Bashewam Primary & Junior School 1-8
الذهاب إلى القناة على Telegram
2 754
المشتركون
+324 ساعات
+47 أيام
+5130 أيام
أرشيف المشاركات
+2
እንኳን ለ 2017ዓም እንቁጣጣሽ ፡ የዘመን መለወጫ በሰላም በጤና አደረሳችሁ፡ መልካም አዲስ አመት ይሁንላችሁ።
ባሸዋም ትምህርት ቤት ሁሌም ለለውጥ ዝግጁ ነን!
Repost from አዲስ ነገር መረጃ
የ12ኛ ክፍል የፈተና ውጤት መግለጫ አድራሻ ይፋ ሆነ
የ2016 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት እና የውጤት መግለጫ አድራሻ ይፋ ሆኗል፡፡
ተፈታኞች ውጤታቸውን በሚከተሉት የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የውጤት መግለጫ አማራጮች ከጳጉሜ 4 ቀን ከሌሊቱ 6፡00 ሰዓት ጀምሮ ማወቅ እንደሚችሉ ተገልጿል።
በዚህ መሰረት
1. ፖርታል፡- https://result.eaes.et
2. በቴሌግራም ቦት (Telegram Bot):- https://t.me/EAESbot
3. በአጭር የጽሑፍ መልዕክት (SMS)፡- 6284 ላይ ‘R’ን በማስቀደም የመለያ ቁጥር በማስገባት (ምሳሌ R1234567) መልዕክት በመላክ ተፈታኞች ውጤታቸውን ማወቅ እንደሚችሉ ተገልጿል። ይህ አማራጭ ኢትዮ ቴሌኮም የሚያስከፍለው መደበኛ የSMS ክፍያ እንደሚኖረውም ተጠቅሷል።.
@Addis_News
@Addis_News
🟢ዛሬ ማታ 6:00 ሰዓት ላይ ዉጤት የሚለቀቅ ሲሆን
ዉጤት ምታዩባቸው websites እነዚህ ናቸው ::
1. eaes.et
2. eaes.gov.et
3. eaes.edu.et
4. result.neaea.gov.et
5. t.me/EAESbot
@kooblife
@kooblife
#Join & share
▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬
https://t.me/+Tzj6PS4vttnGfrWW
متاح الآن! بحث تيليغرام 2025 — أهم رؤى العام 
