cookie

نحن نستخدم ملفات تعريف الارتباط لتحسين تجربة التصفح الخاصة بك. بالنقر على "قبول الكل"، أنت توافق على استخدام ملفات تعريف الارتباط.

avatar

Damot News24 - English version

إظهار المزيد
مشاركات الإعلانات
200
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
+17 أيام
لا توجد بيانات30 أيام

جاري تحميل البيانات...

معدل نمو المشترك

جاري تحميل البيانات...

.
إظهار الكل...
ጥብቅ መረጃ ! ፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨ 1ኛ. ከግንቦት 14 እስከ ግንቦት 30/2016 ዓ/ም ጀምሮ በፅንፈኛው ኃይል ላይ የተጠና የማጥቃት እርምጃ እንወስዳለን በሚል አገዛዙ ውሳኔ አስተላልፏል። 2ኛ. የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ለሶስተኛ ጊዜ ለማራዘም የሚረዱ አዲስ ግምገማ እያደረጉ መሆኑን የውስጥ ምንጮች አድርሰውናል። በዚህ ጉዳይ ከውጭ መንግሥታት የሚመጣውን ጫና መቋቋም የሚያስችል አጀንዳ እየፈጠሩ መሆኑን ጭምር አድርሰውናል። 3ኛ. አስቸኳይ ጊዜ አዋጁ በአሰቡት መንገድ ካልሄደ እስከ ሰኔ 30/2016 ዓ/ም የክልል ልዩሃይሎችን ያሳተፈ ጦርነት እና አገሪቷ አላት የሚባለውን ጦር በማዝመት ክረምቱ ሳይገባ ፋኖን ማዳከም አለብን የሚል ውይይት አድርገዋልል። 4ኛ. በወልቃይት እና ጠገዴ ህወሃት ባሰቡት መጠን ገፍቶ መግባት ባለመቻሉ በኤርትራ በኩል ትንኮሳ በማድረግ አዲስ ጦርነት ለመክፈት ታስቧል። 5ኛ. በዚህ የለየለት ጦርነት መካከል ተደራዳሪ የፋኖ ሃይልን በማስገባትና ፕሮፓጋንዳ በመስራት በፋኖ በኩል የጦርነት የማቀዛቀዝ ስራ ለመስራት እና ለመከፋፈል የሚያመች የጠላት ሴራ አስርጎ ማስገባት እንደአማራጭ መጠቀም ሌላኛው ስልት ነው ተብሏል። 6ኛ. የሸዋ ፋኖ ወደ አንድ እንዳይመጣ ብዙ በጀት በጅተው በሁለቱም ወገን የሚያለያይ ሀሳብ የሚረጩ ሰዎችን እየደጎሙ እንደሚገኙ ምንጮች ያስረዳሉ። 7ኛ. የአማራ ፋኖ አንድ በኮማንድ ስር እንዳይዋቀር የሚያስችል አጀንዳ ፈጥረው የጨረሱ ሲሆን በዋናነትም የአራቱም አቅጣጫ ያሉትን የአማራ ፋኖ መሪዎች እርስ በርሳቸው እንዳይተማመኑ ማድረግ እና ያለውን ትንሽ ክፍተት የሚያስቀጥሉ ሰዎችን ሰግስጎ ማስገባት መቻል መሆኑን ደርሰንበታል። 8ኛ. በክልሉ ያለውን ህዝብ በየተዋረዱ ዳግመኛ ባርነት ሊጭንብህ አንድ ባህል አንድ ሀይማኖት የሚል አስተሳስብ ያለው አገር አፍራሽ የፅንፈኛው ሃይል እየመጣብን ስለሆነ ሁሉም የበኩሉን ድርሻ ይወጣ በሚል እና አዳዲስ ወታደራዊ ስልናዎችን ለማስጀመር የታሰበ ሲሆን ይህ ካልሆነ በአፈሳ ጭምር የደሃን ልጆች የስልጣን ማራዘሚያ ለማድረግ ታቅዷል። 9ኛ. አገዛዙ ሽንፈቱን በይፋ እያረጋገጠ መምጣቱን ተከትሎ ባለው ሃይል ሁሉ መሰረተ ልማትን የማውደም እና ንፁሃንን የመጨፍጨፍ ሴራውን አጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚችል የውስጥ ምንጮች ለጃዊሳ ሚዲያ አድርሰውናል። 10ኛ. የፋኖ አመራሮችን ለይቶ የማጥቃት ስራ በቀጣይ ቀናት ውስጥ ለማካሄድ የGPS ሲግናል Track እያነበቡ ስለሆነ ጀግኖች ሁሌም የቦታ ቅያሬ እንዲያደርጉ አሳስቡልን ሲሉ የውስጥ መረጃ አድራሾቻችን ጥቆማ አድርሰውናል። #በመጨረሻም:- እኛ አንድ መሆናችንን እንዲያውቁልን እና በዚህ ከንቱ ሀሳባቸው የሚዘናጋ አንድም የአማራ ፋኖ እንደሌለ በመረዳት የመጨረሻውን ትግል የምናደርግበት ሰዓት እና ጊዜ ስለደረሰ ሁሉም አማራ ይዘጋጅ። ጠፋችሁ ለምትሉን አለን የትም አንሄድም ምቹ ሁኔታ ስናገኝ መረጃዎችን እና የድል ዜናዎችን እናደርሳለን። በቅርቡ የሚገርም ዜና ይኖረናል ውስጥ ውስጥ እየጨረስንው ነው ብዙ ያልተነገሩ የድል ዜናዎች አሉ። ሁሉንም በጊዜው እንወግበዋለን። (ክረምት ደግሞ ለእኛ ፌሽታ ነው🤣) ትግላችን የሚቋጨው አራት ኪሎ ስንገባ ብቻ ነው❗️ሚዲያዋን ለሆነ ሚሽን ማስፈፀሚያ እና ለብስራት ዜና ስለምንፈልጋት ለምታውቁት ሰው ሁሉ አጋሩልን። https://t.me/Moamediamoresh
إظهار الكل...
ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…✍

የቤተ-አምሓራ ነፃ ህዝብ የትግል ልሳን፣ ይከተሉን!

ጥብቅ መረጃ ! ፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨ 1ኛ. ከግንቦት 14 እስከ ግንቦት 30/2016 ዓ/ም ጀምሮ በፅንፈኛው ኃይል ላይ የተጠና የማጥቃት እርምጃ እንወስዳለን በሚል አገዛዙ ውሳኔ አስተላልፏል። 2ኛ. የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ለሶስተኛ ጊዜ ለማራዘም የሚረዱ አዲስ ግምገማ እያደረጉ መሆኑን የውስጥ ምንጮች አድርሰውናል። በዚህ ጉዳይ ከውጭ መንግሥታት የሚመጣውን ጫና መቋቋም የሚያስችል አጀንዳ እየፈጠሩ መሆኑን ጭምር አድርሰውናል። 3ኛ. አስቸኳይ ጊዜ አዋጁ በአሰቡት መንገድ ካልሄደ እስከ ሰኔ 30/2016 ዓ/ም የክልል ልዩሃይሎችን ያሳተፈ ጦርነት እና አገሪቷ አላት የሚባለውን ጦር በማዝመት ክረምቱ ሳይገባ ፋኖን ማዳከም አለብን የሚል ውይይት አድርገዋልል። 4ኛ. በወልቃይት እና ጠገዴ ህወሃት ባሰቡት መጠን ገፍቶ መግባት ባለመቻሉ በኤርትራ በኩል ትንኮሳ በማድረግ አዲስ ጦርነት ለመክፈት ታስቧል። 5ኛ. በዚህ የለየለት ጦርነት መካከል ተደራዳሪ የፋኖ ሃይልን በማስገባትና ፕሮፓጋንዳ በመስራት በፋኖ በኩል የጦርነት የማቀዛቀዝ ስራ ለመስራት እና ለመከፋፈል የሚያመች የጠላት ሴራ አስርጎ ማስገባት እንደአማራጭ መጠቀም ሌላኛው ስልት ነው ተብሏል። 6ኛ. የሸዋ ፋኖ ወደ አንድ እንዳይመጣ ብዙ በጀት በጅተው በሁለቱም ወገን የሚያለያይ ሀሳብ የሚረጩ ሰዎችን እየደጎሙ እንደሚገኙ ምንጮች ያስረዳሉ። 7ኛ. የአማራ ፋኖ አንድ በኮማንድ ስር እንዳይዋቀር የሚያስችል አጀንዳ ፈጥረው የጨረሱ ሲሆን በዋናነትም የአራቱም አቅጣጫ ያሉትን የአማራ ፋኖ መሪዎች እርስ በርሳቸው እንዳይተማመኑ ማድረግ እና ያለውን ትንሽ ክፍተት የሚያስቀጥሉ ሰዎችን ሰግስጎ ማስገባት መቻል መሆኑን ደርሰንበታል። 8ኛ. በክልሉ ያለውን ህዝብ በየተዋረዱ ዳግመኛ ባርነት ሊጭንብህ አንድ ባህል አንድ ሀይማኖት የሚል አስተሳስብ ያለው አገር አፍራሽ የፅንፈኛው ሃይል እየመጣብን ስለሆነ ሁሉም የበኩሉን ድርሻ ይወጣ በሚል እና አዳዲስ ወታደራዊ ስልናዎችን ለማስጀመር የታሰበ ሲሆን ይህ ካልሆነ በአፈሳ ጭምር የደሃን ልጆች የስልጣን ማራዘሚያ ለማድረግ ታቅዷል። 9ኛ. አገዛዙ ሽንፈቱን በይፋ እያረጋገጠ መምጣቱን ተከትሎ ባለው ሃይል ሁሉ መሰረተ ልማትን የማውደም እና ንፁሃንን የመጨፍጨፍ ሴራውን አጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚችል የውስጥ ምንጮች ለጃዊሳ ሚዲያ አድርሰውናል። 10ኛ. የፋኖ አመራሮችን ለይቶ የማጥቃት ስራ በቀጣይ ቀናት ውስጥ ለማካሄድ የGPS ሲግናል Track እያነበቡ ስለሆነ ጀግኖች ሁሌም የቦታ ቅያሬ እንዲያደርጉ አሳስቡልን ሲሉ የውስጥ መረጃ አድራሾቻችን ጥቆማ አድርሰውናል። #በመጨረሻም:- እኛ አንድ መሆናችንን እንዲያውቁልን እና በዚህ ከንቱ ሀሳባቸው የሚዘናጋ አንድም የአማራ ፋኖ እንደሌለ በመረዳት የመጨረሻውን ትግል የምናደርግበት ሰዓት እና ጊዜ ስለደረሰ ሁሉም አማራ ይዘጋጅ። ጠፋችሁ ለምትሉን አለን የትም አንሄድም ምቹ ሁኔታ ስናገኝ መረጃዎችን እና የድል ዜናዎችን እናደርሳለን። በቅርቡ የሚገርም ዜና ይኖረናል ውስጥ ውስጥ እየጨረስንው ነው ብዙ ያልተነገሩ የድል ዜናዎች አሉ። ሁሉንም በጊዜው እንወግበዋለን። (ክረምት ደግሞ ለእኛ ፌሽታ ነው🤣) ትግላችን የሚቋጨው አራት ኪሎ ስንገባ ብቻ ነው❗️ሚዲያዋን ለሆነ ሚሽን ማስፈፀሚያ እና ለብስራት ዜና ስለምንፈልጋት ለምታውቁት ሰው ሁሉ አጋሩልን። https://t.me/Moamediamoresh
إظهار الكل...
ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…✍

የቤተ-አምሓራ ነፃ ህዝብ የትግል ልሳን፣ ይከተሉን!

إظهار الكل...
ትዝብቱ💪 (@Geteriew1) on X

#Fano_Amhara_strong የአማራው ፋኖ ያሸንፋል ። የህልውና ትግል ሁልጊዜም አሸናፊ ነው። ጠላት ብዙ ምኞትና ቀቢጠ ተስፍ አላቸው ግን አይሳካም ። ክተት👈መክት👈ጠላትን አንክት የአማራው መንግስት ፋኖ ወድ ፊት የአማራ ፋኖ ሀቅ አለን እውነት ያሸንፍል።

إظهار الكل...
Aster balcha (@AligazAster) on X

በመፍረስ ላይ ያለው የኦሮሙማ ገዳይ ቡድን በጎንደር መሽጎ የነበረው የ51ኛ ክፍለ ጦር ሙሉ በሙሉ ፈርሷል ግማሹ ተደምስሷል ግማሹ ደግሞ ምርኮኛ ሁኗል የአማራን ህዝብ ያውም ከክልሉ ሂደህ በጭራሽ አትችለው አሁንማ 💚💛❤️👉💪💪 #Fano_Amhara_strong

Repost from Damot News24
إظهار الكل...
Mulugeta Anberber (@MulugetaAnberbr) on X

የአማራ ፋኖ በጎጃም በላይ ዘለቀ ክፍለጦር አባ-ኮስትር ብርጌድ ጠቅል ሽ አለቃ      እነማይ ወርዳ የአማራ ፋኖ በጎጃም በላይ ዘለቀ ክፍለ ጦር ውስጥ የሚገኜው የእነማይ ወርዳ  አባ-ኮስትር ብርጌድ ጠቅል ሽአለቃ በተከታታይ ሁለት ወራቶች

የሲያትል የፋኖዎች መድረኩ ተዘጋጅቶ እየጠበቅናችሁ ነው !!
إظهار الكل...
إظهار الكل...
Son of Menelik (@Abebaw_Menelik_) on X

#እጅግ_በጣም_ጥሩ_ደረጃ_ላይ_ደርሰናል #ፈጣሪ_ይመሰገን!!!!! ከዚህ በሗላ ማንም እየመጣ የሚገለው #አማራ የለም!!!! #ካልገባህ............#ሞክረን #ፋኖ🔥🔥🔥

Repost from Damot News24
إظهار الكل...
Astuka ከሐረር (@Astuka12) on X

መንግሥት ፈርሷል፤ ፋኖን ተዋግተን ማሸነፍ አልቻልነም፤ የ51ኛ ክፍለጦር አባላት ነበርን ሙሉ ለሙሉ በዛሬው አውደ ውጊያ ክፍለጦሯ ፈርሳለች" የአብይ አህመድ አገዛዝ ምርኮኛ ሰራዊት