ar
Feedback
Merham Hadith

Merham Hadith

الذهاب إلى القناة على Telegram

1.በል:-እርሡ፡አላህ፡አንድ፡ነው፡2.አላህ፡(የሁሉ)፡መጠጊያ፡ነው፡፡3.አልወለደም፣አልተወለደምም፡፡4.ለርሡም፡አንድም፡ብጤ፡የለውም፡፡ ሱረቱል፡- ኢኽላስ ለማንኛውም ሀሣብና አስተያየት እንዲሁም ለCross or @Merham_bot ሼር በማድረግ ተባበሩን @hadit_h

إظهار المزيد
9 951
المشتركون
-2324 ساعات
-1047 أيام
-35530 أيام
أرشيف المشاركات
በምን ቀን ነው ያቀኩት በምትሉት ሰው ሳይሆን እስከዛሬ የት ነበር በምትሉት ሰው አላህ ያስደሳችሁ🌹

Read Qur’an daily. Even 1 ayah. Consistency > quantity.

ውድድሮችን ለማሸነፍ የሚሮጡ ሰዎች አሉ…. በሌላ በኩል ደግሞ ህይወት የመቆም አማራጭ ስላልሰጠቻቸው የሚሮጡ ሰዎችም አሉ…. ወዳጄ ሩጫህ ከየቱ ወገን ነው ??

✍🏻ተንፍሱ በቃ ዱንያ ነው…. ያጣኸው ነገር ሁሉ ኪሳራ አይደለም። ባንተ መንገድ የማይሄድ ነገር ሁሉ ተረሳህ ማለት አይደለም። አንዳንዴ አላህ ነገሮችን ያስወግዳል ያዘገያል ይቀይራል ምክንያቱም ልባ
✍🏻ተንፍሱ በቃ ዱንያ ነው…. ያጣኸው ነገር ሁሉ ኪሳራ አይደለም። ባንተ መንገድ የማይሄድ ነገር ሁሉ ተረሳህ ማለት አይደለም። አንዳንዴ አላህ ነገሮችን ያስወግዳል ያዘገያል ይቀይራል ምክንያቱም ልባችን የማያየውን ያያል!! ይህ ህይወት ቀላል እንደሚሆን ቃል አልተገባለትም። ሰዎች ይመጣሉ ይሄዳሉ እቅዶች ይቀየራል አንዳንድ ምዕራፎችም ሳንዘጋጅ ያልቃሉ ነገር ግን እያንዳንዱ እርምጃ፣ እያንዳንዱ እንባ፣ ሁሉም ዝም ያለ ዱዓ አላህ ዘንድ ያውቀዋል።☺️ ስለዚህ ዱንያ ላይ በቀስታ እለፉት። በረከትን በምስጋና ያዙ ፈተናዎችንም በሰብር ተጋፈጡ ላንተ ያለው መቼም አያመልጥህም የናፈቀህ ነገር ደግሞ እንዲቀር አልተፃፈም… በቀኑ መጨረሻ ሁላችንም እያለፍን ነው ሁልጊዜ ለጊዜያዊነት ለተፈጠረ አለም ልባችን አይጣበቅ።🤗 ✍🏻...

✨"ኢስላም ሰዎችን በጥላቻ መጋፈጥ ሳይሆን፣ በጥፋታቸው ላይ እያዘኑ በፍቅርና በጥበብ ወደ ቀጥተኛው መንገድ መጥራት ነው።" ሸይኽ አሊ አል-ጂፍሪ✨ . . Share @hadit_h
✨"ኢስላም ሰዎችን በጥላቻ መጋፈጥ ሳይሆን፣ በጥፋታቸው ላይ እያዘኑ በፍቅርና በጥበብ ወደ ቀጥተኛው መንገድ መጥራት ነው።" ሸይኽ አሊ አል-ጂፍሪ✨ . . Share @hadit_h

✨"ኢስላም ሰዎችን በጥላቻ መጋፈጥ ሳይሆን፣ በጥፋታቸው ላይ እያዘኑ በፍቅርና በጥበብ ወደ ቀጥተኛው መንገድ መጥራት ነው።" ሸይኽ አሊ አል-ጂፍሪ✨ . . Share @hadit_h
✨"ኢስላም ሰዎችን በጥላቻ መጋፈጥ ሳይሆን፣ በጥፋታቸው ላይ እያዘኑ በፍቅርና በጥበብ ወደ ቀጥተኛው መንገድ መጥራት ነው።" ሸይኽ አሊ አል-ጂፍሪ✨ . . Share @hadit_h

ማስረዳት ደክሞን ነው _ በዝቶ ቢያሰለቸን እራስን እንዳጥፊ _ ቆጥሮ ዝም ያስባለን የማንናገረው _ ከአፍ ቃል አውጥተን በፍፁም አደለም እውነት ስለሌለን _ ወይ ደግሞ ተረተን አውቆ እንዳላወቀ ነገር ስናሳልፍ _ ፀብ እንዳይጠነክር መውደድ ብለን እንጂ _ ልናከርም ፍቅር ሞኝ ስለሆንን _ ወይ ደግሞ ተታለን ከቶውን አይደለም _ ከክብራችን ቀለን እንደ ከዚህ ቀደም የማንሟገተው _ ብለን ለምን እንዴት ታክቶን አዝሎን ነው _ ተመሳሳይ ንዴት ያቅታል አንዳዴ _ አቅም ይሟጠጣል ያኔ ፀጥ ማለት _ ውስጥህ ግድ ይመርጣል

just a little reminder ✨️ አላህ አለኝ የሚባለዉ ከአላህ ጋር ያለንን ግንኙነትን አሳምረን ነዉ።🤌✨ . . Share @hadit_h
just a little reminder ✨️ አላህ አለኝ የሚባለዉ ከአላህ ጋር ያለንን ግንኙነትን አሳምረን ነዉ።🤌✨ . . Share @hadit_h

አላህ የራሱ ምክንያት እንደሚኖረው በማመን ውስጥ ትልቅ ተወኩል አለ። እንዴት እና መቼ እንደሆነ ባናውቅም ሁሉም ነገር ለኸይር ነው❤️‍🩹
አላህ የራሱ ምክንያት እንደሚኖረው በማመን ውስጥ ትልቅ ተወኩል አለ። እንዴት እና መቼ እንደሆነ ባናውቅም ሁሉም ነገር ለኸይር ነው❤️‍🩹

ዝም ያለ ሰው ሁሉ የተረጋጋ አይደለም፤ አንዳንዱ ከመጠን በ ላ ይ በማሰብ የደከመው ነው:: 🥀

ሰርቶ ገንዘብን ማጠራቀም፣ ሰርቶ ማገኘት ፣የወንድ ስራ ብቻ አይደለም የሴትም ነዉ ።ሁሌ የሰዉ እጅ መመለከት የለብሽም። ሸሪአዉ ባስቀመጠልሽ መልኩ ጠንካራ ሁኚ። 🤍

በዙሪያህ ያሉ ሰዎች ሁሉ ካደነቁህ እና ማንም የሚጠላህ ከሌለ፣ አንድ በጣም አደገኛ ስህተት እየሰራህ ነው። እውነተኛ ማንነትህን አጥተኸዋል!" በፍልስፍና እና ስነ-ልቦና "The Desire to Please" (ሰዎችን ደስ የማሰኘት አባዜ) ይባላል። ሁሉም ሰው እንዲወድህ ስትሞክር የራስህ አቋም፣ የራስህ መስመር እና የራስህ ልዩ ማንነት አይኖርህም። ለሁሉም ሰው የሚመች ሰው ለመሆን ስትል ‘አይሆንም’ ማለት ታቆማለህ። ልክ ውሃ እንደመሆን ማለት ነው። ውሃ ቀለምም ጣዕምም የለውም፤ በገባበት እቃ ቅርፅ ይይዛል። አንተ ግን ሰው እንጂ ውሃ አይደለህም። ጠንካራ አቋም ሲኖርህ የሚወዱህም፣ የሚጠሉህም በግልጽ ይለያሉ።" የሰዎችን ትችት ላለመስማት ብለህ ማንነትህን ደብቀህ ታውቃለህ? ኮሜንት ላይ ተወያዩበት።"

✍️ አንድ በደዊ ለሐጅ ስነስርዓት ታደመ። ሆኖም ግን በዓረፋ ተራራ ላይ ምን ብሎ ዱዓ ማድረግ እንዳለበት ግራ ገባው። በመጨረሻም “አሏህ ሆይ! ዓረፋን ከፈጠርካት ዕለት ጀምሮ፣ ዱዓ አድራጊዎች በዚህች ስፍራ ላይ ከለመኑህ መልካም ነገር ሁሉ እኔም እንድትለግሰኝ እማጸንሃለሁ።” በማለት ተማፀነ። ይህንን የሰሙ ሁሉ አለቀሱ። እርሱንም፦ “የፀሎትን ጥግ አድርሰሃል (ሁሉንም በአንድ አጠቃለኸዋል)” አሉት። حجّ أعرابي فلم يدرِ ما ذا يقول في عرفة، فقال: "اللهم إني أسألك من خير ما سألك السائلون في عرفة منذ خلقتها"، فبكى من سمعه. وقيل له: "قد أبلغت الدعاء".

🛑 የአረፋ ቀን ፆም! ነቢዩ (ﷺ) ስለ አረፋ ቀን ፆም ተጠይቀው እንዲህ ብለዋል፦ “ያለፈውንና የመጪውን አመት ወንጀል ያስምራል።” 📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 1162 🛑 የአረፋ ቀን ፆም የሚፆመው ነገ ማክሰኞ ግንቦት 18 ነው። ⚫️ ቀዳ ያለበትም ሰው ቢሆን የዐረፋን ቀን ጾም መጾም ይችላል። ⚫️ ማንኛውም ከነጋ በኋላ ምግብና መጠጥ ያልቀመሰ ሰው ከነጋ በኋላም ቢሆን ነይቶ ጾም መጀመር ይችላል። ነገር ግን ምንዳው የሚጀምረው ከነየተበት ሰዓት ጀምሮ ነው። ⚫️ ከ9ኛው ቀን በፊት ምንም ላልጾመ ሰውም ቢሆን 9ኛው ቀን ብቻ መፆም ይቻላል/ችግር የለውም። ⚫️በዐረፋ (9ኛው ቀን) ላይ ይበልጥ የሚወደዱ 3 ዒባዳዎች፣ 1/ ቀኑን መጾም 2/ ዚክር ማብዛት በተለይም ተክቢር 3/ ዱዓእ ማብዛት

ብልህ የሚናገረው ስላለው ያወራል፤ ሞኝ መናገር ስላለበት ያወራል!                              🧊

"የኔ ልባም ሴት፣ 👸🏼❤️ ልባም መሆን ማለት ዝምተኛ መሆን ማለት አይደለም፤ ልባምነት ማለት መቼ መናገርና መቼ ዝም ማለት እንዳለብሽ ማወቅ ነው። የኔ ልባም ሴት፣ አንቺ በዙሪያሽ ላሉት ሰዎች ብርሃን፣ ለቤተሰብሽ መከታ፣ ለራስሽ ደግሞ ኩራት ነሽ። ብዙ ፈተናዎች ሊገጥሙሽ ይችላሉ፣ አለም ተስፋ እንድትቆርጪ ሊገፋፋሽ ይችላል። ነገር ግን አንቺ ውስጥ ያለው ያ የማይበገር የልባምነት መንፈስ "ገና ነኝ!" ይልሻል። እራስሽን ውደጂ፣ እውቀትሽን አሳድጊ፣ እናም በምትሄጂበት መንገድ ሁሉ በልበ ሙሉነት ተራመጂ። አንቺ የጥበብ ምንጭ፣ የጽናት ተምሳሌት ነሽ። ዛሬ የምታደርጊው ጥቃቅን በጎ ነገር ነገ ትልቅ ታሪክ ሆኖ ይነበባል። በርቺ፣ የኔ ልባም ሴት!

ዱኒያ ላይ ከቀናት ሁሉ ታላቁ ቀን እየመጣ ነው🤍

It wasn't a loss, it was an upgrade in awareness. ሰዎች 'ድክመት' ነው የሚሉሽን ነገር አንቺ 'ልዩ ብቃትሽ' መሆኑን እወቂው። ብዙ ማሰብሽ ጥልቀትሽ ነው፤ ሁሉንም ማስተዋልሽ ንቃትሽ ነው፤ ነገሮችን ማገናኘትሽ ደግሞ ጥበብሽ ነው። 💡✨ ​አእምሮሽ የሚነግርሽን ምልክት አትናቂው!! እሱ የማያዩትን የማየት ጥበብ አለው። 🦅🌸 ​

ግድየለም ኡዝር መሰጣጠቱም አብሮ እንዳቆየን እንመን። የግንኙነቶች የረጅም ጊዜ መቆየት በሰዎች ፍፁም መሆን ብቻ የመጣ ሳይሆን እያዩ ባላየ፣እየሰሙ ባልሰማ በሚሉ ጉዳዮች ውስጥ ታልፎ ነው። ዛሬ በፍቅር ቃል የቆሙ ግንኙነቶች ሁሉ መስመራቸው በፍቅር ብቻ አልሰመረም። ቆይታቸው በመፈላለግ ብቻ አልዘለቀም። ይልቅ ክሬዲት መሰጣጠት ሰፊውን ቦታ ይይዛል። መተላለፍም ቢሆን የዛ አንድ አካል ነው። አንዳንዴም ወዶ በመተው እና ፈልጎ በመለያየት ውስጥ ሁልጊዜ ጥላቻ የለም። አብሮ በመሆን ብቻ ሳይሆን ፈቅዶ በመለያየትም ውስጥ ፍቅር ሊንፀባረቅ ይችላል። ማንኛውም ነገር ያለቦታው ከተገኘ መነሳቱ አይቀሬ ነው። የትኛውም ጉዳይ የቀድር እጅ ከሌለበት አለመሆኑ የግድ ነው። ያን ልብ ብሎ ያለምንም ትግል መፍትሄ መፈለግና የመፍትሄ አካል መሆን አስተዋይነት ነው። አይመስላችሁም? (አብድልቃድር ኑር)

መልሳችሁን በcomment አስቀምጡ