ነበእ የቂርአት ሴንተር
📖 ⟨⟨ ነበእ ኢስላሚክ ሚድያ⟩⟩ 💡 نُهَيِّئُ لَكَ سُبُلَ الْعِلْمِ وَالنَّجَاحِ.
إظهار المزيد📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام ነበእ የቂርአት ሴንተር
تُعد قناة ነበእ የቂርአት ሴንተር (@yehak_mnged) في القطاع اللغوي Javanese لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 10 829 مشتركاً، محتلاً المرتبة 18 194 في فئة التعليم والمرتبة 405 في منطقة فنلندا.
📊 مؤشرات الجمهور والحراك
منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 10 829 مشتركاً.
بحسب آخر البيانات بتاريخ 02 سبتمبر, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار 1 385، وفي آخر 24 ساعة بمقدار 15، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.
- حالة التحقق: غير موثّقة
- معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 4.30%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 1.86% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
- وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 466 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 201 مشاهدة.
- التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 7.
📝 الوصف وسياسة المحتوى
يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
“📖 ⟨⟨ ነበእ ኢስላሚክ ሚድያ⟩⟩ 💡 نُهَيِّئُ لَكَ سُبُلَ الْعِلْمِ وَالنَّجَاحِ.”
بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 03 سبتمبر, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة التعليم.
جاري تحميل البيانات...
| التاريخ | نمو المشتركين | الإشارات | القنوات | |
| 03 سبتمبر | 0 | |||
| 02 سبتمبر | +15 | |||
| 01 سبتمبر | +8 |
| 2 | 🌺ምርጥ መሆን ለሚፈልግ የመልዕክተኛውን صلى الله عليه وسلم መልዕክት ይያዝ
🔖 خياركم من أطعم الطعام ورد السلام
🔖 خياركم أحاسنكم أخلاقا إذا فقهوا
🔖 خياركم من يرجى خيره
🔖 خياركم من يؤمن شره
➥ ምርጣችሁ ምግብን የመገበና ሰላምታን የመለሰ ነው
➥ ምርጣችሁ ምርጥ ሰነ ምግባር ያላቸው ናቸው ፊቂህ ሲኖራቸው
➥ ምርጣችሁ መልካም ነገሩ የሚከጀልለት ነው
➥ ምርጣችሁ በሸሩ የማይጠረጠር የሚታመነው ነው
🔖 خياركم خياركم لنسائهم خلقا
🔖 خيركم خيركم لأهله
🔖 خيركم من تعلم القرآن وعلمه
🔖 خيركم من لم يترك آخرته لدنياه
🔖 خياركم أحاسنكم قضاء
➥ ምርጣችሁ ለሴቶቻችሁ በስነ-ምግባሩ ምርጥ የሆነው ነው
➥ ምርጣችሁ ለቤተሰቡ ምርጥ የሆነው ነው
➥ ምርጣችሁ ቁርዓንን ተምሮ ያስተማረው ነው
➥ ምርጣችሁ ለዱንያው ብሎ አኼራውን ያልተወው ነው
➥ ምርጣችሁ እዳውን አሳምሮ የሚከፍለው ነው።
📮 ይህ የኛ መልዕክተኛ ያለፋበት የምርጥነት ጎዳና ነው...
📮 እኛም የእሳቸው ተከታዮች ነንና ምርጥነት ለእኛም ያስፈልገናል..ከምርጡ ነብያችን ምርጡን ነገር መውረስ ግድ ይለናል..!!
❗ እንንቃ ያመለጡን ኸይራቶችን ለመሰብሰብ እንታገል🌷
ሷሊሁ | 92 |
| 3 | በዚሁ ተጠናቀቀ | 128 |
| 4 | በሉ ወደ ቂርአት📚 | 138 |
| 5 | كتاب التوحيد 12.mp3 | 185 |
| 6 | በዚሁ ተጠናቀቀ | 223 |
| 7 | በሉ ወደ ቂርአት📚 | 231 |
| 8 | አዲስ ለምትመጡ ሁሉ
ቂርአት የሚሰጠው ሁሌም
👉 ሰኞ ማክሰኞ ና እሮብ ማታ
⏰ ከ 3:00 ጀምሮ እስከ 4:00 ስዓት ነው። | 274 |
| 9 | በዚሁ ተጠናቀቀ | 266 |
| 10 | በሉ ወደ ቂርአት📚 | 286 |
| 11 | 🍬📡ቀጥታ ስርጭት
ዛሬ ማታ እንደተለመደው የቀጥታ ስርጭት ደርሳችን
እንጀምራለን እነዳትዘገዩ
📲ለማስታወስ ያክል የሚቀራው ኪታብ
📚ኪታቡ ተውሂድ ነው፣
ለመከታተል ይቀላቀሉ ሚለውን አንዴ ነካ በማድረግ ግቡ👇👇
3:30 ማታ
https://t.me/yehak_mnged/1689 | 287 |
| 12 | 🍬📡ቀጥታ ስርጭት
ዛሬ ማታ እንደተለመደው የቀጥታ ስርጭት ደርሳችን
እንጀምራለን እነዳትዘገዩ
📲ለማስታወስ ያክል የሚቀራው ኪታብ
📚ኪታቡ ተውሂድ ነው፣
ለመከታተል ይቀላቀሉ ሚለውን አንዴ ነካ በማድረግ ግቡ👇👇
3:30 ማታ | 1 |
| 13 | ✍
የፈርድ ሰላት በመስጂድ እና በጀምዐ መስገድ ያለው ከፊል ቱሩፋቶች!!
⭕️የሰላቱ ምንዳ በ27 እጥፍ በላጭ ይሆናል።
ኢብኑ ዑመር ባስተላለፈው የአላህ መልእክተኛﷺ እንዲህ ይላሉ፦
📚«صَلاةُ الجَمَاعَةِ أَفضَلُ مِنْ صَلاةِ الفَذِّ بِسَبْعٍ وَعِشْرِينَ درَجَةً»
«በጀምዐ የሚሰገደው ሰላት ለብቻ ከሚሰገደው ሰላት በሀያ ሰባት ደረጃ ይበልጣል።»
⭕️ደረጃ ያስጨምራል: ወንጀል ያሳብሳል።
አቡ ሁረይራ ባስተላለፈው ሐዲስ የአላህ መልእክተኛﷺ እንዲህ ይላሉ፦
📚«إِذا تَوَضَّأَ فَأَحْسَنَ الْوُضُوءَ ثُمَّ خَرَجَ إِلى المَسْجِدِ، لا يُخْرِجُه إِلاَّ الصَّلاةُ، لَمْ يَخْطُ خَطْوةً إِلاَّ رُفِعَتْ لَه بهَا دَرَجَةٌ، وَحُطَّتْ عَنْه بهَا خَطِيئَةٌ»
«አንድ ሰው ውዱኡን አሳምሮ አድርጎ ወደ መስጂድ ለመሄድ ከወጣ: ለሰላት እንጂ ለምንም ብሎ ካልወጣ; አንዲትም እርምጃ አይራመድም በእሷ ደረጃው ከፍ ቢደረግለት እና በእሷ ወንጀሉን ቢማርለት እንጂ።»
⭕️የጀምዐ ሰላት በሰገደበት ቦታ ላይ እስከዘወተረ ድረስ መላኢካዎች ምህረት ይጠይቁለታል።
ከላይ በተጠቀሰው ምንጭ ነብዩﷺ እንዲህ ይላሉ፦
📚«فَإِذا صَلى لَمْ تَزَلِ المَلائِكَة تُصَلِّي عَلَيْهِ مَا دَامَ في مُصَلاَّه، مَا لَمْ يُحْدِثْ، تَقُولُ: اللَّهُمَّ صَلِّ عَلَيْهِ، اللَّهُمَّ ارحَمْهُ»
«ከሰገደ በኋላ መስገጃው ላይ እስከዘወተረ እና ውዱእ እስካልፈታ ድረስ መላኢካዎች በእሱ ላይ ሰለዋት ከማውረድ አይወገዱም አላህ ሆይ እዘንለት ይላሉ።»
⭕️የጀምዐ ሰላቱን ሰግዶ ሌላ ሰላት የሚጠባበቅ ከሆነ: በሰላት ላይ እንደቆየ ይያዝለታል።
ባሳለፍነው ሐዲስ ነብዩﷺ እንዲህ ይላሉ፦
📚«وَلا يَزَالُ في صَلاةٍ مَا انْتَظَرَ الصَّلاةَ»
«ሰላት እስከተጠባበቀ ድረስ ሰላት ላይ ከመሆን አይወገድም።»
⭕️ልብ ከንፍቅና ያጠራል።
በሰሓባዎች ዘመን ከጀምዐ ሰላት የሚቀረው ሙናፊቅ ብቻ ነበር።
ከኢብኑ መስዑድ እንዲህ ማለቱ ይወሳል፦
📚«ولقد رأيتُنا وما يتخلَّف عنها - «يعني عن الصلاة في المسجد» - إلاَّ منافق معلومٌ النِّفاق»
«አንድም ሰው ሰላት በመስጂድ ከመስገድ ወደ ኋላ ሲል አላየንም ንፍቅናው ግልፅ የሆነ ሙናፊቅ ቢሆን እንጂ።»
⭕️ወደ መስጂድ በተመላለሰው ልክ ጀነት ውስጥ ማረፊያ ይዘጋጅለታል።
ነብዩﷺ እንዲህ ይላሉ፦
📚 «مَن غَدَا إلى المَسجدِ أو راح أعَدّ الله له في الجنة نُزُلًا كلما غدا أو راح»
«በጠዋትም ይሁን ከሰዓት ወደ መስጂድ የሚመላለስ የሆነ ሰው: በተመላለሰው ልክ አላህ ጀነት ውስጥ ማረፊያ ያዘጋጅለታል።»
⭕️ከኢማም ጋ እኩል "ኣሚን" ላለ ያለፈው ወንጀሉ ይማርለታል።
ነብዩﷺ እንዲህ ይላሉ፦
📚 «إِذَا أَمَّنَ الْإِمَامُ، فَأَمِّنُوا، فَإِنَّهُ مَنْ وَافَقَ تَأْمِينُهُ تَأْمِينَ الْمَلَائِكَةِ، غُفِرَ لَهُ مَا تَقَدَّمَ مِنْ ذَنْبِه»
«ኢማም "ኣሚን" ሲል "ኣሚን" በሉ፤ ኣሚን ማለቱ ከኢማሙ ኣሚን ጋ የገጠመለት ሰው ያለፈው ወንጀሉን ይማርለታል።»
⭕️የዒሻ ሰላት በጀምዐ የሰገደ ሰው ግማሽ ሌሊት እንደ ሰገደ ነው።
ከዑስማን ኢብኑ ዓፋን በተላለፈው ነብዩﷺ እንዲህ ይላሉ፦
📚«مَن صلَّى العِشاءَ في جماعةٍ، فكأنَّما قامَ نِصفَ اللَّيل»
«የዒሻ ሰላት በጀምዐ የሰገደ ሰው ግማሽ ሌሊት እንደቆመ ነው።»
⭕️የሱብሂ ሰላት በጀምዐ የሰገደ ሰው ሙሉ ሌሊቱ እንደ ሰገደ ነው።
ባሳለፍነው ምንጭ ነብዩﷺ እንዲህ ይላሉ፦
📚«ومَن صلَّى الصبحَ في جماعةٍ فكأنَّما صلَّى اللَّيلَ كُلَّه»
«የሱብሂ ሰላት በጀምዐ የሰገደ ሰው: ሙሉ ሌሊቱ እንደ ሰገደ ነው።»
⭕️ሁሌም አንድ ሰው ለብቻው ከሚሰግደው ሰላት ከሰዎች ጋ የሚሰግደው ሰላት በላጭ ይሆንለታል።
ኡበይ ኢብኑ ካዕብ ከነብዩﷺ እንዲህ ማለታቸው ያስተላልፋል፦
📚«صلاةُ الرَّجُلِ مع الرَّجُلِ أَزْكى من صلاتِه وحْدَه، وصلاتُه مع الرَّجُلينِ أزْكى من صلاتِه مع الرجُلِ، وما كثُرَ فهو أحبُّ إلى اللهِ عزَّ وجلَّ»
«ሰውየው ከአንድ ሰው ጋ የሚሰግደው ሰላት ለብቻው ከሚሰግደው ሰላት የተሻለ ይሆንለታል፤ ከሁለት ሰዎች ጋ የሚሰግደው ከአንድ ሰው ጋ ከሚሰግደው የተሻለ ይሆንለታል፤ በበዛ ልክ ወደ አላህ ይበልጥ የተወደደ ይሆናል።»
🤲አላህ ይወፍቀን🤲
ወደ መልካም ያመላከተ የሰሪው ምንዳ ያገኛል!! | 299 |
| 14 | የሚሸጥ ምርጥ
ቻናል አለ ለፈጠነ
ለመግዝስት👇
@mezgibugn | 270 |
| 15 | ✍......
ከሰበረን መከራ በላይ የሚጠግነን
አላህ ይበልጣል | 295 |
| 16 | ✍.......
የውሸት ልብ ይዘህ ሰዎችህጋ
በቀረብክ ይጥር....
.....የእውነት ልብ ይዘው
የሚጠብቁህን ታጣለህ
🖌አቡ ሙዓዝ | 317 |
| 17 | ✍.......
ድካምህን የሚረዳው ያሸከመህ ሳይሆን እንዳንተ የተሸከመው ነው..! | 333 |
| 18 | ☀️እስኪ ሁላችንም በፍቃደኝነት እነዚህን የሱና ቻናሎች እናሳድጋቸው | 47 |
| 19 | 🌎بسم الله الرحمن الرحيم🌎
👈تسجيلات- الفرقا السلفية -في بلاد الحبشة -يسرها أن تقدم لكم هذه المادة:
🧿 خطبة الجمعة ~🧿
📌بعنوان📌
{ شكر الله تعالى على النعم }
🖲 للأخ الفَاضِل أبي معاذ إبراهيم بن علي الحبشي حفظه الله تعالى ورعاه🖲
🕹የጁምዐ ኹጥባ ከመስጅድ አል ፉርቃን በመናከራ ከተማ አራት በር ቦቢቾ በታላቁ እና በተወዳጁ ወደ الله ተጣሪ መሆነው ኡስታዝ አቡ ሙዓዝ ኢብራሂም አሊ አል_ሀበሺይ الله ይጠብቀው
المدة الزمنية 40:59
📌سجلت في دار الحديث السلفية بمسجد الفرقان ( مناكرى)
الموافق ١٥/ربيع الأول/١٤٤٨هـ)
〰〰〰〰〰〰〰
نسأل الله أن ينفع بها الإسلام والمسلمين....
♨️ننصح بسماع هذه الخطبة القيمة الرائعة ونشرها للمسلمين عامة وبالله التوفيق♨️
👉👇
https://t.me/abu_muaz_ibrahim/8307 | 422 |
| 20 | كتاب التوحيد 11.mp3 | 397 |
