Renaissance School®
الذهاب إلى القناة على Telegram
2 032
المشتركون
+424 ساعات
+77 أيام
+2330 أيام
أرشيف المشاركات
2 036
Renaissance School Kindergarten Graduation Event
🎓 Congratulations to this year’s graduates! 🎉
2 036
🎉🎉🎉 እንኳን ለ 2018 ዓ/ም የት/ት ማጠናቀቂያ የወላ ጆች ቀን አደረሳችሁ! 🎉🎉🎉* ቅዳሜ ሰኔ 27/2018 ዓ/ም የቅድመ 1ኛ ደረጃ ት/ቤት የ3ኛ ዓመት ተማሪዎች ምርቃት ይሆናል። * እሁድ ሰኔ 28/2018 ዓ/ም የወላጆች ቀን ክብረ በዓል እና የተማሪዎች ሪፖርት ካርድ መስጫ ዕለት በመሆኑ ወላጆች ከ2:00 ሰዓት ጀምሮ በሬነሳንስ ት/ቤት ቅጥር ግቢ ውስጥ እንዲገኙ እናሳውቃለን።
ማሳሰቢያ:- እሁድ ሰኔ 28/2018 ዓ/ም በት/ቤቱ መገኘት ያለባቸው ወላጆች እና ተሸላሚ ተማሪዎች ብቻ ናቸው፡፡ ሁሉም ወላጅ በአካል በመገኘት የልጆቹን ውጤት እንዲወስድ እንገልፃለን::
2 036
ሬነሳንስ ት/ቤት አዲስ አበባለ12ተኛ ክፍል የናቹራል ሳይንስ ተማሪዎች ነገ አርብ(26/10/2018) ሁለተኛ ዙር ESSLCE ፈተና ሰለሚጀምር ጠዋት 1፡20 የት/ቤቱን የደንብ ልብስ ለብሳችሁ የት/ቤት እና የፋይዳ መታወቂያ ፤ አድሚሽን ካርድ ይዛችሁ በሬነሳንስ ት/ቤት ግቢ እንድትገኙ እናሳስባለን።
ት/ቤቱ
2 036
ሬነሳንስ ት/ቤት አዲስ አበባለ12ተኛ ክፍል የሶሻል ሳይንስ ተማሪዎች ሰኞ(22/10/2018) 7፡00 ሰዓት የፈተና ኦረንቴሽን አይኖርም። ኦረንቴሽኑ የሚሰጥበትን ጊዜ እዚሁ እናሳውቃለን።
ት/ቤቱ
2 036
ሬነሳንስ ት/ቤት አዲስ አበባለ12ተኛ ክፍል ተማሪዎች ሰኞ(22/10/2018) የፈተና ኦረንቴሽን ስ ጠዋት 1፡30 1ኛ እና 2ኛ ዙር የናቹራል ሳይንስ ተማሪዎች ፤ ከሰዓት 7፡00 የሶሻል ሳይንስ ተማሪዎች የት/ቤቱን የደንብ ልብስ ለብሳችሁ የት/ቤት እና የፋይዳ መታወቂያ የዛችሁ በሬነሳንስ ት/ቤት ግቢ እንድትገኙ እናሳስባለን። ት/ቤቱ
2 036
ሬነሳንስ ት/ቤት አዲስ አበባለ12ተኛ ክፍል ተማሪዎች የESSLCE Mock Exam ለውጥ ስለተደረገ ዛሬ አርብ(19/10/2018) ጠዋት 3፡30 የናቹራል ሳይንስ ተማሪዎች ፤ ከሰዓት 7፡00 የሶሻል ሳይንስ ተማሪዎች የት/ቤቱን የደንብ ልብስ ለብሳችሁ የት/ቤት እና የፋይዳ መታወቂያ የዛችሁ በሬነሳንስ ት/ቤት ግቢ እንድትገኙ እናሳስባለን።
ት/ቤቱ
2 036
ሬነሳንስ ት/ቤት አዲስ አበባለ12ተኛ A ክፍል ተማሪዎች ነገ አርብ(19/10/2018) የESSLCE Mock Exam በቢኮሎስ ት/ቤት ስለምትወስዱ 7፡00 ሰዓት ላይ የት/ቤቱን የደንብ ልብስ ለብሳችሁ የት/ቤት እና የፋይዳ መታወቂያ የዛችሁ በሬነሳንስ ት/ቤት ግቢ እንድትገኙ እናሳስባለን።
ት/ቤቱ
2 036
ሬነሳንስ ት/ቤት አዲስ አበባለተማሪ ወላጆች ነገ ሐሙስ(17/10/2018) የ አራተኛ ዕሩብ ዓመት ማጠቃለያ ፈተና ውጤት ስለሚሰጥ ተማሪዎች የ ት/ቤቱን የደንብ ልብስ ለብሰው 2:30 - 6:00 ሰዓት ውጤታቸውን መውሰድ እንደሚችሉ እናሳውቃለን።
ት/ቤቱ
2 036
ሬነሳንስ ት/ቤት አዲስ አበባለተማሪ ወላጆች ነገ ሐሙስ(17/10/2018) የ አራተኛ ዕሩብ ዓመት ማጠቃለያ ፈተና ውጤት ስለሚሰጥ ተማሪዎች የት/ቤቱን የደንብ ልብስ ለብሰው 2:30 - 6:00 ሰት ውጤታቸውን መውሰድ እንደሚችሉ እናሳውቃለን።
ት/ቤቱ
2 036
Repost from Berbir Mereja / በርብር መረጃ
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከሰኔ 23 ጀምሮ ይሰጣል‼️
የዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከሰኔ 23 እስከ ሐምሌ 16 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አስታወቀ።
📌የተፈጥሮ ሳይንስ፡ከሰኔ 23 እስከ ሐምሌ 3 ቀን (306,708 ተማሪዎች)
📌የማኅበራዊ ሳይንስ:- ከሐምሌ 6 እስከ ሐምሌ 16 ቀን (257,150 ተማሪዎች)
በአዲስ አበባ፣ ድሬዳዋና ሐረር ሙሉ በሙሉ በኦንላይን (በኢንተርኔት) ይሰጣል።
በሌላ በኩል ከሰኔ 4 ቀን 2018ዓ.ም ጀምሮ ከ224 ሺህ በላይ ለሚሆኑ የከፍተኛ ትምህርት ተማሪዎች የመውጫ ፈተና በ88 ማዕከላት እየተሰጠ ይገኛል።
ለአጠቃላይ ፈተናዎቹ ከ600 በላይ ማዕከላት ዝግጅታቸውን ማጠናቀቃቸው ተገልጾ፤ ተማሪዎች አስፈላጊውን ዝግጅት እንዲያደርጉ ተአሳስቧል።
@berbirmereja
@berbirmereja
2 036
Repost from Ministry Of Education News
#Grade12
#NationalExam
የ2018 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የሚሰጥበት የጊዜ ሰሌዳ ይፋ ሆነ።
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2018 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የሚሰጥበትን የጊዜ ሰሌዳ ይፋ አድርጓል።
በዚሁ መሠረት በኦንላይን (Computer-based Testing (CBT) የሚፈተኑ ተፈታኞች በስድስት ዙር የሚፈተኑ ሲሆን ከአንደኛ እስከ ሶስተኛ ዙር የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ይፈተናሉ። ከአራተኛ እስከ ስድስተኛ ዙር የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች የሚፈተኑ ይሆናል።
ፈተናውን በወረቀት የሚፈተኑ ተፈታኞች የተፈጥሮ ሳይንስ በሶስተኛ ዙር ላይ የሚፈተኑ ሲሆን የማህበራዊ ሳይንስ በአራተኛ ዙር በዩኒቨርሲቲ ውስጥ የሚፈተኑ ይሆናል።
ትምህርት ሚኒስቴር 💠
🔴ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ!
✈️https://t.me/Tmhrt_Minister
✈️https://t.me/Tmhrt_Minister
2 036
For Grade 12 StudentsYou can use this link 👉🏽https://mock3.ethernet.edu.et/login/index.php to take ESSLCE mock exam.
2 036
ሬነሳንስ ት/ቤት አዲስ አበባለ6 እና 8ተኛ ከፍል ተማሪዎች 6ተኛ እና 8ተኛ ክፍል ኦረንቴሽን ነገ (05/10/2018) ስለሚሰጥ፤ 6ተኛ ክፍል ተማሪዎች ጠዋት 2፡30፤ 8ተኛ ክፍል ተማሪዎች ከሰዓት 6፡00 በት/ቤቱ እንድትገኙ እናሳስባለን።
ት/ቤቱ
2 036
አዲስ አበባ
ለ6 እና 8ተኛ ከፍል ተማሪዎች
6ተኛ እና 8ተኛ ክፍል ኦረንቴሽን ነገ () ስለሚሰጥ፤ 6ተኛ ክፍል ተማሪዎች ጠዋት 2፡30፤ 8ተኛ ክፍል ተማሪዎች ከሰዓት 6፡00 በት/ቤቱ እንድትገኙ
ት/ቤቱ
2 036
🎉🎉🎉 Celebrating Excellence 🎉🎉🎉
2017 ESSLCE Top Scorers Recognition and Appreciation Day.
2 036
+9
🎉🎉🎉 Celebrating Excellence 🎉🎉🎉
2017 ESSLCE Top Scorers Recognition and Appreciation Day.
