Construction Solution- @Consite Media[የግንባታ ሥራ ተቋራጮች]🏗
الذهاب إلى القناة على Telegram
Addis Ababa, Ethiopia Con-Site is a Comprehensive Construction Filed Works and Materials Reference Catalogue for Architects, Engineers, Consultants and Customer service. t.me/ConsitesolutionBot ☜|]Comments Construction Solution Official Service
إظهار المزيد3 587
المشتركون
+324 ساعات
+217 أيام
+4830 أيام
أرشيف المشاركات
Repost from ሕግ አገልግሎት Legal Service
የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች የተ.እ.ታ (VAT) በተመለከተ
የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ከውጭ ሀገር ሲገቡ ብቻ ሳይሆን ሀገር ውስጥ ሲሰራጩም የተ.እ.ታ (VAT) ሊሰበሰብባቸው አይገባም
ከመስከረም 2015 ዓ.ም ጀምሮ ከውጭ የሚገቡም ሆነ በሀገር ውስጥ የሚመረቱ የኤሌክትሪክ የህዝብ ማመላለሻ ፣ የቤት አውቶሞቢሎች እና የእቃ መጫኛ ተሽከርካሪዎች ላይ ዝቅተኛ የጉምሩክ ታሪፍ ብቻ እንደሚጣል እንዲሁም ከተ.እ.ታ፣ ኤክሳይዝ እና ሱር ታክስ ነፃ እንደሚደረጉ , ሀገር ውስጥ ገብተው (ሙሉ በሙሉ የተበተኑ) የሚገጣጠሙ አውቶሞቢሎች ከጉምሩክ ቀረጥም ጭምር ሙሉ በሙሉ ነጻ እንደሆኑ ይታወቃል፡፡
ሀምሌ 2015
@tebekasamuel
@tebeka
👉 t.me/+TE8_8RXdfIsqGEKn
👉 t.me/+TE8_8RXdfIsqGEKn
አዲስ አበባ ኢትዮጵያ
#Ethiopia 🇪🇹 #ህግ #lawyer #ሳሙኤልግርማ #AddisAbaba #samuelgirma #vat #import #mofed electric cars
@SAMUELGIRMA
Repost from ኢንፍራኮን ሚዲያ - Infracon Media
Use one of the best PDF Reader. Download free now!
http://bit.ly/PDFReader_alldocumentreader
Repost from ኢንፍራኮን ሚዲያ - Infracon Media
Use one of the best PDF Reader. Download free now!
http://bit.ly/PDFReader_alldocumentreader
Repost from ኢንፍራኮን ሚዲያ - Infracon Media
አዲሱ የኤክሳይዝ ታክስ ረቂቅ
Repost from ኢንፍራኮን ሚዲያ - Infracon Media
ከቀረጥ ነፃ የገቡ የኮንስትራክሽን እቃዎች እና ማሽነሪዎች ላይ ክትትል እንዳይደረግ ተወሰነ
የኮንስትራክሽን እቃዎች እና ማሽነሪዎች በታሪፍ መጽሃፉ መሰረት ነጻ አንዲኾኑ
ከተወሰነበት ቀን ጀምሮ ወደ ሃገር የገቡ የኮንስትራክሽን- መሳሪያዎች እና ማሽነሪዎች
ላይ ለገቡበት አላማ ‹ስለመዋላቸዉ የሚደረገዉ ቁጥጥር እና ክትትል' ተፈጻሚ አይደረግባቸዉም ሲል ገንዘብ ሚኒስቴር መመሪያ ሰጥቷል።
ፅቃዎቹ በታሪፍ መጽሃፉ ከቀረጥ እና ታክስ ነጻ ከመደረጋቸዉ በፊት ወደ ሃገር የገቡ
ከሆነ እና አሁን ላይ የብድር ማስያዣነት ጥያቄ ከቀረበባቸዉ ደግሞ የአዋጁ አንቀጽ 130(6)
ገደብ ተግባራዊ አይደረግባቸዉም ብሏል።
Repost from ኢንፍራኮን ሚዲያ - Infracon Media
የኮንስትራክሽን_አማካሪዎች_የአሰራር_መመሪያ_1_1.pdf10.06 MB
4. በPrice Adjustment (Escalation) ላይ የተደረገ ማሻሻያ
በአዲሱ አፈፃፀም Price Adjustment በformula-based system እንዲሰራ ተደርጓል።
እንዲሁም Maximum 25% Contract Value Cap ተቀምጧል።
ይህ uncontrolled escalation ለመቆጣጠር የተደረገ ዋና ማሻሻያ ነው።
5. በConsultant Liability ላይ የተደረገ ማሻሻያ
በአዲሱ ሥርዓት BOQ/Design Error 15% በላይ ከሆነ liability trigger ይፈጠራል።
ይህ በቀድሞ አሰራር በደካማ ሁኔታ የነበረውን consultant accountability ያጠናክራል።
6. በContract Administration ላይ የተደረገ ማሻሻያ
Section 56–74 የውል አስተዳደርን በተደራጀ መልኩ ያቀርባል።
ይህ የሚያካትተው:
Performance Security
Advance Payment
Payment Settlement
Liquidated Damages
Contract Termination
Dispute Resolution
Contract Closure
ይህ fragmented system ከነበረው ወደ integrated lifecycle system የተደረገ ማሻሻያ ነው።
መደምደሚያበአጠቃላይ ዋና ዋና ማሻሻያዎች: ➣ Retention 5% → 7% (Section 73) ➣ Payment deadline 7 ቀን IPC / 30 ቀን payment (Section 73) ➣ Variation cap 30% ➣ Escalation cap 25% ➣ Consultant liability trigger 15% ➣ Contract Administration (Section 56–74) ተጠናክሯል
በድሮውና በአዲሱ የፌዴራል መንግሥት የግንባታ የግዢ አፈፃፀም መመሪያ ላይ የተደረጉ ዋና ዋና ማሻሻያዎች በጥልቀት እንደሚከተለው አዘጋጅቼ አቀርብላቹዋለሁ።
1. በሪቴንሽን (Retention) ላይ የተደረገ ማሻሻያ
በቀድሞው አሰራር ሪቴንሽን በተለምዶ 5% የሚታወቅ ሲሆን፣ በአዲሱ የግዢ አፈፃፀም ስር 7% ተደንግጓል። ይህም በክፍያ አፈፃፀም የተመለከተው Section 73 (Payment Procedure) ስር ተጠቅሷል።
ከዚህ በተጨማሪ፣ ሪቴንሽን ክፍያ መለቀቅ (release) በ50%-50% ስርዓት ተደንግጓል፤
50% በTemporary/Provisional Acceptance
50% ከ12 ወር Defect Liability Period በኋላ
ይህ ከቀድሞ አሰራር የበለጠ ግልፅነትና የህግ መሠረት ያለው ማሻሻያ ነው።
2. በክፍያ አፈፃፀም (Payment Procedure) ላይ የተደረገ ማሻሻያ
ቀድሞ የክፍያ ጊዜ ገደብ ግልፅ ያልነበረ ሲሆን፣ በአዲሱ ሥርዓት Section 73 መሠረት፦
IPC በ7 የስራ ቀናት ውስጥ መሰጠት አለበት
ክፍያ በ30 ቀናት ውስጥ መፈፀም አለበት
ይህ የtime-bound payment system በማስገባት የክፍያ መዘግየትን ለመቀነስ የተደረገ ትልቅ ማሻሻያ ነው።
3. በVariation እና Additional Works ላይ የተደረገ ማሻሻያ
በቀድሞው ሥርዓት variation በብዙ ጊዜ ያለ ግልፅ ገደብ ሊፈጸም ይችል ነበር።
አዲሱ ሥርዓት ግን Additional Works ከOriginal Contract Value 30% መብለጥ አይችልም ብሎ ገደብ አስቀምጧል።
ይህ የvariation abuse ለመከላከል የተደረገ ትልቅ ማሻሻያ ነው።
•
•
•👇👇የቀጠለ.. .)
🏗 የ1ኛው ዙር የሸገር ከተማ የመሬት ሊዝ ጨረታ ማስታወቂያ
የሸገር ከተማ አስተዳደር በሦስት ክፍለ ከተሞች ውስጥ ለተለያዩ አገልግሎቶች የሚውሉ 118 የሊዝ ቦታዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማስተላለፍ ይፈልጋል።
📍 የቦታዎች ስርጭት፦
• ኮዬ ፈጬ፦ 107 ቦታዎች
• ቡራዩ፦ 6 ቦታዎች
• መልካ ኖኖ፦ 5 ቦታዎች
📅 የጨረታ መዝጊያ ቀን፦ ሚያዚያ 22 ቀን፣ 2018 ዓ.ም.
✅ ማሳሰቢያ፦
የቦታዎቹን ዝርዝር መረጃ በInteractive Map (ካርታ) ለማየት እና የጨረታ ሰነዱን በኦንላይን ለመግዛት ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ፦
🔗 የጨረታ ሊንክ፦ https://2mer.cc/shaggar
#ShaggarCity #LandLease #Ethiopia #Tender #2merkato #RealEstate
CONSTRUCTION_INDUSTRY_PROLAMATION_ETHIOPIA_ሐምሌ_9_ቀን_2017.docx1.70 KB
የኢትዮጵያ የሕንፃ አዋጅ 1356_2017 aproved.pdf1.63 MB
👉የሪቴንሽን (Retention) ገንዘብ፡ ዓላማ፣ የገንዘብ መጠን ገደብ እና አወጣጥ🏗
- በፌዴራል የመንግሥት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የጨረታ ሰነድ (SBD-Works) መሠረት፣ የሪቴንሽን (Retention) ገንዘብ ማለት ኮንትራክተሩ የገባውን ውል በትክክል መፈጸሙን ለማረጋገጥ እና የመጨረሻ ሂሳብ ከመወራረዱ በፊት ለሚታዩ ጉድለቶች እንደ ዋስትና እንዲያገለግል አሰሪው (Employer) ከእያንዳንዱ ክፍያ ላይ ቀንሶ የሚያስቀረው የገንዘብ መጠን ነው።
- የቅናሽ አሰራር (GCC Clause 61)
በGCC አንቀጽ 64.1 (ሐ)መሠረት፣ በኮንትራክተሩ የሚቀርቡ የእያንዳንዱ ጊዜያዊ የክፍያ ሰርተፊኬቶች (Interim Payment Certificates) በGCC አንቀጽ 61 በተጠቀሰው መሠረት የሪቴንሽን ቅናሽ ይደረግባቸዋል። ይህ አሰራር አሰሪው በሥራው ሂደት ውስጥ የፋይናንስ ዋስትና እንዲኖረው ያስችለዋል።
- የተቀናሽ መጠን ገደብ (based on SCC)
በውሉ ልዩ ሁኔታዎች (SCC) ላይ የሚቀነሰው መቶኛ የሚወሰን ቢሆንም፣ አብዛኛውን ጊዜ ከእያንዳንዱ ጊዜያዊ ክፍያ (IP) ላይ 5% የመቀነስ አሰራር የተለመደ ሲሆን፣ በ GCC አንቀጽ 61 መሠረት ግን የሚጠራቀመው ጠቅላላ የሪቴንሽን መጠን በማንኛውም ሁኔታ ከጠቅላላ የውል ዋጋው 10% መብለጥ እንደሌለበት በጥብቅ ተደንግጓል።
የሪቴንሽን (Retention) ገንዘብ መች ይለቀቃል??
1) First release፦ጊዜያዊ ርክክብ (Provisional Acceptance) ተፈጽሞ የምስክር ወረቀት ሲሰጥ፣ የተጠራቀመው የሪቴንሽን ገንዘብ 50 በመቶው (ግማሹ) ለኮንትራክተሩ ይለቀቃል።
2) Final Release፦በGCC አንቀጽ 89 መሠረት የመጨረሻ ርክክብ (Final Acceptance) ተፈጽሞ የምስክር ወረቀት ሲሰጥ እና የኮንትራክተሩ ግዴታዎች በሙሉ ሲጠናቀቁ ቀሪው 50 በመቶ ይለቀቃል።
በባንክ ዋስትና (Bank Guarantee) መተካት በውል ልዩ ሁኔታዎች (SCC) ላይ ከተፈቀደ፣ አሰሪው ኮንትራክተሩ ሁለተኛውን 50 በመቶ የሪቴንሽን ገንዘብ ያለምንም ቅድመ ሁኔታ በሚቀርብ የባንክ ዋስትና (Unconditional Bank Guarantee) እንዲተካ ሊፈቅድ ይችላል። ይህም ኮንትራክተሩ የተያዘበትን ገንዘብ አስቀድሞ በማውጣት ለሥራ ማስኬጃ እንዲጠቀም ይረዳዋል።
@consite🏗
👉የሪቴንሽን (Retention) ገንዘብ፡ ዓላማ፣ የገንዘብ መጠን ገደብ እና አወጣጥ🏗
•
•
•👇👇👇
متاح الآن! بحث تيليغرام 2025 — أهم رؤى العام 
