ar
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

الذهاب إلى القناة على Telegram

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

إظهار المزيد

📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

تُعد قناة 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 14 266 مشتركاً، محتلاً المرتبة 6 132 في فئة الدين والقيم الروحية والمرتبة 2 372 في منطقة Ethiopia.

📊 مؤشرات الجمهور والحراك

منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 14 266 مشتركاً.

بحسب آخر البيانات بتاريخ 07 يوليو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار 0، وفي آخر 24 ساعة بمقدار 0، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.

  • حالة التحقق: غير موثّقة
  • معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 16.63‎%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 8.70‎% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
  • وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 2 373 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 1 242 مشاهدة.
  • التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 0.

📝 الوصف وسياسة المحتوى

يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 08 يوليو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة الدين والقيم الروحية.

14 266
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
+127 أيام
لا توجد بيانات30 أيام
أرشيف المشاركات
“የሰጠሁትን ቦታ በራሱ ጊዜ ላበላሸና ራሴን ከመውቀስ ለገላገለኝ ሰው ሁሉ ምስጋና አቀርባለሁ።” [ደርዊሽ] አንዳንድ ሰዎች የተሰጣቸው ክብር እስኪደፈሩበት ድረስ አያውቁትም። ጥሩ የሚሆነው ደግሞ  እኛ ሳናስቀይማቸው የክብራቸውን ስፍራ ራሳቸው ሲያበላሹት ነው። እናም ደርዊሽም ፀፀት የሌለበትን ምስጋና አቀረበላቸው። እኛም "በኛ በኩል ሳናስቀይማችሁ የክብር ቦታችሁን ስለረገጣችሁ እናመሰግናለን። ነፍሳችንን የሚበላ ወቀሳ የለብንም። ይመቻችሁ።" እንላለን። t.me/abdu_rheman_aman

አንዳንዴ ዲንገት መጥተዉ በሂወታችን ደስታ ሳቅ የሚዘሩ ልቦች ምንኛ የታደሉ ናቸዉ። ሰዉ አታሳጣኝ አይደል የሚባልሰዉ ይስጣችሁ ! መልካም ለይል ይሁንላችሁ ! =

አንች ካመንሽበት ማረጋገጫ አትጠብቂ አዎ ሁሉም ሰው አንች የታየሽን አይታየውም አንች የተሰማሽን አይሰማውም ስለዚህ ራስሽን ብቻ አሳምኝ ለራስሽ ብቻ እርግጠኛ ሁኝ ከዚያም መንገድሽን ቀጥይ !! منقول

የሚወድህ ከአንተ ጥሩ ነገርህ ይፈልጋል ! የሚጠላህ የአንተ ስህተትህ ይፈልጋል ትንሿ ልክ እንደተራራ ያደርጋታል! =

ፈገግ በሉ‼️ ሽዓው ያ አልይ አለ.... ኮሜንት ላይ አልይ የሚባል ወንድም ነዓም ሀቢቢ ጠራኸኝ!? በጣም ነው ያሳቀኝ t.me/nuredinal_arebi
ፈገግ በሉ‼️ ሽዓው ያ አልይ አለ.... ኮሜንት ላይ አልይ የሚባል ወንድም ነዓም ሀቢቢ ጠራኸኝ!? በጣም ነው ያሳቀኝ t.me/nuredinal_arebi

ውሻ ቢነክስህ መልስህ ውሻውን አትነክሰውም፡፡#በህይውትክም የሚያጋጥሙህን መጥፎ ሰዎች እንዲሁ እለፋቸው፡፡ ዝም በላቸውና አንተ ከነሱ የተሻልክ መሆንህን #አሳያቸው፡፡        መልካም ለይል =

          ✍ጓደኝነት✍ ሁለት ተማሪ ጓደኛሞች የጠበቀ ወዳጅነት አላቸው፡፡ ወደ ትምህርት ቤትም ዘውትር አብረው ነው የሚሄዱት፡፡ አንደኛው ታዲያ የጓደኛውን ቦርሳ ተደብቆ በመፈተሽ ቼኮሌቱን የመስረቅ መጥፎ አመል ነበረበት፡፡ ፡ አንድ ቀን በዚህ አመሉ ክፉኛ የጥፋተኛነት ስሜት ተሰማው እና ያደረገውን ሁሉ ለጓደኛው ሊናዘዝ ፈለገ፡፡ ነገር ግን በቀጥታ በጓደኛው ፊት ለመናገር ድፍረት አጣ፡፡ ስለዚህም ደብዳቤ ጻፈለት፡፡ ‹‹እስከ ዛሬ ድረስ ከቦርሳህ ውስጥ ቼኮሌቶቹን ስሰርቅህ የነበርኩት እኔ ነኝ፡፡ ለዚህም በድርጊቴ በጣም ነው የማዝነው፡፡›› ጓደኛውም ደብዳቤውን ሲያነብ ሳቀ፡፡ መልሶ ሌላ ደብዳቤ ላከለት፡፡ ‹‹ብዙም አትጨነቅ፡፡ ቼኮሌቶቹን ከቦርሳዬ ውስጥ አንተ እንደምትወስድ አውቅ ነበር፡፡ ለዚያም ነው ቼኮሌቶቹን በተመሳሳይ ስፍራ ሁሌም የማስቀምጣቸው፡፡›› ይላል፡፡ ____ ስንቶቻችን እንሆን ጓደኛችን እያስቀየመንም ቢሆን ለጓደኝነት ጥንካሬ ስንል አይተን እንዳላየን ሰምተን እንዳልሰማን የምናልፈው??? ስንቶቻችንስ ለመጣላት እንሮጥ ይሆን እስኪ እራሳችን እንይበት፡፡ ┄┄┉┉✽‌»‌🌺✿»🌺✽┉┉┄┄       

ልብህ ዉስጥ ሀዘንን አታስገባ! በህፃን በጣፋጭ አንደበት ተግሳፀ $

ገና ያላገባችሁት ወንድ በፍቅር ክንፍ ትሉና ከዛ ቲሸርት ኩባያ ስአት ላይ ስሙን እና ሌላ ተጨማሪ የፍቅር ቃሎች ፀፋችሁ ከዛ አሰርታችሁ ልክ ስትጣሉ ከዛ ከጠለባችሁ ቦታ አልወስድም የምትሉ አሃ!? እንደት ነዉ ነገሩ የእናንተ ሰዉ ፀሁፍ ቲሸርት እና ብርጭቆ ማ ሊጠጣበት ማ ሊለብስ ነዉ ዉሰዱ እና ስፈልጉ ልበሱት ካልሆነእንደፈለጋችሁ ኦላይ እየጠለባችሁ ነጋዴዎች አታስቸግሩ እሺ!! ሲቀጥል ትክክለኛ ፍቅር ከኒካ በኋላ የሚመጣ ዉድ ነገር ነዉ እሺ። ደግሞም ፍቅር ብርጭቆ እና ቲሸርት ላይ በማሰራት አይገለፀም በልብ ላይ ነዉ የሚኖር የሚገለፀዉ በተግባር አብሮ ችሎ በመኖር በማክበር በመደማመጥ በመተሳሰብ በመታዘዝ .....ይመስለኛል ለኔ ! =

ወዳጆቼ... • አላህ ለግፈኞች ያዘገያል እንጂ አይረሳም፤ • ከዕድሜህ ዓመታትን የነጠቀህን አላህ የሚነጥቀው ይልክበታል፣ • አምነኸው ያጠቃህን ዝም ብለህ ጠብቀው ጀሊሉ ቀጠሮ ይዞለታል፤ • በሌለህ
ወዳጆቼ... • አላህ ለግፈኞች ያዘገያል እንጂ አይረሳም፤ • ከዕድሜህ ዓመታትን የነጠቀህን አላህ የሚነጥቀው ይልክበታል፣ • አምነኸው ያጠቃህን ዝም ብለህ ጠብቀው ጀሊሉ ቀጠሮ ይዞለታል፤ • በሌለህ ነገር ያዋረደህን አላህ ኃያሉ ጌታ የሚያዋርደው ይሰድበታል፣ • በርካሽ ዋጋ የሸጠህን አላህ በቤሳቤስቲን የማይገዛዉን ያዝበታል፤ ይረክስና ዋጋው ይወድቃል፣ • ከጎኔ ይቁም ብለህ የተማመንክበት ቢሰርቅህ ይከብራል ብለህ አትጠብቅ፣ ሰው ሁሉ ባጠጣው ነገር ይጠጣል፤ ነገርኩህ እኮ… ~ በግፍ በፈታሃት ሴት ምክንያት አዲሱ የትዳር ዘመንህ እንደሚበላሽ እወቅ፣ ~ በእውነተኛ ፍቅሩ ያላገጥሽበትን ወንድ መልሰሽ የምትለምኚበት ቀን ይመጣል፤ ~ ምንም የማይሳነው ጀሊሉ አዋርደህ ባባረርከው ሰው ፊት መልሶ ያቆምሃል፤  ~ ፊት የነሳኸዉን ድሃ አንድ ቀን በተራህ እርዳኝ ብለህ ትለምነዋለህ፤   ~ የገጠመህ አንገብጋቢ ጉዳይ በናቅከው ሰው እጅ ላይ እንደሚጥልህ ፍራ፡፡ ያስለቀሰህ ማልቀሱ፤ የካደህ መክካዱ ግድ ነው! ቀልብ የተጎዳች እንደሆነ ሐቋን የሚመልስላት አምላክ፤ነፍስ ያዘነች እንደሆነ በደሏን የሚበቀልላት ጌታ አላት። እናም ...ሳትበድሉ ዋሉ እደሩ።ጌታችሁ ረሺ አይደለምና ከበደል ተጠንቀቁ፡፡ =t.me/AbuSufiyan_Albenan

መልካም ለይል .... ማለዳ ሰላም ያገናኘን 🤝

"ከሰዉ ልጅ የሚፈልገዉ አንድ ነገር መዘግየቱ ይሄ ለሱ ኸይር ነዉ። =

الشباب يذهب، والحياة لا تدوم ، والغنى لا يستقر، والصحة لا تستمر فلا يغتر عبدٌ بشبابه، =

~አንዲት ሴት አለች… እራሷን እየጠበቀች ለማይገባት ሰው ልትዳር የምትታጭ። አንዲት ሴት አለች ከማግባት የበለጠ ሊያገቧት የፈለጓት የሚያስፈራት። አንዲት ሴት አለች ብን ብላ ከቤተሰቦቿ መለየት ፈልጋ ሀያዕ ይዟት የተቀመጠች። አንዲት ሴት አለች በልጅነቷ ጥቃት ደርሶባት ለማንም ትንፍሽ ሳትል ኖራ በቤተሰብ በኩል ትዳር ሲመጣላት የምትበረግግ። አንዲት ሴት አለች ከገላዋ በቀር ምንም መስጠት የማትችልበት ሁኔታ ላይ ያለች። አንዲት ሴት አለች ልጅ አምሯታል፣ እናት መሆንን አጥብቃ ትፈልጋለች ግና ለልጇ አባት ለሷ ባል የሚሆናትን ትክክለኛው ሰው እስከሚመጣ ድረስ ስለምትጠብቅ የሆነ የደበቀችው ነውር አለባት ተብላ የምትታማ። ~ አንድ ወንድ አለ ከስሜቱ ጋር እየታገለ የሚኖር፣ ትዳር ፈልጎ ትዳር የተወደደበት። አንድ ወንድ አለ የሚረዳው ያላገኘ፣ ልፋ ብቻ የሚል ፍርድ የተፈረደበት። አንድ ወንድ አለ ልቡ ተሰብሮ ምንም እንዳልሆነ ጠንክሮ የሚንቀሳቀስ። አንድ ወንድ አለ ከዘመድ መጠጋት፣ ከሰው መቀላቀል የሚያስፈራው፣ እራሱን ለሁሉም ኃላፊነት በታትኖ ለራሱ መሆን ያቃተው። አንድ ወንድ አለ እናት እና ሚስት መሆን የምትችል ሴት የሚፈልግ፣ የልጆቹን እናት በጥንቃቄ የሚመርጥ። አንድ ወንድ አለ የሚወደውን ሰው ክብር ስለሚጠብቅ ሞኝ የተሰኘ፣ ድንበር አልፎ ስለማይባልግ ፈሪ የተባለ። አንድ ወንድ አለ ጉዳዮቹን ለራሱ መስጥሮ የሌሎችን ጉዳይ ለመፈፀም ደፋ ቀና የሚል። አንድ ወንድ አለ ኃላፊነቶቹ ያጎበጡት፣ የሚንከባከባቸው ነፍሶች በዝተው የራሱን ነፍስ የረሳ አንድ ወንድ አለ። ስለ ሰዎች የልብ ጉዳይ በእርግጠኝነት በፍፁም አታውቁም። ሁሉም የራሱ ቁስልና ህመም አለው። ቆሞ የሄደ ሁሉ ደስተኛ አይደለም። በበሽታ የሚማቅቅ ሁሉም አልከፋውም። የተቆነጀ ሁሉም ያማረ ታሪክ የለውም። አስጠሊታ የተባለ ሁሉም ቆንጆ ታሪክ የለውም ማለት አይደለም። ስለ ሰዎች የውስጥ ትግል አታውቁምና አጓጉል አትፍረዱ።… t.me/AbuSufiyan_Albenan t.me/AbuSufiyan_Albenan

"ሀዘንህ ከበረታ" ከቆየብህ " በሶላት እና በሶብር ላይ በርታ ታገል ! =
"ሀዘንህ ከበረታ" ከቆየብህ " በሶላት እና በሶብር ላይ በርታ ታገል ! =