Dejazmach Hailu Tesfaye Pre-primary , Primary & Middle School
الذهاب إلى القناة على Telegram
704
المشتركون
+124 ساعات
+37 أيام
-1030 أيام
أرشيف المشاركات
🆕 እጅግ በጣም አስቸኳይ 🆕፦ ለአዲስ ከተማ ክ/ከተማ ት/ፅ/ቤት ስር ለምትገኙ የመንግስት ት/ቤት ር/መምህራን፦
⏩ 1ኛ. ለPGDT የክረምት ስልጠና ባለመመዝገባቸው ያመለጣቸውን፦ ዲግሪያቸው ተይዞላቸው ደመወዝ እየተከፈላቸው መሆኑን እና የት/ቤቱ ቋሚ መምህር መሆናቸውን የሚያረጋገጥ ደብዳቤ ከት/ቤታቸው፤ ኦርጅናልና ኮፒ የት/ት ማስረጃቸውን እና የት/ቤት መታወቂያቸውን በመያዝ ለመጨረሻ ዕድል ሠኞ በ27/11/18ዓ.ም ከጠዋቱ 3:00 ጀምሮ በአካል ተገኝተው መገጣጠሚያ በመውሠድ ወደ ተመደቡበት ዩኒቨርሲት ሔደው ምዝገባ እንዲፈፅሙ እየገለፅን፤ ይዘው እንዲገኙ በእናንተ በኩል መልዕክት እንዲደርሳቸው እናሳስባለን።
የምዝገባ ቀን፦ ሐምሌ 2720/18ዓ.ም ብቻ
የምዝገባ ቦታ፦ አ/አበባ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ጊቢ፣ OCR ህንጻ ላይ።
የተመለመሉ ሰልጣኝ መምህራን ለምዝገባ ሲመጡ (የሚያስፈልጉ ነገሮች)፦
1. የትምህርት ማስረጃ ፎቶ ኮፒ እና ዋናውን
2. ፓስፖርት መጠን ያለው (4 ፎቶ ግራፍ) ይዞ መቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
3. ጥብቅ ማስታወሻ፤- ዩኒቨርሲቲው ለሰልጣኝ መምህራን ምንም አይነት የትራንስፖርት፤ የመኝታና የምሳ አገልግሎት የማይሰጥ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
⏩ 2ኛ. በዲፕሎማ እያስተማሩ ግን ዲግሪ እያላቸው ያልተያዘላቸው መ/ራን የPGDT ስልጠና ዕድል እንዲያገኙ ለመወሠን ያመች ዘንድ መረጃ ስለተፈለገ እስከ ሠኞ (27/11/18ዓ.ም) 6:00 ድረስ ብቻ ከታች በተላከው ቅፅ መሠረት በትክክለኛና በማያዳግም መልኩ መረጃ ሞልታችሁ በግል የቴሌግራም አድራሻ ብቻ፣ (ብቻ) እንድትልኩልን እንጠይቃለን።
ለአዲስ ከተማ ክ/ከተማ ት/ፅ/ቤት ስር ለምትገኙ የመንግስት ት/ቤት ር/መምህራን፦ ከት/ሚኒስቴር የተላከልንን የክረምት ት/ት ማሻሻያ (ወደ ዲግሪ 1ኛ አመት) የመምህራን የዩኒቨርሲቲ ምደባ አያይዘን ልከናል።
የምዝገባ ቀን ዓርብ ሐምሌ 25/2018 ዓ.ም እና ቅዳሜ ሐምሌ 26/2018 ዓ.ም መሆኑን በመገንዘብ፣
ኦርጅናልና ኮፒ የት/ት ማስረጃቸውን እና የት/ቤት መታወቂያቸውን በመያዝ በ22/11/18ዓ.ም ከጠዋቱ 3:00 ጀምሮ በአካል በዕድገት 1ኛ ደ/ት/ቤት ተገኝተው እንዲወስዱ እየገለፅን፤ የት/ቤቱ መምህር መሆናቸውን የሚያረጋገጥ ደብዳቤ ከት/ቤታቸው ይዘው እንዲገኙ በእናንተ በኩል መልዕክት እንዲደርሳቸው እናሳስባለን።
GELAN MENEN 2018 ADDIS KETEMA.xlsx0.26 KB
ሰላም እንዴት ናችሁ ለ2019 አ.ም በአዳሪ ት/ቤቶችና እና ሳይንስ ሸርድ ትቤት ለመማር የተመዘገቡ ተማሪዎችን በበይነ መረብ ፈተናውን ለመስጠት ድላችን 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የመፈተኛ ጣቢያ መሆኑን አውቃችሁ ፡-
1. የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች እሮብ በ22/11/2018
2. የ6ኛ ክፍል ተማሪዎች ደግሞ ሀሙስ በ23/11/2018 ፈተናው እንደሚሰጥ ይታወቃል ፡፡ በመሆኑም በተጠቀሰው ቀን ከጠዋቱ 2፡00 እንዲገኙ ጥሪ እንድታስተላልፉላቸው በጥብቅ እናሳስባለን !!!
የተፈታኝ ተማሪዎች ሊስት ከዚህ በታች ባለው Excel ይመልከቱ
ማሳሰቢያ ፡- በመረጃ ክፍተት ተማሪዎቻችን እድሉ እንዳያመልጣቸው ሁላችንም የድርሻችን እንወጣ !!!
መልካም ጊዜ
Beeksisa!
Biiroon Barnootaa Bulchiinsa Magaalaa Finfinnee bara barnootaa 2019tti Mana Barnootaa Bultii addaa Sadarkaa Giddu-galeessaa fi Sadarkaa 2ffaa Shamarranii Itegee Manan, Mana Barnootaa Bultii addaa Dhiiraa Galaan fi Kaampaasii Saayinsii Sheerdiitti barattoota kutaa 7ffaa fi 9ffaa simatee barsiisuuf beeksisa baase irratti hundaa'uun, barattoonni “online” irratti galmee kan raawwattan hundi maqaa keessanii fi buufata qormaata seensa ‘online’ kutaa Magaalaa keessaan buufata qormaataa itti ramadamtan deemuun maaqaa keessan ialaaluun kan dandeessan ta'uu isin beeksisna.
ü kutaa 9ffaaf qormaatni seensaa “online” Roobii, gaafa Guyyaa 22/11/2018 A.L.I. ganama sa'aatii 3:00 irraa eegalee ni kennama.
ü kutaa 7ffaaf , qormaatni seensaa “online” Kamisa, Guyyaa 23/11/2018 A.L.I. ganama sa'aatii 3:00 irraa eegalee ni kennama.
Hubachiisa!
ü
Barattoonni yeroo qormaataf dhuftan waraqaa eenyummaa mana barnoota keessanii fi lakkoofsa galmee ittiin galmooftan qabatanii dhufuun kan isinirra eegamu yoo ta'u, bilbilaa fi meeshaalee elektirooniksii biroo qabatanii dhufuun dhowwaa (dhorkaa) ta'uu isin beeksisna.
Biiroo Barnootaa Bulchiinsa Magaalaa Finfinnee.
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ!
https://linktr.ee/aacaebc
+1
ማስታወቂያ!
(ሀምሌ 20/2018 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ በ2019 የትምህርት ዘመን በእቴጌ መነን የልጅ አገረዶች እና በገላን የወንዶች መካከለኛና ሁለተኛ ደረጃ አዳሪ ትምህርት ቤቶች እንዲሁም በሚኒሊክ ሳይንስ ሼርድ ካንፓስ የ7ኛ እና የ9ኛ ክፍል ተማሪዎችን ተቀብሎ ለማስተማር ባወጣው ማስታወቂያ መሰረት በኦን ላይን/online/ ምዝገባ ያከናወናችሁ ተማሪዎች በሙሉ ስም ዝርዝራችሁንና የተመደባችሁበትን የመግቢያ ኦን ላይን/online/ ፈተና መስጫ ጣቢያን በተመዘገባችሁበት በክፍለ ከተማ መመልከት የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን
ü ለ9ኛ ክፍል ያመለከታችሁ የመግቢያ ኦን ላይን/online/ ፈተና የሚሰጠው እሮብ በ22/11/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 ጀምሮ
ü ለ7ኛ ክፍል ያመለከታችሁ የመግቢያ ኦን ላይን/online/ ፈተና የሚሰጠው ሀሙስ በ23/11/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 ጀምሮ
በመሆኑ ተፈታኝ ተማሪዎች ስማችሁ በሚገኝበት የመግቢያ ኦን ላይን/online/ ፈተና መስጫ ጣቢያ ላይ ፈተናው መሰጠት ከሚጀምርበት ሰዓት አንድ ሰዓት ቀድማችሁ እንድትገኙ እናሳስባለን፡፡
ማሳሰቢያ!
ü ተማሪዎች ለፈተና ስትመጡ የትምህርት ቤታችሁን መታወቂያ እና የ6 እና የ8ኛ ክፍል ሬጅስትሬሽን/ምዝገባ/ ቁጥር ይዛችሁ መምጣት የሚጠበቅባችሁ ሲሆን ስልክና መሰል የኤሌከትሮኒክስ ግብዓቶችን ይዞ መምጣት የተከለከለ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ
ለአዲስ ከተማ ክ/ከተማ ት/ፅ/ቤት ስር ለምትገኙ የመንግስት ት/ቤት ር/መምህራን፦ የPGDT ስልጠና የመገጣጠሚያ ደብዳቤ በ2018 ዓ.ም የክረምት መርሃ-ግብር በመንግስት ት/ቤቶች የPGDT ስልጠና ለመሠልጠን ያለፉትን ቀደም ሲል በስም ዝርዝር ማሳወቃችን ይታወሳል። ስለሆነም የተቀመጡ መስፈርቶችን በሙሉ የሚያሟሉ መሆናቸውን ለማረጋገጥ እንዲያመች ኦርጅናልና ኮፒ የት/ት ማስረጃቸውን እና የት/ቤት መታወቂያቸውን በመያዝ በ22/11/18ዓ.ም ከጠዋቱ 3:00 ጀምሮ በአካል በዕድገት 1ኛ ደ/ት/ቤት ተገኝተው በመውሠድ ወደ ተመደቡበት ዩኒቨርሲት ሔደው ምዝገባ እንዲፈፅሙ እየገለፅን፤ በስም የተዘረዘሩት መ/ራን ዲግሪያቸው ተይዞላቸው ደመወዝ እየተከፈላቸው መሆኑን እና የት/ቤቱ መምህር መሆናቸውን የሚያረጋገጥ ደብዳቤ ከት/ቤታቸው ይዘው እንዲገኙ በእናንተ በኩል መልዕክት እንዲደርሳቸው እናሳስባለን።
የምዝገባ ቀን፦ ሐምሌ 22 – 23/18ዓ.ም ብቻ
የምዝገባ ቦታ፦ አ/አበባ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ጊቢ፣ OCR ህንጻ ላይ።
የተመለመሉ ሰልጣኝ መምህራን ለምዝገባ ሲመጡ (የሚያስፈልጉ ነገሮች)፦
1. የትምህርት ማስረጃ ፎቶ ኮፒ እና ዋናውን
2. ፓስፖርት መጠን ያለው (4 ፎቶ ግራፍ) ይዞ መቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
3. ጥብቅ ማስታወሻ፤- ዩኒቨርሲቲው ለሰልጣኝ መምህራን ምንም አይነት የትራንስፖርት፤ የመኝታና የምሳ አገልግሎት የማይሰጥ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ለክረምት ት/ት ዕድል ተመዝነው ያለፉት መምህራንን ለአሰራር እንዲያመቻችሁ ስም ዝርዝር የላክንላችሁ ሲሆን። ያለፉት በሙሉ በት/ሚኒስቴር በኩል ምደባ ተሰርቶ ለዩኒቨርሲቲዎችም በስም ዝርዝር የምናሳውቅ ስለሆነ፡፡ ከዚያ በፊት በተለያዩ ችግሮች በምደባው ላይ አስተያየት እንዲደረግላቸው የሚሹ መምህራን ካሉ ማለትም የሚያጠቡ እና አካል ጉዳተኛ (አይነ ስውራን) መምህራን፦
1/ስማቸውን
2/ መመደብ የሚፈልጉበት ዩኒቨርሲቲ
3/ የሚሰለጥኑት የትምህርት አይነት
4/ ዞን
5/ ወረዳ
6/ ትምህርት ቤት
የሚገልጽ ደበዳቤ በት/ቤት ሃላፊ ተረጋግጦ ለአዲስ ከተማ ክ/ከተማ ት/ፅ/ቤት መ/ራን ልማት ቡድን እስከ ሀምሌ 16/2018 ዓ.ም 10:00 ድረስ በጣም በአስቸኳይ እንድትልኩን እናሳስባለን፡፡
ማስታወቂያ፦
የቅድመ 1ኛ ደረጃ ት/ት ለምታስተምሩ የመንግስት እና የግል ት/ቤቶች።
በትምህርት ቤታችሁ፦ በቅድመ 1ኛ ሞግዚትነት በቋሚ ቅጥር ተቀጥረው እያስተማሩ ያሉ ሞግዚቶችን፣ ወይም ደግሞ በሰርተፍኬት በቋሚ ቅጥር ተቀጥረው እያስተማሩ ያሉ መምህራንን፦
ሀ. ለቅድመ 1ኛ መምህርነት ዲፕሎማ፣
ለ. ለPVA መምህርነት ዲፕሎማ፣
በመንግስት ስፖንሠርነት ለመማር ፍላጎት ያላቸውን ሞግዚቶችን እና የሠርተፊኬት መምህራንን በመለየት፣ በት/ቤታችሁ በ2ቱ የስራ መስኮች በቋሚነት ተቀጥረው እየሠሩ ስለመሆናቸው የሚገልፅ ህጋዊ ደብዳቤ እና የት/ት ማስረጃቸውን በማስያዝ አዲስ ከተማ ክ/ከተማ ት/ፅ/ቤት በአካል ቀርበው እንዲመዘገቡ እስከ አርብ 17/11/18ዓ.ም 8:00 ሰአት ድረስ ብቻ እንድትልኩልን እያሳሰብን፣ የት/ት ዕድሉ በ2ቱም ቋንቋ መሆኑን እንገልፃለን።
ማሳሰቢያ:-
* ከተጠቀሠው ቀንና ሰአት ካለፈ በኋላ የሚመጣን አናስተናግድም።
* ጥራት የሌለው መረጃ ከቀረበ አንቀበልም፤
* ማንኛውም የሰርተፍኬት መምህር መቅረት የለበትም።
* ፈቃድ ላይ ያሉ እና እረፍት የወጡ መምህራንና ሞግዚቶች እንዳይዘነጉ አደራ !!!
በአዲስ ክፍለ ከተማ ት/ፅ/ቤት ስር ላላችሁ የመንግስት ት/ቤቶች መምህራን፦ በ2018ዐ.ም ክረምት የPGDT ኮርስ ለመሠልጠን ፈልጋችሁ ምዝገባ ያለፈባችሁ። ዛሬ እና ነገ (15- 16) ብቻ የት/ት መረጃችሁን በመያዝ በአካል ክ/ከተማ ተገኝታችሁ እንድትመዘገቡ እናሳስባለን።
የመምህርነት የስራ ቅጥር ማስታወቂያ!
(ሀምሌ 10/2018 ዓ.ም)
@አ.አ ትምህርት ቢሮ
TDP2018_WITH_USERNAME
ሰላም እንዴት ዋላችሁ?
ይህ የተያያዘው ቅፅ ከድፕሎማ ወደ ድግሪ በክረምት መረሐ ግብር ትምህርት ዕድል ለማግኘት መግብያ ፈተና ለመውሰድ የተመዘገቡ ትምህርት ሚኒስቴር በላከው የግል User name እና Password መሰረት መረጃ ይዘው አብርሆት ቤተ መጸሐፍት በተገለፀው መረሀ ግብርና ሰዓት እንድገኙ ጥብቅ ማሳሰብያ እንድተላለፍላቸው ይደረግ።
TDP2018_WITH_USERNAME
ሰላም እንዴት ዋላችሁ?
ይህ የተያያዘው ቅፅ ከድፕሎማ ወደ ድግሪ በክረምት መረሐ ግብር ትምህርት ዕድል ለማግኘት መግብያ ፈተና ለመውሰድ የተመዘገቡ ትምህርት ሚኒስቴር በላከው የግል User name እና Password መሰረት መረጃ ይዘው አብርሆት ቤተ መጸሐፍት በተገለፀው መረሀ ግብርና ሰዓት እንድገኙ ጥብቅ ማሳሰብያ እንድተላለፍላቸው ይደረግ።
