Merham Hadith
رفتن به کانال در Telegram
1.በል:-እርሡ፡አላህ፡አንድ፡ነው፡2.አላህ፡(የሁሉ)፡መጠጊያ፡ነው፡፡3.አልወለደም፣አልተወለደምም፡፡4.ለርሡም፡አንድም፡ብጤ፡የለውም፡፡ ሱረቱል፡- ኢኽላስ ለማንኛውም ሀሣብና አስተያየት እንዲሁም ለCross or @Merham_bot ሼር በማድረግ ተባበሩን @hadit_h
نمایش بیشتر9 350
مشترکین
-1724 ساعت
-1057 روز
-36630 روز
آرشیو پست ها
9 345
🥀አንዳንድ ጊዜ መልሱ ፈጣን አይሆንም ግን የአላህ ውሳኔ ሁልጊዜ የተሻለ ነው😊
ዛሬ ለረሱል ﷺ ሰልዋትን አብዙ፣ ዱዓንም በተስፋ አድርጉ🫶
💚اللهم صل وسلم وبارك على نبينا محمد ﷺ
9 345
ከእንግዲህ ማንንም አልወቅስም። ቅርብ መሆን የሚፈልጉ ሰዎች መንገዱን ያውቃሉ። ራሳቸውን ማራቅ የሚፈልጉ ሰዎችም ሰበብ ያገኛሉ። እንደፈለጋችሁ ሁኑ። እኔም እንደገባችሁ እሆናለሁ። 🦋🤎
☕️😌
9 345
My Lord, expand for me my chest, and ease for me my task."
ጌታየ ሆይ ልቤን አሥፋልኝ ፤ ጉዳየንም አግራልኝ ፡፡
9 345
🕌 ልዩ የጨረታ እና የገቢ ማሰባሰቢያ ጥሪ! 🕌
"የአላህን መስጂዶች የሚገነባው በአላህና በመጨረሻው ቀን ያመነ ሰው ብቻ ነው።" (ሱረቱ አት-ተውባህ፡ 18)
የባሕር ዳር አየር ጤና ዳሩሰላም መስጂድን ለመደገፍ እና የመስጂድ በር ለማሰራት በወጣት ጀመዓ የተዘጋጀ ልዩ የጨረታ እና ገቢ መሰባሰቢያ መርሐ-ግብር!
አላህን ቤት ግንባታ ለማገዝ ሙሉ ገቢው ለመስጂዱ የሚውል፣ በምስሉ ላይ የምትመለከቱትን ውብና ማራኪ የሆነ በኢፖክሲ የተሠራ ትልቅ የግድግዳ ሰዓት ለጨረታ ቀርቧል።
✨ ይህ ሰዓት ቤትን ወይም ቢሮዎን ከማስዋቡ በላይ፣ የዘላለም ሰደቃ ጃሪያ (የማይቋረጥ ሰደቃ) ይሆንልዎታል!
🌍 ማሳሰቢያ፦ በጨረታው ላይ ለመሳተፍ ባሕር ዳር መሆን የግድ አይጠበቅብዎትም! ከአዲስ አበባ፣ ከማንኛውም የሀገሪቱ ክፍሎች አልያም ከሀገር ውጭ ሆነው መጫረትና መሳተፍ ይችላሉ። ጨረታውን ላሸነፈ ተጫራች ዕቃውን ባሉበት ቦታ በጥንቃቄ እናደርሳለን።
የጨረታ እና የገቢ ማሰባሰቢያ ቀን፦ ሐሙስ ምሽት፣ ሐምሌ 09 / 2018 ዓ.ም ከምሽቱ 2:00 ሰዓት ጀምሮ በኦንላይን በቴሌግራም ግሩፕ ላይ...
"ሰደቃ ገንዘብን አታጎድልም፤ ይልቁንም በረካን ትጨምራለች!"
📌ማሳሰቢያ የጨረታው ቀን እስኪደርስ የገቢ ማሰባሰቢያ ግሩፑን እየተቀላቀሉ ይቆዩ።👇👇👇👇
https://t.me/darusselammasjid
https://t.me/darusselammasjid
https://t.me/darusselammasjid
9 345
“ከሰው ጋር ለመኖር: አለመተዋወቅ ጥሩ ነው:: ብዙ ካላወክ የምታውቀው ጥሩ የሚመስለውን ስለሆነ አብሮ ለመኖር አይከብድም:: በጣም ስለሰው ልወቅ ካልክ ደግሞ ብዙው ደካማነቱን: ተንኮሉን: ራስ ወዳድነቱን: ምኑም....ምኑም ስለሚገለጥ አብሮ መኖር ይከብዳል::”
9 345
ለረጅም ጊዜ አንድ ነገር አልገባኝም ነበር።
“እየተማርኩ ነው” እል ነበር፣
ግን ብዙ ጊዜ የማደርገው
ማየት ብቻ ነበር።
ሰዎች ሲጀምሩ አያለሁ፣
ሰዎች ሲፈጥሩ አያለሁ፣
ሰዎች ሲለወጡ አያለሁ…
እኔ ግን
“ቀጣይ ጊዜ እጀምራለሁ” እል ነበር።
ከዛ አንድ ነገር ገባኝ—
ሌሎችን ማየት
የራሴን ሕይወት አይገነባም።
ከዚያ ጀምሮ
ትንሽ ቢሆንም
መጀመርን መረጥኩ።
ምክንያቱም
ቀስ ብሎ መሄድ ይሻላል፤
ቆሞ ሌሎችን ከማየት።
9 345
9 345
አማረኛ ና ኦሮመኛ ቋንቋ ነው ትምህርቱ የሚሰጠው እናንተ በሚመቻችሁ መግባት ትችላላችሁ መልክቱን ለቤቴሰቦቻችሁ ለጓደኞቻችሁ ላኩላቸው አብረን ተምረን አብረን አጅሩን እናግኝ እውቀታችንንም እናሳድግ
9 345
Repost from የአፍሪካ አካዳሚ ዲፕሎም ፕሮግራም - የሶስተኛው ዙር ቻናል
🔗 የአካዳሚው መመዝገቢያ ሊንክ:
https://reg.africaacademy.com/
✨ አሁኑኑ ይመዝገቡ የሸሪዐ እውቀት ጉዞዎን ይጀምሩ
⭐ በአፍሪካ አካዳሚ መማርን ልዩ የሚያደርገው
💵 ሙሉ በሙሉ ነፃ መሆኑ
📱የትምህርት አሰጣጡ በርቀት (ኦንላይን) መሆኑ የዕድሜ ክልል የማገድበው መሆኑ
1️⃣ ቆይታው አንድ ዓመት ብቻ መሆኑ።
👳🏾♂️ትምህርቱ የሚሰጠው በእውቅ መሻይኾችና ዑለማኦች መሆኑ
🎉 ትምህርታቸውን በስኬት ላጠናቀቁ ተማሪዎች ሰርተፍኬት (የምስክር ወረቀት) መስጠቱ
9 345
አሰላሙአለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱህ
ከረጂም ጊዜ መጥፍት ቡኋላ ተመልሻለሁ አልሃምዱሊላህ😊
ሸሪአዊ እውቀትን መማር እየፈለጋችሁ ግን ብዙ ነገሮች ላልተመቻቸላቹህ የጊዜ የቦታ እንዲሁም የሰአት እኔ ተምሬበት የተቀመኝን ለናንተም ለማጋራት የወደድኩት አፍሪካ አካዳሚ ነው ብዙዎቻችሁ ታውቁት ይሆናል 4ኛ ዙር ምዝገባ ተጀምሯል ሁላችሁም በሠያመልጣችሁ ደስ ይለኛል social media ን ለከይር ነገር እንጠቀመው
9 345
🥺🤍
إِنِّي جَزَيْتُهُمُ الْيَوْمَ بِمَا صَبَرُوا
አላህ ለታጋሾች የሚሰጠውን ምንዳ ሲናገር የጠቀሰው ትዕግስትን ነው።
ትዕግስት ማለት እንባህን እየዋጥክ ልብህ እየተሰበረ
ሁኔታዎች እየተደራረቡብህ ነገር ግን ከአላህ ተስፋ ሳትቆርጥ መቆየት
ሰዎች ህመምህን ሳያዮት ቢቀሩም አላህ ግን የልብህን ህመም ያውቃል ስለዚህ ከባድ ቢሆንም ታገስ፤ መንገዱ ረጅም ቢመስልም ጠብቅ፤ ምክንያቱም አላህ እያዘጋጀልህ ያለው ከምታጣው ነገር ሁሉ የተሻለ ነው
ምናልባት ዛሬ የምታነባው እንባ
ነገ ለምትስቅበት ምክንያት ይሆናል
فَإِنَّ مَعَ الْعُسْرِ يُسْرًا
ከችግር ጋር እፎይታ አለ እንደተባለው 🤍
9 345
ውድድሮችን ለማሸነፍ የሚሮጡ ሰዎች አሉ….
በሌላ በኩል ደግሞ ህይወት የመቆም አማራጭ ስላልሰጠቻቸው የሚሮጡ ሰዎችም አሉ….
ወዳጄ ሩጫህ ከየቱ ወገን ነው ??
9 345
✍🏻ተንፍሱ በቃ ዱንያ ነው….
ያጣኸው ነገር ሁሉ ኪሳራ አይደለም።
ባንተ መንገድ የማይሄድ ነገር ሁሉ
ተረሳህ ማለት አይደለም። አንዳንዴ አላህ ነገሮችን
ያስወግዳል ያዘገያል ይቀይራል ምክንያቱም ልባችን የማያየውን ያያል!!
ይህ ህይወት ቀላል እንደሚሆን ቃል አልተገባለትም።
ሰዎች ይመጣሉ ይሄዳሉ እቅዶች ይቀየራል አንዳንድ ምዕራፎችም ሳንዘጋጅ ያልቃሉ ነገር ግን እያንዳንዱ
እርምጃ፣ እያንዳንዱ እንባ፣ ሁሉም ዝም ያለ ዱዓ
አላህ ዘንድ ያውቀዋል።☺️
ስለዚህ ዱንያ ላይ በቀስታ እለፉት። በረከትን በምስጋና
ያዙ ፈተናዎችንም በሰብር ተጋፈጡ ላንተ ያለው መቼም አያመልጥህም የናፈቀህ ነገር ደግሞ እንዲቀር አልተፃፈም…
በቀኑ መጨረሻ ሁላችንም እያለፍን ነው ሁልጊዜ
ለጊዜያዊነት ለተፈጠረ አለም ልባችን አይጣበቅ።🤗
✍🏻...
