ar
Feedback
ፍኖተ መጻሕፍት 📚FinoteBooks1623 ➮አድራሻ አዲስ አበባ ፒያሳ ገነተ ፅጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ማኅበረ በኩር ሰንበቴ ፊት ለፊት ለበለጠ መረጃ ፦በ0913083816 ይደውሉ።

ፍኖተ መጻሕፍት 📚FinoteBooks1623 ➮አድራሻ አዲስ አበባ ፒያሳ ገነተ ፅጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ማኅበረ በኩር ሰንበቴ ፊት ለፊት ለበለጠ መረጃ ፦በ0913083816 ይደውሉ።

الذهاب إلى القناة على Telegram

📚ፍኖተ መጻሕፍት @finoteBooks1623 ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን። [ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?] ይደውሉልን!📞፦0913083816 t.me/FinoteBooks1623

إظهار المزيد
3 405
المشتركون
+524 ساعات
+567 أيام
+6230 أيام
أرشيف المشاركات
📖ውዳሴ ማርያምና ቅዳሴ ማርያም ጸሎተ ሃይማኖትና አቡነ ዘበሰማያት አንድምታ ትርጓሜ #ውዳሴ ማርያምንና ቅዳሴ ማርያምን የጸለዩ አባቶች ከፍ ያለ ክብርና ከፈጣሪያቸው ባለሟልነትን ተቀብለዋል። እኛም
📖ውዳሴ ማርያምና ቅዳሴ ማርያም ጸሎተ ሃይማኖትና አቡነ ዘበሰማያት        አንድምታ ትርጓሜ #ውዳሴ ማርያምንና ቅዳሴ ማርያምን የጸለዩ አባቶች ከፍ ያለ ክብርና ከፈጣሪያቸው ባለሟልነትን ተቀብለዋል። እኛም በጸሎቱ ተጠቅመን ከሰይጣን ሥራ ከሥጋ ፈተና ተጠብቀንበት በአምላካችን ዘንድ ክብር እንድናገኝ ያድርገን፤ ለቅዱስ ኤፍሬምና ለቅዱስ ሕርያቆስ ምሥጢሩን ጥበቡን የገለጠች እመቤት ለእኛም ጥበቡን ማስተዋሉን ትግለጥልን፤ ከነዚህ ቅዱሳን በረከት ረድኤት ያሳትፈን፤ አሜን፡፡ #በታላቁ የበዓታው  ሊቅ መጋቤ ሐዲስ ደምጸ አንበርብር የተዘጋጀው ይህ የእመቤታችንን ውዳሴዋን ቅዳሴዋን ከአቡነ ዘበሰማያትናጸሎተ ሃይማኖት ጋር የያዘ አንድምታ ነው! ማብራሪያውና ታሪኩማ ልዩ ነው !! ➮በያዝነው ጾም ደግሞ አስፈላጊነቱ የማያጠያይቅ ነው! 📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን። [ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?] ይደውሉልን!📞፦0913083816 Join us ◉Telegram t.me/FinoteBooks1623 ◉Facebook facebook.com/FinoteBooks1623 ◉Tiiktok tiktok.com/@finotebooks1623

✨እንኳን ለጾመ ማርያም [ጾመ ፍልሰታ]አደረሰን! እግዚአብሔር ባበረታን መጠን ጾሙን ብናነባቸው የምንጠቀምባቸው መጻሕፍት እነኾ.. 📚#ነገረ_ማርያም በሶርያ አባቶች 📚#አሐቲ_ድንግል እመቤታችን ከል
✨እንኳን ለጾመ ማርያም [ጾመ ፍልሰታ]አደረሰን! እግዚአብሔር ባበረታን መጠን ጾሙን ብናነባቸው የምንጠቀምባቸው መጻሕፍት እነኾ.. 📚#ነገረ_ማርያም በሶርያ አባቶች 📚#አሐቲ_ድንግል እመቤታችን ከልደት -ዕርገቷ 📚#ድርገት ፦ግሩም የኾነ ስለቅዳሴ ትንትን አድርጎ ከሥርዐተ ቤተክርስቲያን ጋር የሚያትት 📚#ቤዛዊተ_ዓለምስለ ቅድስቷ ቤዛነት እና መድኃኒትነት 📚#ዝክረ_ቅዱሳት_አንስት ፦ የቅዱሳት አንስትን ድንቅ ተጋድሎ እንዲኹም የእመቤታችን ምልጃ ና ተራዳኢነት የያዘ 📚#መልክአ_ሥዕል ፦የቅዱሳት ሥዕላትን ክብር በግጥም ስንኝ ቋጥሮ የሚያወድስ“መልክአ  ሥዕል” አስደናቂ ድርሰት ሲኾን በውስጡም፡- ❖ ስለ ቅዱሳት ሥዕላት ታሪክ ❖ ስለ ቅዱሳት ሥዕላት ሠዓሊዎች ❖ ስለ ቅዱሳት ሥዕላት ክብር ❖ ስለ ቅዱሳት ሥዕላት ዓይነቶች (የጌታችን እና የእመቤታችን ሥዕላት) ❖ ከመላእክት ሥዕላት ውስጥ የቅዱስ ሚካኤል፣ የቅዱስ ገብርኤል፣ የቅዱስ ሩፋኤልን ሥዕላት ከተለያዩ መረጃና ሐተታ ጋር የያዘ __ ◉እነዚህንና መሰል ሕይወታዊ መጻሕፍት በዚህ ወቅት ብናነባቸው የምናተርፍባቸው ናቸው። 📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን። [ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?] ይደውሉልን!📞፦0913083816 Join us ◉Telegram t.me/FinoteBooks1623 ◉Facebook facebook.com/FinoteBooks1623 ◉Tiiktok tiktok.com/@finotebooks1623

📚#መዝሙረ_ዳዊት ◦◦ንባቡ በግዕዝ ሙሉ ትርጓሜው ከእነ ሐተታውና አንድምታው በአማርኛ [በተስፋ ገብረ ሥላሴ ዘብሔረ ቡልጋ ] Ⓒጥቂት ኮፒ ብቻ ይቀረናል ። 📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDH
📚#መዝሙረ_ዳዊት ◦◦ንባቡ በግዕዝ ሙሉ ትርጓሜው ከእነ ሐተታውና አንድምታው በአማርኛ [በተስፋ ገብረ ሥላሴ ዘብሔረ ቡልጋ ] Ⓒጥቂት ኮፒ ብቻ ይቀረናል ። 📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን። [ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?] ይደውሉልን!📞፦0913083816 Join us ◉Telegram t.me/FinoteBooks1623 ◉Facebook facebook.com/FinoteBooks1623 ◉Tiiktok tiktok.com/@finotebooks1623

መሪር ሀዘን ዛሬ ሀምሌ 27 2018 ዓ.ም በጻድቃኔ ማርያም ገዳም የሰላም ለኪ ማድረሻ ዋሻ ላይ በተከሰተው መንሸራተት 14 የሚሆኑ ሰዎች ህይወታቸው አልፏል። በዚህ ጥልቅ ሀዘን ጉባኤ ቤታችን ትልቅ ሀዘን የተሰማው ሲሆን በቀጣይ ላሉት 7ት ቀናት መዝሙረ ዳዊትን በመድገም የምናስብ ይሆናል 💔

#በከመ_ይቤ_ቅዱስ_ዮሐንስ_አፈወርቅ ጸሎት ኃይል አላት። ጸሎት የነቢዩ ኤልያስን ቃል ሰምታ ሰማይን ዘግታለች፣ ደግሞም ከፍታለች። ጸሎት አንበሶችን አፍ ዘግታለች፣ እሳትንም አቀዝቅዛለች። በአንተም ሕ
#በከመ_ይቤ_ቅዱስ_ዮሐንስ_አፈወርቅ ጸሎት ኃይል አላት። ጸሎት የነቢዩ ኤልያስን ቃል ሰምታ ሰማይን ዘግታለች፣ ደግሞም ከፍታለች። ጸሎት አንበሶችን አፍ ዘግታለች፣ እሳትንም አቀዝቅዛለች። በአንተም ሕይወት ውስጥ የኃጢአትን እሳት የምታጠፋው ጸሎት ናት። ተስፋ በቆረጥክ ጊዜ ጸልይ፤ ብርሃን ታገኛለህ። በኃጢአት በወደቅህ ጊዜ ጸልይ፤ መነሳትን ታገኛለህ። እግዚአብሔር 'ለምኑ ይሰጣችኋል፣ አንኳኩ ይከፈትላችኋል' ብሏል። እርሱ መስጠት ሰልችቶት አያውቅም፤ እኛ ግን መለመን እንሰለቻለን። ወንድሞቼ ሆይ! በቤተክርስቲያንም ሆነ በቤታችሁ፣ በመንገድም ሆነ በሥራ ቦታችሁ ልባችሁ ወደ እግዚአብሔር ይጸልይ። ጸሎት ዘወትር በእጃችሁ ያለች መሣሪያ ናት። ንስሐ የገባች ነፍስ በጸሎት ካልታጠበች እድፏ አይለቅም። ስለዚህ ጸሎታችሁ ከምጽዋት ጋር ይሁን። ጸሎትና ምጽዋት በአንድነት ሆነው ወደ እግዚአብሔር ሲወጡ በፊቱ እንደ ጣፋጭ ዕጣን ይሆናሉ። በጸሎት መለመንን፣ በንስሐ መመለስን፣ በምጽዋት ማረጋገጥን አታቋርጡ።" መልካም ዕለተ ሰንበት! 📚ፍኖተ መጻሕፍት

#መልአከ_ብርሃን_አድማሱ_ጀንበሬ ከነሐሴ ፩/፲፰፻፹፭ - ሐምሌ ፳፬/፲፱፻፷፪ ዓ.ም. 📚#ኰኲሐ_ሃይማኖት 📚#መድሎተ_አሚን -- «ታሪክ ያለው አይሞትም ቢባልም እንደ መልአከ ብርሃን አድማሱ የመሳሰ
+1
#መልአከ_ብርሃን_አድማሱ_ጀንበሬ ከነሐሴ ፩/፲፰፻፹፭ - ሐምሌ ፳፬/፲፱፻፷፪ ዓ.ም. 📚#ኰኲሐ_ሃይማኖት 📚#መድሎተ_አሚን -- «ታሪክ ያለው አይሞትም ቢባልም እንደ መልአከ ብርሃን አድማሱ የመሳሰሉ ታላላቅ የቤተ ክርስቲያን አዕማድ፣ የታሪክ ምንጭና ቅርስ የሆኑት አባቶች ከእኛ ከመለየታቸው በፊት ቀርበን ትምህርቱንና ታሪኩን እየጠየቅን፥ ያልተጻፈውን በጽሑፍ አስፍረን በማስቀረት ስላልተጠቀምንበት ሲጸጽተን ይኖራል፡፡» ✍️በኰኵሐ ሃይማኖት ምላሽ የጻፉለት ፕሮቴስታንቱ ዘመንፈስ ቅዱስ አብርሃ 📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን። [ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?] ይደውሉልን!📞፦0913083816 Join us ◉Telegram t.me/FinoteBooks1623 ◉Facebook facebook.com/FinoteBooks1623 ◉Tiiktok tiktok.com/@finotebooks1623

📚#ፍትሐ_ነገሥት ከቀድሞ አባቶች ሲተረጎም የመጣው ትርጓሜው በአንድምታ ። ......◉ሐዋርያት በዲድስቅልያ በሃያ ሰባተኛው መጋ አንቀጽ ሰማዕታት በእናንተ ዘንድ ይክበሩ፤አንድም ልታከብሯቸው ይገባል
📚#ፍትሐ_ነገሥት ከቀድሞ አባቶች ሲተረጎም የመጣው ትርጓሜው በአንድምታ ። ......◉ሐዋርያት በዲድስቅልያ በሃያ ሰባተኛው መጋ አንቀጽ ሰማዕታት በእናንተ ዘንድ ይክበሩ፤አንድም ልታከብሯቸው ይገባል አሉ፡፡
በከመ ኮኑ ክቡራነ በኀቤነ ብፁዕ ያዕቆብ ኤጲስ ቆጶስ ወቅዱስ እስጢፋኖስ ሱታፌነ ዲያቆን፤
ጓደኛችን ተባባሪያችን የሚሆን ዲያቆን እስጢፋኖስ፤ አንድም ሱቱፈ ዲያቆን፣ ሱ ታፌ ዲያቆን ይላል፤ የዲያቆን ተባባሪ የሚሆን እስጢፋኖስ ንዑድ ክቡር የሚሆን ኤጲስ ቆጶስነት የተሾመ ያዕቆብ በእኛ ዘንድ፡ክቡራን፡እንደሆኑ፤
እሉ እሙንቱ እለ ተበፅዑ በኀበ እግዚአብሔር ወትሩፋቲሆሙ ዘኢይትረከብ፡፡
ትሩፋታቸው የማይመረመር በእግዚአብ ሔር ዘንድ የተመሰገኑ እነዚህ ናቸው፡፡ [ከውስጥ ገጽ] ◍●◎#ኹሉ_በሥርዐት_ይኹን_እንዲ_ሥጋዊም_መንፈሳዊም_ሥርዐት_እንጠነቅቅ_ዘንድ_የተገባ_ነው!◎●◍ 📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን። [ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?] ይደውሉልን!📞፦0913083816 Join us ◉Telegram t.me/FinoteBooks1623 ◉Facebook facebook.com/FinoteBooks1623 ◉Tiiktok tiktok.com/@finotebooks1623

የአቡነ ጎርጎርዮስ ቦታ የት ላይ ነው? ጎርጎርዮስ ስንት ናቸው? እንደ ገዳማዊ መናኝ፣ እንደ ባለራዕይ ገዳምና የሥልጠና ማዕከል ያቀኑ፣ እንደ ደራሲ አምሳያ የሌለው ውብ ብርዕ ያላቸው፣ እንደ አሰላሳይ ያለፈውን፣ ያለውንና ሚመጣውን አስበው መፍትሔ የሚያበጁ፣ እንደ መምህር ‹‹ሀንድ አውት›› ይዘው ከክፍል ክፍል የሚዞሩ፣ ከልጆቻቸው ጋር ለሠርክ ጸሎት የሚፋጠኑ፣ እንደ በጎ አድራጊ ለዕጓለ ማውታ የሚራሩ፣ እንደ ምሁር ከታላላቅ ሐሳቦች ጋር በታላላቅና ዓለም አቀፍ መድረኮች የሚቆሙና የሚጽፉ፣ እንደ ጉባኤ ሰው መጽሐፍ የሚያሔዱ፣ እንደ ባለቅኔ የሚቀኙ፣ በብዙ ልሳናት የሚጽፉና የሚናገሩ፣ እንደ ሰባኪ የስብከተ ወንጌል መርሕ አስቀምጠው በዚያ መሠረት በአውደ ምሕረት የሚገለጡ፣ በትወልዶችና በሥርዓተ ትምህርቶች መካከል አማናዊ አገናኝ ድልድይ የሆኑ፣ ከአባቶች ቅኔ እስከ ግሪካውያኑ እነ ሔሮዶቱስ መጻሕፍት የሚያገላብጡ፣ እንደ ሊቀ ጳጳስ የሚክኑ፣ የሚያስተምሩ የሚያስተዳድሩ፣ በዚያ የሃይማኖት ጉዳይ በርእዮተ ዓለም በተነወረበት ዘመን ዝቅ ብለው ጥሻ ጥሰው ተቋም ያቀኑ፣ እንደ ገበሬ ሐራሲ፣ እንደ ካህንም ቀዳሲ ጎርጎርዮስ በብዙ ቦታ ያበሩ የ፳ኛው ክፍለ ዘመን የቤተ ክርስቲያናችን ወገግታ ናቸው፡፡ ምሁራዊ ቁመናቸው በሕንድ ማላንካራ በ፳ኛው ክፍለ ዘመን ካበሩት ከእነ አቡነ ማር ጎርጎርዮስ፣ ከምሥራቆቹ ከእነ ቪላድሚር ሎስኪ፣ ከእነ ጆርጅ ፍሎሮቭስኪ የሚሰለፍ ነው፡፡ እንደሚጠበቀው በቅጡ ባይጠናም የሥራቸው ጥልቀት፣ ጥራትና ወጥነት በታሪክ ያላቸውን የቦታ ከፍታ ይናገራል፡፡ በእውነት ትልቅ ናቸው፡፡ ደግሞም ብዙ ናቸው፡፡ አቡነ ጎርጎርዮስ ብዙ ናቸው፡፡ አዎ ‹‹ናቸው››፡፡ በጊዜ መጠራታቸው ቢያሰቀቅንም ‹‹ነበሩ›› አንልም፡፡ ስለቤተ ክርስቲያን ትርጓሜ በጻፉበት ክፍል እንዳስተማሩን ቤተ ክርስቲያን የሰማያውያን ጻድቃንና የምድራውያን ምዕመናን ኅብረት ናትናት ዛሬም በአፀደ ነፍስ መምህራችን ናቸው፡፡ [ገጽ 54]

📚#ምዕላደ_ጥበብ ....ይህንን የጉባዔ ቤት ትውፊትና የተፈጥሮ መረዳትን መምህር በጽሐ በቀጥታ ራሱን አስችለው በዚህ መጽሐፍ አቅርበዋል። ይህም ተግባር ለምዕመናን የበለጠ መረዳትን ለመፍጠር የሚያስ
📚#ምዕላደ_ጥበብ ....ይህንን የጉባዔ ቤት ትውፊትና የተፈጥሮ መረዳትን መምህር በጽሐ በቀጥታ ራሱን አስችለው በዚህ መጽሐፍ አቅርበዋል። ይህም ተግባር ለምዕመናን የበለጠ መረዳትን ለመፍጠር የሚያስችልና ለሌሎች መምህራንም ለማስተማር የሚያግዝ ሲሆን በሳይንሱ ዘርፍ ከተሰለፉ ምሁራንና ተመራማሪዎች ደግሞ በቤተ ክርስቲያን ዘንድ ስለተፈጥሮ ያለውን መረዳትና ዕውቀት ለመገንዘብ በር ከፋች ይሆናል ብዬ አምናለሁ። [ዓለማየሁ ዋሴ እሸቴ (ዶ/ር)] 📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን። [ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?] ይደውሉልን!📞፦0913083816 Join us ◉Telegram t.me/FinoteBooks1623 ◉Facebook facebook.com/FinoteBooks1623 ◉Tiiktok tiktok.com/@finotebooks1623

#ቅዱስ_ገብርኤል ✨✨ዘረዳእኮሙ፡ ለቂርቆስ፡ ወለኢየሉጣ፡ ሰማዕት፤ እምዕለት፡ እኪት፡ አድኅነነ፡ አድኅነነ፡ ገብርኤል፡ ሊቀ፡መላእክት፡፡✨✨ ◉◊#ቅዱስ_ቂርቆስ_እና_ቅድስት_ኢየሉጣን_የረዳህ_የመላእክት
#ቅዱስ_ገብርኤል  ✨✨ዘረዳእኮሙ፡ ለቂርቆስ፡ ወለኢየሉጣ፡ ሰማዕት፤ እምዕለት፡ እኪት፡ አድኅነነ፡ አድኅነነ፡ ገብርኤል፡ ሊቀ፡መላእክት፡፡✨✨ ◉◊#ቅዱስ_ቂርቆስ_እና_ቅድስት_ኢየሉጣን_የረዳህ_የመላእክት_አለቃ_ቅዱስ_ገብርኤል_ኾይ_እኛንም_ከክፉ_ቀን_አያድነን -----     ኢየሉጣ የጽጌ ረዳ ምንጭን ወለደች ፤ የእውነት ፀሓይ ይዞራታል ፤ ከርሷ ጋራ መላእክት ይጫወታሉ ፤ ኢየሉጣ ከልጇ ጋራ እሳትን አመድ አደረጉ ፤ ጻድቃን ለምኑልን ፤ አማልዱልን ፤ በጻድቅ ጸሎት ሀገር ፈጽማ ትድናለችና።
+++አምላከ ቅዱሳን ከበዓሉ ረድኤት ይክፈለን። በሀገር የመጣውን እሳት ሊቀ መላእክት ቅዱስ ገብርኤልን ልኮ ያብርድልን ወደውሀ ይቀይርልን!+++     
#ሰናይ_በዓል! 📚ፍኖተ መጻሕፍት

📚#መጽሐፍ_ቅዱስ -በአማርኛ በግዕዝ እንዲኹም ለሥጦታ እስከማስቀመጫው የተዘጋጀ በተለያዩ የሽፋን ቀለሞች እኛ ዘንድ ይገኛል ! -«መጽሐፍ ቅዱስን አለመማር የእግዚአብሔርን ፍቅር ችላ ማለት ነው።»እ
📚#መጽሐፍ_ቅዱስ -በአማርኛ በግዕዝ እንዲኹም ለሥጦታ እስከማስቀመጫው የተዘጋጀ በተለያዩ የሽፋን ቀለሞች እኛ ዘንድ ይገኛል ! -«መጽሐፍ ቅዱስን አለመማር የእግዚአብሔርን ፍቅር ችላ ማለት ነው።»እንዲል አንብበን ብንሠራበት የሕይወት ቃል የሚገኝበት ነውና #መጽሐፍ_ቅዱስ እናንብብ እናስነብብ ሥጦታ እንስጥ! 📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን። [ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?] ይደውሉልን!📞፦0913083816 Join us ◉Telegram t.me/FinoteBooks1623 ◉Facebook facebook.com/FinoteBooks1623 ◉Tiiktok tiktok.com/@finotebooks1623

#ሠለስቱ_ሐዲሳት ➥ረዘም ላለ ጊዜ ከበያ ላይ ጠፍቶ የነበረው፦ግብረ ሐዋርያት ፦ሰባቱ መልእክታት ፦ራእየ ዮሐንስ አንድምታ ተሻሽሎ በጥሩ ኹኔታ በድጋሚ ታትሟል። ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDH
#ሠለስቱ_ሐዲሳት  ➥ረዘም ላለ ጊዜ ከበያ ላይ ጠፍቶ የነበረው፦ግብረ ሐዋርያት             ፦ሰባቱ መልእክታት              ፦ራእየ ዮሐንስ  አንድምታ ተሻሽሎ በጥሩ ኹኔታ  በድጋሚ ታትሟል። ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን። [ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?] ይደውሉልን!📞፦0913083816 Join us ◉Telegram t.me/FinoteBooks1623 ◉Facebook facebook.com/FinoteBooks1623 ◉Tiiktok tiktok.com/@finotebooks1623

📚#ፈላስፋው_ሰማዕት_ቅዱስ_ዩስጢኖስ ሕይወቱና ሥራዎቹ ...በምዕራቡና በምሥራቁ ዓለም የገነነው ቅዱስ ዩስጢኖስ ሰማዕት በእኛ ቤተ እምብዛም አለመታወቁና ላለመታወቁ የሚችሉ መላ ምቶች በዚህ ምክንያት
📚#ፈላስፋው_ሰማዕት_ቅዱስ_ዩስጢኖስ ሕይወቱና ሥራዎቹ ...በምዕራቡና በምሥራቁ ዓለም የገነነው ቅዱስ ዩስጢኖስ ሰማዕት በእኛ ቤተ እምብዛም አለመታወቁና ላለመታወቁ የሚችሉ መላ ምቶች በዚህ ምክንያት ሊሆኑ መጽሐፍ የራሳቸው ክፍል ተሰጥቷቸው ተተንትነዋል። የምንባባቱ አሻራዎች በጠቅላላው በቤተ ክርስቲያን ታሪክ ና ምንባባት በኩል መድረሳቸው አይቀርም። የቅዱሱ ተጽዕኖ በእስክንድርያዎቹ እነ ቀሌምንጦስ ዘእስክንድርያ፣ አርጌንስና አቴናጎረስ ዘንድ መታየቱ አልቀረም። ቅዱሱ የብሉይ ኪዳን ምንባባትን በአንጻረ ክርስቶስ ጥላና አካል እያደረገ በመተርጐም ለክርስትና የአንድምታ ትርጓሜ ትልቅ መሠረት የጣለ ነው።#እንዲህ ያሉ ቀደምት ሥራዎች መተርጐም የቀደምት ክርስቲያኖችን ታሪክ ተጋድሎ ለመረዳት፣ መሠረተ እምነቶቻችንና የክርስትና ቃላት እንዴት በጊዜ ኺደት ይዘት ገላጭ በሆነ ሽግግር እንዳለፉ፣ ክርስትና ከመነሻው የነበረበትን ፈተና፣ ለዚያ ፈተና የተሰጡትን ምላሾች ይዘት እያየን፥ ዛሬያችንን በትናንት መነጽርም ለመመልከት ዕድል እናገኝበታለን። ተርጓሚው ለኅሊናውና ለነባሩ ቅጂ በመታመን በጥሩ ገላጭ ዐማርኛ ያቀረበበት መንገድ የሚያስመሰግን ነው። ስለሆነም ታናሽ ወንድማችንን በጥበብና ያሳድግልን እያልን አንባብያንን ወደሰፊው የፈላስፋው ሰማዕት ጉባኤ እንዲታደሙ እንጋብዛለን! [በአማን ነጸረ] 📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን። [ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?] ይደውሉልን!📞፦0913083816 Join us ◉Telegram t.me/FinoteBooks1623 ◉Facebook facebook.com/FinoteBooks1623

📖📖📖 #የቅዱስ_ጳውሎስ_14ቱ_መልእክታት ..፲፱ወይትዐወቅ ምግባሩ ለሥጋ የሥጋም ሥራው ይህ ነው፤ ዝሙት፡ዝሙት፤፳ርኲስ፡ኃጢአት ወምርዓት፡መዳራት፤አጣዕዎ፡በጣኦት ማምለክ ፤ሥራይ፡ሥራይ ማድረግ ፤
📖📖📖 #የቅዱስ_ጳውሎስ_14ቱ_መልእክታት ..፲፱ወይትዐወቅ ምግባሩ ለሥጋ የሥጋም ሥራው ይህ ነው፤ ዝሙት፡ዝሙት፤፳ርኲስ፡ኃጢአት ወምርዓት፡መዳራት፤አጣዕዎ፡በጣኦት ማምለክ ፤ሥራይ፡ሥራይ ማድረግ ፤ ጸልእ፡ፀብዕ፤ትዝኅርት፡ትዕቢት፤ትውዝፍት፡የምንዝር ጌጥ፤ቅንአት፡ቅንአት፤መዓት፡በቁሙቁጣ፤ኑፋቄ፡ጥርጥር፤ተቃሕዎ፡ፉክክር፤ተሓምሞ፡ምቀኝነት፤ተቃትሎ፡ነፍስመ መግደል፤ ስክረት፡ያለመጠን ጠጥቶ መስከር   ፳፪/ ወፍሬሁሰ ለመንፈስ ቅዱስ የነፍስ የሠራ ግን 【#ተፋቅሮ፤ ፍቅር፤#ፍሥሓ፤ተስፋ ደስታ ልጅነት#ሰላም፤አንድነት #ትዕግሥት ፡በነገር በመከራ መታገሥ፤ #ምጽዋት፣ መስጠት፣#ኂሩት፤ ቸርነት #ሃይማኖት ሃይማኖት፤ #የውሃት ኃዲገ በቀል፤ #ኢዘምዎትንጽሕና 】ነው፡፡ ፳፫/ #አልቦ ዘይኄይስ እምዝ ሕግ፡፡ ከዚህ ሥራ የሚበልጥ የለም፤   ፳፬/ ወእለሰ በኢየሱስ ክርስቶስ ስቀሉ ሥጋሆሙ ምስለ ፍትወት ወምስለ ኃጢአት፡፡ በኢየሱስ ክርስቶስ አምነው ከ፲፭ቱፈቃዳተ ሥጋ  ጋር ከፍትወት ከኃጢአት ሰውነታቸውን የለዩ ሰዎች ይገብሩ ፱ኙን ፈቃዳተ ነፍስ ይሠራሉ፡፡ #አንድም በኢየሱስ ክርስቶስ አምነው ፱ኙን ፈቃደተ ነፍስ የሚሠሩ ሰዎች ከፍትወት ከኃጢአት ጋር ከ፲፭ቱ ፈቃዳተ ሥጋ ሰውነታቸውን ይለያሉ፡፡ ፳፭/ ወይእዜሰ በመንፈስ ንሕየው አሆንም በፈቃደ ነፍስ እንኑር፤ ወዘመንፈስ ንግበር፡፡ ፈቃደ ነፍሳችነን እንሥራ፡፡ ፳፮/ ወኢንኩን ዝኁራነ፤ ትዕቢተኞች አንሁን፡፡ [ከገላትያ ምዕራፍ ፭ የተቀነጨበ ] ✨መሰል ብስል ተግሳጻትን ብሎም ህግጋትን ኸረ ምኑ......ያጨቀውን የምርጥ እቃው የጳውሎስን 14ቱን መልእክታት አንድምታ ብቻ ሳይኾን ማብራሪያም ጭምር የያዘው  በሊቁ #መጋቤ ሐዲስ ቃለ ሕይወት በዛ  የተዘጋጀልንን ይህን ግሩም ክታብ እነኾ። ይደውሉልን!📞፦0913083816 t.me/FinoteBooks1623

📚#ሦስቱ_መጻሕፍተ_መነኰሳት #በተስፋ_ገብረሥላሴ_ዘብሔረ_ቡልጋ የተዘጋጀ.... ...#ታሪክ ፤ የሙሴ ፡ ጸሊም ፡ ጌቶቹ ፡ ፀሐይ ፡ ጨረቃ ያመልኩ ፡ ነበር ፤ እነዚያ ፡ ሙተው ፡ ለልጆቹ ፡ ይገዛ
📚#ሦስቱ_መጻሕፍተ_መነኰሳት #በተስፋ_ገብረሥላሴ_ዘብሔረ_ቡልጋ  የተዘጋጀ.... ...#ታሪክ ፤ የሙሴ ፡ ጸሊም ፡ ጌቶቹ ፡ ፀሐይ ፡ ጨረቃ ያመልኩ ፡ ነበር ፤ እነዚያ ፡ ሙተው ፡ ለልጆቹ ፡ ይገዛል ልጆቹም ፡ ፀሐይ ፡ ጨረቃ ፡ ያመልካሉ ፡ ከዕለታት አንድ ፡ ቀን ፡ ከባልንጀሮቹ ፡ ጋራ ፡ ሊሠርቁ ፡ ሊቀሙ ፡ በረኃ ፡ ለበረኃ ፡ ሲሄዱ ፡ ዋዕየ ፡ ፀሐይ ጸናባ ቸው ፡ ከጥላ ፡ አርፈው ፡ ሳለ ፡ ቀና ፡ ብሎ ፡ ፀሐይን፡ ስትባክን ፡ አይቶ ፡ አሁን ፡ ይች ፡ ፀሐይ ፡ ምን ፡ ምላክ ፡ ናት ፤ አምላክስ ፡ የኔ ፡ ጌቶች ናቸው ፡ በል ተው ፡ ጠጥተው ፡ ከጥላ ፡ አርፈው ፡ የሚውሉ አላቸው ። እነሱም አሻግረው ፡ አይተው ፡ አምላክ አምላክ ፡ ትላለህ ፡ አምላክማ ፡ ከፈለገህ ፡ ያባ ኤስ ድሮስ ፡ ገዳም ፡ ያውልህ አትሄድምን ፡ አሉት ያው ፡ ተነሥቶ ፡ ሄደ ፤ ከገዳሙ ፡ ቢደርስ ፡ ግብሩን፡ ያውቃሉና ፡ ማኅበሩ ፡ ተሸበሩ ፣ አበ ፡ ምኔቱ ፡ አባ ኤስድሮስ ፡ ነው ፤ ጸጋ ፡ እግዚአብሔር ፡ ጠርታ ፡ አ ምጥታዋለችና ፡ ይልቅ ፡ ተቀበሉት ፡ አላቸው : ተቀብለው ፡ አገቡት ፣ ከዚያ ፡ በኋላ ፡ ልጄ ፡ ምን ፡ አመ ጣህ ፡ አለው ፡ ትመክረኝ ፡ ብዬ ፡ አለ። መከረው አስተማረው ፤ አመነ ፡ ተጠመቀ ፤ ደግ ሰው ሆነ አመንኩሶታል። 📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን። [ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?] ይደውሉልን!📞፦0913083816 Join us ◉Telegram t.me/FinoteBooks1623 ◉Facebook facebook.com/FinoteBooks1623 ◉Tiiktok tiktok.com/@finotebooks1623

📚#በትረ_ሃይማኖት📚 በቀሲስ መዝገቡ ካሣ (ዶ/ር) "በትረ ሃይማኖት" የተሰኘ ተወዳጅ መጽሐፍ የተዋሕዶ ነገረ መለኮታዊ አስተምህሮና የምዕራባውያን ፍልስፍና በሚንጸባረቅባቸው ክርስቲያናዊ አመለካከቶ
📚#በትረ_ሃይማኖት📚 በቀሲስ መዝገቡ ካሣ (ዶ/ር) "በትረ ሃይማኖት" የተሰኘ ተወዳጅ መጽሐፍ የተዋሕዶ ነገረ መለኮታዊ አስተምህሮና የምዕራባውያን ፍልስፍና በሚንጸባረቅባቸው ክርስቲያናዊ አመለካከቶች ላይ በግልጽ የሚያስረዳ መጽሐፍ ነው። በእውነቱ ይህ መጽሐፍ ሁሉም ሊያነበው የሚገባ ከዛም አልፎ እንደ ማጣቀሻ ከቤት ሊጠፋ የማይገባው ድንቅ መጽሐፍ ነው። መሠረታዊውን የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አስተምህሮ ግልጽ በሆነ መልኩ የሚያስቀምጥ፣ ከዘመናዊነት ጋራ አብረው የመጡና የተቀየጡ ፍልስፍናዊ አስተምህሮዎችን አንጥሮና አጉልቶ የሚተነትን የቀናውን ኦርቶዶክሳዊውን የእምነት መንገድ ፍንትው አድርጎ በመጻሕፍት እያጣቀሰ የሚያሳይ ግሩም መጽሐፍ ነው።         [@አንባብያን] 📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን። [ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?] ይደውሉልን!📞፦0913083816 Join us ◉Telegram t.me/FinoteBooks1623 ◉Facebook facebook.com/FinoteBooks1623 ◉Tiiktok tiktok.com/@finotebooks1623

ብርሃናተ ዓለም የሚገርም ጥሪ፣ አስደማሚ ተልእኮ፣ የሚያበራ ሰማዕትነት! በረከታችሁ ይደርብን!
ብርሃናተ ዓለም የሚገርም ጥሪ፣ አስደማሚ ተልእኮ፣ የሚያበራ ሰማዕትነት! በረከታችሁ ይደርብን!