ፍኖተ መጻሕፍት 📚FinoteBooks1623 ➮አድራሻ አዲስ አበባ ፒያሳ ገነተ ፅጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ማኅበረ በኩር ሰንበቴ ፊት ለፊት ለበለጠ መረጃ ፦በ0913083816 ይደውሉ።
الذهاب إلى القناة على Telegram
📚ፍኖተ መጻሕፍት @finoteBooks1623 ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን። [ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?] ይደውሉልን!📞፦0913083816 t.me/FinoteBooks1623
إظهار المزيد3 285
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
-247 أيام
-4930 أيام
جاري تحميل البيانات...
القنوات المماثلة
لا توجد بيانات
هل تواجه مشاكل؟ يرجى تحديث الصفحة أو الاتصال بمدير الدعم الخاص بنا.
سحابة العلامات
لا توجد بيانات
هل تواجه مشاكل؟ يرجى تحديث الصفحة أو الاتصال بمدير الدعم الخاص بنا.
الإشارات الواردة والصادرة
---
---
---
---
---
---
جذب المشتركين
يونيو '26
يونيو '26
+23
في 0 قنوات
مايو '26
+36
في 0 قنوات
Get PRO
أبريل '26
+81
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '26
+161
في 2 قنوات
Get PRO
فبراير '26
+161
في 3 قنوات
Get PRO
يناير '26
+122
في 3 قنوات
Get PRO
ديسمبر '25
+79
في 0 قنوات
Get PRO
نوفمبر '25
+77
في 1 قنوات
Get PRO
أكتوبر '25
+66
في 3 قنوات
Get PRO
سبتمبر '25
+111
في 1 قنوات
Get PRO
أغسطس '25
+244
في 5 قنوات
Get PRO
يوليو '25
+285
في 5 قنوات
Get PRO
يونيو '25
+208
في 1 قنوات
Get PRO
مايو '25
+234
في 3 قنوات
Get PRO
أبريل '25
+387
في 2 قنوات
Get PRO
مارس '25
+297
في 3 قنوات
Get PRO
فبراير '25
+378
في 3 قنوات
Get PRO
يناير '25
+430
في 1 قنوات
Get PRO
ديسمبر '24
+169
في 2 قنوات
Get PRO
نوفمبر '24
+557
في 2 قنوات
Get PRO
أكتوبر '240
في 2 قنوات
Get PRO
سبتمبر '240
في 0 قنوات
Get PRO
أغسطس '240
في 0 قنوات
Get PRO
يوليو '24
+9
في 0 قنوات
Get PRO
يونيو '24
+70
في 1 قنوات
Get PRO
مايو '24
+70
في 0 قنوات
Get PRO
أبريل '24
+15
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '24
+26
في 0 قنوات
Get PRO
فبراير '24
+9
في 0 قنوات
Get PRO
يناير '24
+18
في 0 قنوات
Get PRO
ديسمبر '23
+22
في 0 قنوات
Get PRO
نوفمبر '23
+17
في 0 قنوات
Get PRO
أكتوبر '23
+240
في 0 قنوات
| التاريخ | نمو المشتركين | الإشارات | القنوات | |
| 23 يونيو | +3 | |||
| 22 يونيو | +1 | |||
| 21 يونيو | 0 | |||
| 20 يونيو | +1 | |||
| 19 يونيو | 0 | |||
| 18 يونيو | +1 | |||
| 17 يونيو | 0 | |||
| 16 يونيو | +1 | |||
| 15 يونيو | 0 | |||
| 14 يونيو | +1 | |||
| 13 يونيو | +2 | |||
| 12 يونيو | 0 | |||
| 11 يونيو | 0 | |||
| 10 يونيو | +2 | |||
| 09 يونيو | 0 | |||
| 08 يونيو | +1 | |||
| 07 يونيو | +1 | |||
| 06 يونيو | 0 | |||
| 05 يونيو | +2 | |||
| 04 يونيو | +1 | |||
| 03 يونيو | +3 | |||
| 02 يونيو | +2 | |||
| 01 يونيو | +1 |
منشورات القناة
+2
💧በድጋሚ ታትመዋል!
📚#ትወደኛለህን
📚#ፍቅር
📚#ራእየ_ኒፎን
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
| 2 | 💧 አዲስ መጽሐፍ
📚#ቤዛዊተ_ዓለም
ይህ የየኔታ ስቡሕ አዳምጤ (መጋቤ ሐዲስ) መጽሐፍ፡- ከላይ የተጠቀሱትን የአረዳድ ሕፀፆች በመጽሐፋዊ ቃል እየነቀሰ ያርማል፣ ይገሥጻል፣ ይመክራል፣ ያስጠነቅቃል፡፡ የኔታ ቤዛና አዳኝ ስለሚለው ቃል አጠቃቀም ከሥርወ ቃሉ ጀምረው አነጻጻሪ የመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮችን፣ ምንባባትን፣ የቀደምት አበው ምስክርነቶችን ያቀርባሉ፡፡ ተጠየቃዊ ሙግቶችን ይጠቀማሉ፡፡ አቀራረባቸው የአብነት ትምህርት ቤት ትውፊትን ያማከለና ከጉባኤ መምህርነት በሚነሳ ሥልጣን የታገዘ መገሥጽነትን አዋሕዶ የያዘ ነው፡፡ በየንታ ስቡሕ ደረጃ ያሉ ቤተ ክርስቲያን ወንበር ሰጥታ በጉባኤ መምህርነት ያስቀመጠቻቸው መምህራን ሲናገሩና ሲጽፉ ንግግራቸውና ጽሑፋቸው ከቤተ ክርስቲያን ድምፅ ውስጥ ገብቶ የሚቆጠር ነው፡፡ ‹‹የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መምህራን እንደሚያስተምሩት ...›› ብሎ ለመናገር የሚመቸው እንደየኔታ ስቡሕ ዓይነት ወንበር ያላቸው የጉባኤ መምህራን የሚናገሩትንና የሚጽፉትን ይዞ ነው፡፡ ስለዚህ ይህንን መጽሐፍ ስናነብ ቤዛዊተ ዓለም እመቤታችን በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የወንበር ቀለም እንዴት እንደምትገለጥ እንረዳለን፡፡ ወደ ሊቃውንቱ ወንበር ቀርበን ነገረ ማርያምን እንስማ፣ እናንብብ፡፡
መልካም ንባብ!
✍️በአማን ነጸረ
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623 | 313 |
| 3 | 📚#ቅድመ_መተጫጨት
ትርጉም ፦ገብረ እግዚአብሔር
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623 | 436 |
| 4 | ➥ተግሳጽ ለኩልነ
ለኹላችን የሚኾን ተግሳጽ
|*ስለ ንባብ ጥቂት ትንፋሽ ......!*|
#በTemesgen_wana
የተራራው ስብከት [አንቀጸ ብፁዓን] ብዙ ምሥጢር በውስጡ የያዘ ነው። ይህን ለማብራራት የትምህርት ዝግጅቴ አይፈቅድልኝም። መጽሐፍ ቅዱስ ግለሰባዊ ስሜትና ግምት የሚጫንበት ድርሰት አይደለም። በማቴዎስ ወንጌል፥ ምዕራፍ ስድሥት ላይ ትምህርተ ምጽዋትን የተመለከተው ክፍል ይደንቀኛል።
❝እንግዲህ ምጽዋት ስታደርግ፥ ግብዞች በሰው ዘንድ ሊከበሩ በምኩራብ በመንገድም እንደሚያደርጉ በፊትህ መለከት አታስነፋ፤❞
➥ ጡሩንባ እያስነፋ እንደሚመጸውተው ሁሉ÷ ጡሩንባ እናስነፉ አንባቢ ነኝ ማለት ዝሙት ነው። በሥውር ጸልይ እንደሚለው ሁሉ፥ #በሥውር_ማንበብ_አለብን። የእኛ ንባብ....በባዶ ሆዱ ሐረቄ ጠጥቶ እንደሚንቆራጠጥ ምስኪን ወጣት ይመስላል። ለግለሰብ ብቻ ሳይሆን፥ ለአንድ ሀገር ሕዝብ የሚተርፍ ድርሳናት አገላብጠናል፥ ሕይወታችን ግን ዛሬ አሮጌና የዛገ ነው። ወደ ክርስቶስ የሚያደርስ መልሕቅ የሌለው ንባብ፥ ለትዕቢት፣ ለመታጀር ይሆን እንጂ፥ ትርጓሜው ባዶነት ነው።#ፊደል_ከመቁጠሩ_ጋር_ጽድቅ_መማሩን_እንበርታ!
➥በግሌ፥ ከንባብ ያገኘሁት ዕውቀት....መጽሐፍ እንዴት መነበብ እንደሌለበት ነው። ቀስ ብሎ ማደግን የመሰለ ነገር የለም። ዕውቀትም፣ አቋምም፣ ሕይወትም የለንም። ምልዐታዊ ውድቀት ውስጥ እንገናኛለን። አብዝታ የምትኳኳለው ልጅት፥ «ፊቴ ይበላሽብኛል» ....የማለቷ ነገር እየቆየ ይሰማኛል። በመጻሕፍት አብዝተን የተኳኳልን አለን፥ ነገር ግን ወደ እውነት አንዲት ስንዝር እንኳ ለመቅረብ አልቻልንም። ውስጣዊ ይዘታችን[Internal content] ከኢ-አማኒ ቢብስ እንጂ አይሻልም። የሕይወት፣ የኑሮ ኑፋቄ አለብን። በአጭር ቃል፥ ተግባራዊ ኢ-አማኒያን እንበዛለን። ይህ'ቺን የሕይወት ኑፋቄ ለመሸፈን፥ አብዝተን እንኳኳላለን። ወንጌልን transcendental truth እያልን፥ ዛሬም ከመንደር ኩሬ ለመራቅ አልቻልንም። ኦሪጅናል ቴክስቱ ኹሉ ወደ ግዕዝ ተተርጉሟል ባይ ነን፥ የእኛ ክርስትና ቨርዥን ከሁሉ ይለያል። ግብዝነት ጌጡ!
#ሰናይ_ዕለተ_ሰንበት
📚ፍኖተ መጻሕፍት | 486 |
| 5 | لا يوجد نص... | 426 |
| 6 | 📚#ነገረ_ሃይማኖት
#በድጋሚ_ታትሟል!
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623 | 495 |
| 7 | ╬ ❝ክብረ ሚካኤል ናሁ ተዐውቀ
በትሕትናሁ ዐብየ ወልሕቀ
ዲበ አእላፍ ዘተሰምየ ሊቀ
ዘይትዐፀፍ መብረቀ ይተነብል ጽድቀ❞
ትርጉም፦የሚካኤል ክብረ እነሆ አኹን ታወቀ፤ በትሕናውም ፈጽሞ ላቀ ከፍ ከፍ አለ፤ በአእላፍ ነገደ መላእክት ላይ አለቃን የተባለ መብረቅን የሚጐናፀፍ እርሱ ጽድቅን ይለምናል።
[ቅዱስ ያሬድ]
#የቅዱስ_ሚካኤል_በረከት_ይደርብን። | 675 |
| 8 | 📚#ዋዜማ
.... “የሌላውን ሀገር ሕዝብ በተለይም የሊግ ኦፍ ኔሽንስን (የዚያን ጊዜው ዓለም መንግሥታት ማኅበርን) አባል መንግሥታት ተዋጉልን ብለን አንጠይቃቸውም፡፡ ምንም እንኳ ጠላታችን ከእኛ የበለጠ መሣሪያ ቢኖረውም፤ አንፈራውም፤ ኾኖም የሠለጠነው ዓለም ሕዝብ ወደፊት ማን ስሕተተኛ እንደ ነበረ ትክክለኛውን ፍርድ የሚሰጥበት ጊዜ ይመጣል፡፡ እኛ ግን የጠላትን ሰንደቅ-ዐላማ በማውለብለብ በባርነት እየተገዛን ከመኖር ይልቅ፤ በነጻነታችን እንደ ኰራን በክብር መሞትን እንመርጣለን” ማላታቸውን ጐፍሪ አክሎ ጽፎታል፡፡ አርቆ አስተዋዩ ኅሩይ፤ እዚህ ላይ የተናገሩትም በትክክል ተፈጽሞአል፡፡ የኢትዮጵያ ጀግኖች ዐርበኞች ማለት ልጅ ዐዋቂ፤ ወንድ ሴት ሳይል ኹሉም ክንዱን አስተባብሮ፤ “እምቢኝ ለሀገሬ፤ እምቢኝ ለነጻነቴ” ብሎ ትጥቚን ሰይፈታ ዐምስት ዓመት ሙሉ ባደረገው ጽኑ ተጋድሎ ጠላት የኀፍረት ማቁን ተከናንቦ በውርደት ከሀገራችን ተጠራርጐ ሊወጣ ችሎአልና።
[ከውስጥ ገጽ]
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623 | 650 |
| 9 | 📚#ገድለ_ቅዱስ_አቡነ_ተክለሃይማኖት
....አንድነት ገዳም ለማሳተም የተነሳበት ተክለ ሃይማኖት ምክንያት ከአሁን በፊት በሌሎች የታተመው ገድል በገዳሙ ውስጥ ከሚገኘው ጥንታዊ ብራና ገድል ላይ የሚገኘው ተካቶ ስላልታተመ ይህንን በማካተት ገዳሙ በራሱ ስም ለማሳተም በቅቷል፡፡የተወደዳችሁ ሕዝበ ክርስቲያን ሆይ ይህንን በግዕዝና በአማርኛ ገዳሙ ያሳተመውን የአባታችን የአቡነ ተክለ-ሃይማኖትን ገድል እያነበባችሁ በጸሎቱ ትጠቀሙበት አሳትሞ ሲያቀርብ ከመንፈሳዊ ደስታ ጋር ነው፡፡
[የደብረ ሊባኖስ አቡነ ተክለ ሃይማኖት አንድነት]
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623 | 675 |
| 10 | 📚#መጽሐፈ_ሐዊ
"ርቱዓነ ሃይማኖት አበዉ ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን የሚያምኑትን ያውቁታል የሚያውቁትን ይኖሩታል የኖሩትን ጽፈው ደጉሰው በትውፊት ለትውልድ ያስላልፉታል”በዚህ ረገድ ተጠቃሽ ከምናደርጋቸው መጻሕፍት መካከል ደግሞ አንዱ መድበላተ አሚን ወምግባር ተሰባስበው የተካተቱበት የአበው ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን ጽንዐ ሃይማኖት የተንጸበረቀበት መጽሐፈ ሐዊ ነ ው፡፡ሥለዚህ በእንዲህ አይነት ትውፊት አበው በደም ጸንተው በቀለም በርትተው ባቆዩልን ቤተክርስቲያን ውስጥ ያለን ውሉደ ጥምቀት ደቂቀ ሊቃውንት ክርስቲያኖች ደግሞ በዚህ መንገድ ተተርጉሞ የቀረበው መጽሐፍ ተደራሽ መሆናችን በአምላክ ቸርነት በአባቶቻችን ትጋት በቆየችው ሃይማኖት ለመጽናት አይነተኛ መሳሪያ ነው፡፡ይህን ቆየት ያለ መጽሐፍ እጅግ በብዙ ድካም ተርጉመው የአቀረቡልን የአቋቋም እንዲሁም የቅኔ መምህር ብሎም የነገረ መለኮት ምሩቅ ሊቀ ጠበብት መሠረት ምሕረቱም ኩላዊት ኦርቶዶካሳዊት ቤተክርስቲያን በትውፊት እና በሊቃውንት ሃይማኖት የመጽናቷ አንዱ ማሳያ ናቸው፡፡ክቡር መምህራችን አምላከ አበው ሊቃውንት በጽንአ አበው ያቆይልን !!!
[መጋቤ ሐዲስ ያዕቆብ አስፋው]
ጥቂት ኮፒዎች አሉን ብቅ በሉ!
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623 | 691 |
| 11 | 📚#በትረ_ሃይማኖት📚
በቀሲስ መዝገቡ ካሣ (ዶ/ር)
"በትረ ሃይማኖት" የተሰኘ ተወዳጅ መጽሐፍ የተዋሕዶ ነገረ መለኮታዊ አስተምህሮና የምዕራባውያን ፍልስፍና በሚንጸባረቅባቸው ክርስቲያናዊ አመለካከቶች ላይ በግልጽ የሚያስረዳ መጽሐፍ ነው።
በእውነቱ ይህ መጽሐፍ ሁሉም ሊያነበው የሚገባ ከዛም አልፎ እንደ ማጣቀሻ ከቤት ሊጠፋ የማይገባው ድንቅ መጽሐፍ ነው።
መሠረታዊውን የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አስተምህሮ ግልጽ በሆነ መልኩ የሚያስቀምጥ፣ ከዘመናዊነት ጋራ አብረው የመጡና የተቀየጡ ፍልስፍናዊ አስተምህሮዎችን አንጥሮና አጉልቶ የሚተነትን የቀናውን ኦርቶዶክሳዊውን የእምነት መንገድ ፍንትው አድርጎ በመጻሕፍት እያጣቀሰ የሚያሳይ ግሩም መጽሐፍ ነው።
[@አንባብያን]
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623 | 642 |
| 12 | 🍂አንተን መፍራትን በልቡናችን፣ በጎ አምልኮትህንም በሕሊናችን ጨምር።
፥ሥጋውያን የምንሆን እኛ ግን የሥጋን ሕግ እናስባለን፣ የሥጋንም ሥራ እንሠራለን፣ በሥጋ መንገድም እንሔዳለን፣ እንተ ግን የመንፈስን ሥራ አስተምረን ፥የመንፈስንም ሕግ አስረዳን፣ የመንፈስንም መንገድ ምራን።
[ከዕለቱ ቅዳሴ፥#ቅዳሴ_ዲዮስቆሮስ]
ፎቶ፦ናርጋ ሥላሴ በጣና ሐይቅ ደቅ ደሴት ላይ የሚገኝ ታሪካዊ ገዳም ነው፡፡ ገዳሙ ከድንጋይ፣ ከኖራ እና ከእንጨት የታነፀ ሲሆን ያሰሩትም እቴጌ ምንትዋብ ናቸው፡፡ ቀልብን በሚስብ ሁኔታ የተሰራው ናርጋ ቁመታቸው አራት ሜትር ስፋታቸው ሁለት ሜትር የሆኑ ስምንት ግዙፍ በሮች አሉት፡፡ የውስጥ ክፍሉም ከላይ እስከ ታች የመጽሐፍ ቅዱስ ታሪክ መሰረት ባደረጉ የግድግዳ ላይ ቅብ ሥዕሎች የተዋበ ነው፡፡
#መልካም_ዕለተ_ሰንበት | 764 |
| 13 | #መልካም_እለተ_ሰንበት_ይሁንልን!
📚ፍኖተ መጻሕፍት
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623 | 46 |
| 14 | ➥አበዊነ ጥቡዓን!
በሕይወት የተገለጠ ዕውቀት!!
በዘመኑ...
-በኢየሩሳሌም ጽኑ ረኃብ በሆነ ጊዜ ቅዱስ ቄርሎስ ሀብቱን ሁሉ አውጥቶ ለተራቡት ሰጠ፤ ነገር ግን ረኃቡ ከባድ ስለነበርና ሊቆም ስላልቻለ ምእመኑ ከሌለ፥ ንዋየ ቅዱሳቱ ለማን መገልገያ ሊሆን ነው?” በማለት የተወሰኑ የቤተከርስቲያን ንዋየ ቅድሳትንና ቈስጠንጢኖስ ለቤተክርስቲያን ስጦታ ያበረከተውን በወርቅ የተዘመዘመ ቀበቶ በመሸጥ ድኾችን መገበበት። ይኼንን ምክንያት በማድረግ አርዮሳዊው መናፍቅ አካኪያስ (Acacius) የቂሳርያ አካባቢ ጳጳስ ስለነበር ከአርዮሳዊው ንጉሠ ነገሥት ታናሹ ቈስጠንጢኖስ ጋራ በመተባበር ቅዱስ ቄርሎስን ከመንበሩ አባረረው፤ ቅዱስ ቄርሎስም ወደ ተርሴስ ኺዶ ከቅዱስ ስልዋኖስ ዘንድ ሰነበተ። በ359 ዓ.ም ወደ 160 የሚጠጉ ጳጳሳት ቅዱስ ቄርሎስ በተገኘበት Seleucia (ቦታውን “ሉክያኖስ” ይለዋል የእኛ ስንክሳር) በተባለ ቦታ አካባቢያዊ ጉባኤ አደረገ። መናፍቁ አካኪያስ ግን ቅዱስ ቄርሎስ በጉባኤው እንዳይሳተፍ አጥብቆ ተቃወመ፤ ከዚያም አካኪየስ ራሱ ጉባኤውን ረግጦ ወጥቶ አርዮሳዊው ፓትርያርክ አውዶክስዮስ (Eudoxius) ጋራ በመሆን የእነ ቅዱስ ቄርሎስን ጉባኤ እንዲሁም ቅዱስ ቄርሎስን እንዲወገዝ አደረገ......
[ከውስጥ ገጽ]
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623 | 800 |
| 15 | 📚#ቤተክርስቲያንህን_እወቅ
-ለልዑል እግዚአብሔር ፍቅር መላ ሕይወታቸውን ከሰጡት፣ እስከ መጨረሻው ከእርሱ ጋር ከኖሩት፣ እግዚአብሔር በምድር ላይ ለምሕረቱ የሚሆን ሰው አጥቶ እንደ ቅፍርናሆም ሕዝቦች እንዳንሆን ካደረጉን የእግዚአብሔር ልጆች መካከል የክርስትና ፋና በዓለም መብራት በጀመረበት የመጀመሪያው መ/ክ/ዘመን የተነሡት ቅዱሳን ይገኙበታል።-#ይህ_መጽሐፍ የተዘጋጀው እነዚህን ቅዱሳን፣ ታሪካቸውን፣ ትምህርታቸውን፣ ተጋድሏቸውንና አርአያነታቸውን ከእነርሱ ብዙ ዘመን ዘግይቶ የተወለደው ይህ ትውልድ ያውቅ ዘንድ ነው። ነገር ግን በዚህች ትንሽ ጥያቄ በዚያ ዘመን የተነሡትን ቅዱሳን ታሪክ፣ ገድልና ትምህርት ሁሉንም ለመዘርዘር መሞከር ማለት ዓባይን በጭልፋ እንደሚሉት መሆን ነው።-ይሁን እንጂ ከረዥሙ በአጭሩ፣ ከብዙው በጥቂቱ፣ ቀንጭበን በረከታቸውንና ትሩፋታቸውን እንካፈል ዘንድ ለማቅረብ ሞክረናል። ይህ መጽሐፍ ሲዘጋጅ የሚከተሉትን ቁም ነገሮች እንዲይዝ
የተደረገውም ለዚህ ነው።በመኾኑም የሐዋርያት ትምህርት፣ ታሪክና ገድል ለኛ ስለደረሰቡት መንገድ
ስለ ትውፊት....ወ.ዘ.ተ ይዟል።
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623 | 873 |
| 16 | 📚#ቤተክርስቲያንህን_እወቅ
-ለልዑል እግዚአብሔር ፍቅር መላ ሕይወታቸውን ከሰጡት፣ እስከ መጨረሻው ከእርሱ ጋር ከኖሩት፣ እግዚአብሔር በምድር ላይ ለምሕረቱ የሚሆን ሰው አጥቶ እንደ ቅፍርናሆም ሕዝቦች እንዳንሆን ካደረጉን የእግዚአብሔር ልጆች መካከል የክርስትና ፋና በዓለም መብራት በጀመረበት የመጀመሪያው መ/ክ/ዘመን የተነሡት ቅዱሳን ይገኙበታል።-#ይህ_መጽሐፍ የተዘጋጀው እነዚህን ቅዱሳን፣ ታሪካቸውን፣ ትምህርታቸውን፣ ተጋድሏቸውንና አርአያነታቸውን ከእነርሱ ብዙ ዘመን ዘግይቶ የተወለደው ይህ ትውልድ ያውቅ ዘንድ ነው። ነገር ግን በዚህች ትንሽ ጥያቄ በዚያ ዘመን የተነሡትን ቅዱሳን ታሪክ፣ ገድልና ትምህርት ሁሉንም ለመዘርዘር መሞከር ማለት ዓባይን በጭልፋ እንደሚሉት መሆን ነው።-ይሁን እንጂ ከረዥሙ በአጭሩ፣ ከብዙው በጥቂቱ፣ ቀንጭበን በረከታቸውንና ትሩፋታቸውን እንካፈል ዘንድ ለማቅረብ ሞክረናል። ይህ መጽሐፍ ሲዘጋጅ የሚከተሉትን ቁም ነገሮች እንዲይዝ
የተደረገውም ለዚህ ነው።በመኾኑም የሐዋርያት ትምህርት፣ ታሪክና ገድል ለኛ ስለደረሰቡት መንገድ
ስለ ትውፊት....ወ.ዘ.ተ ይዟል።
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623 | 1 |
| 17 | ዜና ዕረፍት
+++++++++++++++++
ለበርካታ ዘመናት በታዕካ ነገሥት በአታ ለማርያም እና በደብረ ሊባኖስ ገዳማት የብሉያት ትርጓሜ መምህር ኾነው ያገለገሉት መጋቤ ብሉይ የኔታ ክፍሌ ወ/ጊዮርጊስ ከዚኽ ዓለም ድካም በሥጋ ዐረፉ።
ታላቁ ሊቅ የኔታ ክፍሌ በርካታ ሊቃውንትን ያፈሩ የቤተ ክርስቲያናችን ተጠያቂ ዓይናማ ሊቅ ነበሩ።
የብሉይ ኪዳን ትርጓሜን ወንበር ዘርግተው አስቀድመው በታላቁ ደብረ ሊባኖስ ገዳም ለ 15 ዓመታት ያኽል፤ በኋላም ከ 1986 ዓ.ም ዠምሮ በታላቋ ገዳማችን ታዕካ ነገሥት በአታ ለማርያም የዳግማዊ ምኒልክ መታሰቢያ የመምህራንና ቀሳውስት ማሠልጠኛ መንፈሳዊ ት/ቤት እስካረፉበት ጊዜ ድረስ አስተምረው በሺዎች የሚቆጠሩ መምህራንን አፍርተዋል።
ከተማሪዎቻቸውም መካከል ሊቃነ ጳጳሳት፣ የገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎች እንዲኹም በርካታ ሊቃውንት ይገኙበታል።
ትምህርትን ከብህትውና ባስተሳሰረ ሕይወታቸው ፍጹም ንጹሕ ባህታዊ የነበሩት መጋቤ ብሉይ የኔታ ክፍሌ ወ/ጊዮርጊስ ከትርጓሜ ብሉያት ባሻገር የጸዋትወ ዜማ፣ የቅኔ፣ የአቋቋም፣ የትርጓሜ ሐዲሳት እንዲኹም የፍትሐ ነገሥት ትርጓሜን ጠንቅቀው የተማሩ ይኽ ቀረኽ የማይባሉ ሊቅ ነበሩ።
መጋቤ ብሉይ የኔታ ክፍሌ ወ/ጊዮርጊስ ዛሬ ሰኔ 4 ቀን 2018 ዓ.ም ከድካመ ዓለም በሥጋ ያረፉ ሲኾን ከ 30 ዓመታት በላይ ባስተማሩባት በታላቋ ገዳማችን ታዕካ ነገሥት በአታ ለማርያም ዛሬ ሰኔ 4 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 9 ሰዓት ክቡር አስከሬናቸው መጥቶ ምሽት ከ 3 ሰዓት ዠምሮ እስከ ንጋት 12 ሰዓት ድረስ ጸሎተ ፍትሐታቸው በአደራረስ፣ ማሕሌት፣ ሰዓታት ይከናወናል።
በማስቀጠልም በገዳማችን ዓውደ ምሕረት የሽኝት ሥርዓቱ ከተከናወነ በኋላ ሥርዓተ ቀብራቸው በተማሩበት በመነኰሱበት እንዲኹም ጉባኤ ዘርግተው ባስተማሩበት በታላቁ ደብረ ሊባኖስ ገዳም ነገ ሰኔ 5 ቀን 2018 ዓ.ም ይፈጸማል።
++++++++++++++
የታላቁ ሊቅ አባታችን ክቡር መጋቤ ብሉይ የኔታ ክፍሌ ወ/ጊዮርጊስ በረከታቸው ይደርብን።
የታዕካ ነገሥት በአታ ለማርያም ገዳም መሠረተ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት | 1 017 |
| 18 | لا يوجد نص... | 1 130 |
| 19 | 📚#የጉርምስና_ዕድሜ
[ብጹዕ አቡነ ዮሴፍ ፦በግብፅ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ስብከት ሊቀ ጻጻስ እንደጻፉት ]
ትርጉም ፦በገብረ እግዚአብሔር ኪደ
➥መጽሐፉ ፦ከ10-19 ዕድሜ ላሉ ልጆች ፣ወላጆች ፣ እንዲኹም አገልጋዮች የሚኾን መመሪያ እና ተግሳጽ የያዘ ነው።
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623 | 897 |
| 20 | 📖"ነገረ ማርያም"
[በሶርያ አባቶች እና ሌሎች ]
☞ መነሻው #የመንፈስ_ቅዱስ_ዋሽንት በተሰኘው በተወዳጁ #ቅዱስ_ኤፍሬም ስለእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም በጻፋቸው ድርሳናት ነው ፥ ከዚም መለስ ሲባል እያንዳንዱ ገጽ ሕይወት ያለው ነው!-መምህር ዲያቆን ሽመልስ መርጊያ በርካታ የትርጉም ሥራ አበርክተውልናል... ግን እመኑኝ ይኽኛው እጅግ ልዩ ነው ልዩ ስለኾነችዋ ስለ #ድንግሏ_እመቤት -ከጽንሰቷ እስከ እርገቷ ጥፍጥ ባለ መልኩ ስለጌታም አስተዳደግ በመጠኑ የሚያትት ስለሐዋርያቱና -እመቤታችን የጠበቀ ወዳጅነት በተለይ በሶርያ ቤተክርስቲያን እዴት እንደምትከበር ሲተነትን አንዳንድ የእመቤታችን ክብር የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን የፈጠረችው እንጂ በሌሎች ኦርቶዶክስ አብያተ-ክርስያናት የማትከበር ለሚመስላቸው መናፍቃን የማያዳግም ምላሽ የሚሰጥ የሚሉትም ኹሉ የእነርሱ ተረት እና እሳቤ እንደኾነ የሚያስረዳ..ነው። በጥቅሉ እጅግ ተወዳጅ መጽሐፍ ነው! -ስታነቡት እንደምትጋሩኝ አልጠራጠርም ...!
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623 | 877 |
متاح الآن! بحث تيليغرام 2025 — أهم رؤى العام 
