Dagu Sport Live📡📻🎙
الذهاب إلى القناة على Telegram
🤝 ሰላም ውድ የስፖርት ቤተሰቦች #ዳጉ_ስፖርት ለናንተ መረጃ በማድረስ በቂ መረጃ በማቅረብ እንገኛለ። 🇪🇹 #የአገር_ውስጥ_ውድድሮች 🇪🇹 ✅ የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ በስፋት ለናንተ እናደርሳለን እና ትኩስ መረጃ ለናንተ የሚቀርብበት ቻናል ነው። www.dagusport.net 👉 መረጃ @DaguSEthiobot አስተያ ካሎት @DaguMedia1 ይፃፉልን።
إظهار المزيد7 508
المشتركون
-124 ساعات
-217 أيام
-5730 أيام
أرشيف المشاركات
7 506
Repost from ዳጉ ስፖርት DAGU SPORT
የ2018 ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
⌚️የሙሉ ሰዓት ውጤት'
ባህር ዳር ከተማ 0-1 ሲዳማ ቡና
29' ሐብታሙ ታደሰ
🏟 አበበ ቢቂላ ስታዲየም
Telegram T.me/Dagu_Sport
Telegram T.me/DaguLive
7 506
Repost from ዳጉ ስፖርት DAGU SPORT
+9
የ2018 ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
⌚️ዕረፍት'
ባህር ዳር ከተማ 0-1 ሲዳማ ቡና
29' ሐብታሙ ታደሰ
🏟 አበበ ቢቂላ ስታዲየም
Telegram T.me/Dagu_Sport
Telegram T.me/DaguLive
7 506
Repost from ዳጉ ስፖርት DAGU SPORT
የ2018 ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
⌚️የሙሉ ሰዓት ውጤት'
አዳማ ከተማ 0-2 ወላይታ ድቻ
78' ያሬድ ዳርዛ
90+5' ካርሎስ ዳምጠው
🏟 አበበ ቢቂላ ስታዲየም
Telegram T.me/Dagu_Sport
Telegram T.me/DaguLive
7 506
Repost from ዳጉ ስፖርት DAGU SPORT
+9
የ2018 ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
⌚️ዕረፍት'
አዳማ ከተማ 0-0 ወላይታ ድቻ
🏟 አበበ ቢቂላ ስታዲየም
Telegram T.me/Dagu_Sport
Telegram T.me/DaguLive
7 506
Repost from ዳጉ ስፖርት DAGU SPORT
የ2018 ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
37ኛ ሳምንት መርሐ-ግብር
እሁድ ሰኔ 21/2018 መርሐ-ግብር
🏟አበበ ቢቂላ ስታዲየም
04፡00 አዳማ ከተማ - ወላይታ ድቻ
07፡00 ባህርዳር ከተማ - ሲዳማ ቡና
10፡00 ኢትዮ ኤሌክትሪክ - ሀዋሳ ከተማ
🏟አዳማ ሳ/ቴ ዩንቨርሲቲ ስታዲየም
10፡00 ሸገር ከተማ - መቻል
Telegram T.me/Dagu_Sport
Telegram T.me/DaguLive
7 506
Repost from ዳጉ ስፖርት DAGU SPORT
የ2018 ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
37ኛ ሳምንት መርሐ-ግብር
ቅዳሜ ሰኔ 20/2018 መርሐ-ግብር
አዳማ ከተማ 04፡00 ወላይታ ድቻ
🏟አበበ ቢቂላ ስታዲየም
🏟አዳማ ሳ/ቴ ዩንቨርሲቲ ስታዲየም
Telegram T.me/Dagu_Sport
Telegram T.me/DaguLive
7 506
Repost from ዳጉ ስፖርት DAGU SPORT
የ2018 ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
👉37ኛ ሳምንት ወቅታዊ የደረጃ ሠንጠረዥ
Telegram T.me/Dagu_Sport
Telegram T.me/DaguLive
7 506
Repost from ዳጉ ስፖርት DAGU SPORT
የ2018 ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
⌚️የሙሉ ሰዓት ውጤት '
ኢትዮጵያ መድን 0- 3 ምድረ ገነት ሽረ
30' አዲሱ ተስፋዬ
35' ዳንኤል ዳርጌ
50' አቤል ማሙሽ
🏟 አዳማ ሳ/ቴ ዩንቨርሲቲ ስታዲየም
Telegram T.me/Dagu_Sport
Telegram T.me/DaguLive
7 506
Repost from ዳጉ ስፖርት DAGU SPORT
+9
የ2018 ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
⌚️ዕረፍት '
ኢትዮጵያ መድን 0- 2 ምድረ ገነት ሽረ
30' አዲሱ ተስፋዬ
35' ዳንኤል ዳርጌ
🏟 አዳማ ሳ/ቴ ዩንቨርሲቲ ስታዲየም
Telegram T.me/Dagu_Sport
Telegram T.me/DaguLive
7 506
Repost from ዳጉ ስፖርት DAGU SPORT
የ2018 ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
⌚️የሙሉ ሰዓት ውጤት '
ሀዲያ ሆሳዕና 1- 1 ድሬዳዋ ከተማ
44' ብሩክ በየነ 56' አቤል ነጋሽ
🏟 አዳማ ሳ/ቴ ዩንቨርሲቲ ስታዲየም
Telegram T.me/Dagu_Sport
Telegram T.me/DaguLive
7 506
Repost from ዳጉ ስፖርት DAGU SPORT
+9
የ2018 ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
⌚️ዕረፍት '
ሀዲያ ሆሳዕና 1- 0 ድሬዳዋ ከተማ
44' ብሩክ በየነ
🏟 አዳማ ሳ/ቴ ዩንቨርሲቲ ስታዲየም
Telegram T.me/Dagu_Sport
Telegram T.me/DaguLive
7 506
Repost from ዳጉ ስፖርት DAGU SPORT
የመርሃ ግብር ለውጥ!
በ2018 ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 37ኛ ሳምንት
ለዛሬ ሰኔ 20/2018 በአበበ ቢቂላ ስታዲየም በዐ9:00 ሰዓት አዳማ ከተማ ከወላይታ ድቻ የተያዘው መርሃ ግብር በከፍተኛ ዝናብ ምክንያት ተቋርጧል። ጨዋታው ነገ ሰኔ 21/2018 በ4:00 ሰዓት በአበበ ቢቂላ ስታዲየም የሚደረግ መሆኑን ውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ አሳውቋል።
Telegram T.me/Dagu_Sport
Telegram T.me/DaguLive
7 506
Repost from ዳጉ ስፖርት DAGU SPORT
የ2018 ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
37ኛ ሳምንት መርሐ-ግብር
ቅዳሜ ሰኔ 20/2018 መርሐ-ግብር
🏟አበበ ቢቂላ ስታዲየም
🏟አዳማ ሳ/ቴ ዩንቨርሲቲ ስታዲየም
Telegram T.me/Dagu_Sport
Telegram T.me/DaguLive
7 506
Repost from ዳጉ ስፖርት DAGU SPORT
+9
የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ሴቶች ብሔራዊ ቡድን ለ2026 የዓለም ዋንጫ የመጨረሻ ማጣሪያ ጨዋታዎች ዝግጅቱን አጠናክሮ ቀጥሎ የዛሬው የልምምዱን በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሜዳ አካሂዷል።
የልምምድ መርሃ ግብሩን የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት አቶ ኢሳያስ ጅራ እና የኢ/እ/ፌ ሜዲካል ዳይሬክተርና የስትራቴጂክ አማካሪ ዶ/ር ሳሙኤል የሺዋስ በስፍራው ተገኝተው ተከታትለዋል።
ክቡር ፕሬዝዳንቱ ባስተላለፉት መልዕክት ቡድኑ እስካሁን እያስመዘገበ ባለው ውጤት ደስተኛ መሆናቸውን እና የተገባው የሽልማት ቃል እንደሚተገበር ገልፀዋል። አክለውም ለቀጣዩ ወሳኝ ምዕራፍ ለዓለም ዋንጫ በወንዶች ጫፍ ለመድረስ እንደተቻለ እና እንደምንችል ያመላከተ ሁኔታ መታየቱን ገልፀው ለዚህ ደሞ የተጋጣሚ ቡድንን አክብዶ ከማየት የራስ ቡድን ላይ ትኩረት በማድረግ እና ጥቃቅን የሚመስሉ ግን መሠረታዊ ነገሮች ላይ ትኩረት በማድረግ የራስን የቤት ሥራ መሥራት፣ ስልጠና በትኩረት መከታተል፣ በተገቢው እና እግር ኳሱ በሚፈቅደው መንገድ መተግበር እንዲሁም አንዱ የአንዱን ክፍተት መሸፈን፣ መሙላት የግል ጨዋታን ትቶ የቡድንን ስራ ከፍ አድርጎ በመጫወት ሀገራችን በቡድን ስራ ከፍ ብላ እንድትታይ የሚቻለውን ሁሉ በማድረግ "ግባችን ለአለም ዋንጫ ማለፍ ነው" በሚል መስራት ይገባል ብለዋል።
በመጨረሻም "ፌዴሬሽኑም መንግስትም በሚቻለው ሁሉ ከጎናችሁ ነው። ቡድኑ ወደ ዓለም ዋንጫ ሲያልፍ ጥሩ ሽልማት ይሸለማል።" በማለት ቃል ገብተዋል።
Telegram T.me/Dagu_Sport
Telegram T.me/DaguLive
7 506
Repost from ዳጉ ስፖርት DAGU SPORT
የ2018 ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
⌚️የሙሉ ሰዓት ውጤት '
አርባምንጭ ከተማ 0-1 ወልዋሎ አዲግራት ዩ
7' ሰመረ ሀፍተይ
🏟 አዳማ ሳ/ቴ ዩንቨርሲቲ ስታዲየም
Telegram T.me/Dagu_Sport
Telegram T.me/DaguLive
7 506
Repost from ዳጉ ስፖርት DAGU SPORT
የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ፕሪምየር ሊግ የማጠቃለያ ውድድር የምድብ ሐ መርሐ ግብር!
⌚ የሙሉ ሰዓት ውጤት'
ሸገር ከተማ 2-2 ሲዳማ ቡና
13' ዮሴፍ ቡሩጉዶ(ፍ) 03' መርቅልኝ መልካሙ
19' አማኑኤል ገ/ሚካኤል 49' መርቅልኝ መልካሙ
🏟ሀዋሳ አርቴፊሻል ስታዲየም
Telegram T.me/Dagu_Sport
Telegram T.me/DaguLive
7 506
Repost from ዳጉ ስፖርት DAGU SPORT
የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ፕሪምየር ሊግ የማጠቃለያ ውድድር የምድብ ሐ መርሐ ግብር!
⌚ የሙሉ ሰዓት ውጤት'
ወላይታ ዲቻ 3-1 ሆሊ ቪዥን
33' ወንድማገኝ አሙሚ 57' ቃል ፍሰሃ
85' ወንድማገኝ አሎሚ
87' ታዬ ታፈሰ
🏟ሀዋሳ ደቡብ ኢትዮጵያ ኮሌጅ ሜዳ
Telegram T.me/Dagu_Sport
Telegram T.me/DaguLive
متاح الآن! بحث تيليغرام 2025 — أهم رؤى العام 
