውን ፅሁፍ እና ሊንክ በመላክ ወደ ቻናሉ ከ50 -100 ሰዎች እንዲቀላቀሉ ማድረግ የቻለ የ 'ፍፁም ሰው ፍፁም ነብይ' መፅሐፍ (ከፀሀፊው የተፈረመበት) የዳታ እና የድምፅ ፓኬጅ ፣ '  የአንድ ሰዓት ተኩል የነጻ  (islamic life coaching) ማማከር አግልግሎት ያገኛል። (ኢንሻአላህ!) 🏆 🥈2ተኛ, ከ25 - 50 ሰዎች ወደ ቻናሉ እንዲቀላቀሉ ማድረግ የቻለ 'የፍፁም ሰው ፍፁም ነብይ' መፅሐፍ የድምፅ እና የዳታ ሽልማት ያገኛል🎖 🥉3ተኛ, 25 ሰው ላስገባ 'የፍፁም ሰው ፍፁም ነብይ' መፅሐፍ ከፀሀፊው የተፈረመበት ያገኛል። 🎉 መመሪያ የሽልማቱን ውድድር መሳተፍ የሚፈልግ @usmanoman ላይ ሊንክ በመውሰድ ይሳተፋል የተሰጠውንም ፅሁፍ እና ሊንክ ለሰው በመላክ ወደ ቻናሉ እንዲቀላቀሉ በማድረግ የውድድሩ ተሳታፊ እንዲሁም ተሸላሚ ይሆናል። "ታላቅ ኡማ በመገንባት ጉዟችን ላይ አብራችሁን ሁኑ!!" መልካም እድል! ይሳተፉ! ይሸለሙ! 🎁
628
18
ሩህ ትበለፅጋለች
342
19
የዚህ ሳምንት ተሸላሚ 📦 -ሬድዋን ሰይድ ከ ወሎ ዩኒቨርስቲ ሆኗል።- ምድር ላይ የሰው ልጅ ስለሚያጋጥመው ፈተና እና ተስፋ ከ 9 - 15 መስመር ባልበለጠ ሀሳብን የመግለፅ ውድድር ባለቀ የስነፅሁፍ ውበት እና የዳኛ ድምፅ እና የሰዎች ምርጫ አሸናፊ በመሆን የ'ፍፁም ሰው ፍፁም ነብይ' መፅሐፍ እና የሳምንታዊ ኢንተርኔት ፓኬጅ ተሸላሚ ሆኗል። ለሁላችሁም ተወዳዳሪዎች እና ተሳታፊዎች በአላህ ስም ከልብ እናመሠግናለን።አብሮነታችሁ አይለየን!! ያሸነፈው ፅሁፉ ከታች ተያይዟል። 👇👇 "የሰው ልጅ በምድር ጉዞው በፈተና እሳት ውስጥ አልፎ የሚበቅል ብርቅዬ ፍጥረት ነው፤ እሾህ በበዛበት መንገድ ላይ እያለቀሰ እንኳን ወደ ፊት የሚራመደው በልቡ የጫራት ጥቂት የተስፋ ጭላንጭል ጨለማውን የመስበር አቅም ስላላት ነው። መከራ የጠንካራ ማንነት መፅሐፍ ገፅ እንጂ የመጨረሻው ምዕራፍ አለመሆኑን የተረዳ ሰው፣ ፈተናን ማለፊያ ድልድይ እንጂ መቆሚያ ግድግዳ አድርጎ አይቆጥረውም። ሁልጊዜም ከፅኑ ጨለማ በኋላ የሚፈካው የጠዋት ብርሃን እንዳለ ሁሉ፣ በፈጣሪ ቸርነትና በርህራሔው ላይ የተጣለ እውነተኛ ተስፋ የትኛውንም እሳት ወደ ለምለም ገነት የመቀየር ተአምር አለው!!!" ሬድዋን ሰይድ ✍️
634
20
እኔ የናንተ የሩህ ሀኪም በምናባዊ ምስል ቀልባችሁን በቁርአን ሳክም!
እኔ የናንተ የሩህ ሀኪም በምናባዊ ምስል ቀልባችሁን በቁርአን ሳክም!
314