ar
Feedback
KERANIO MEDHANIALEM GENERAL SECONDARY SCHOOL( Students' Channel)

KERANIO MEDHANIALEM GENERAL SECONDARY SCHOOL( Students' Channel)

الذهاب إلى القناة على Telegram

إظهار المزيد
3 630
المشتركون
+424 ساعات
+667 أيام
+36830 أيام
أرشيف المشاركات
አሁን የምልክልህን ፎቶ በተማሪ ፔጅ ላይ ፖስት የመፈተኛ ሴክሽናቸው ነው
+9
አሁን የምልክልህን ፎቶ በተማሪ ፔጅ ላይ ፖስት የመፈተኛ ሴክሽናቸው ነው

የመፈተኛ ክፍል/ሴክሽን

ጥብቅ መልዕክት ለ12ኛ ክፋል የተፈጥሮ ሳይንሰ(Natural Science) ብሔራዊ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎቻችን በሙሉ ነገ ማክሰኞ ሰኔ 23/2018 በመፈተኛ ጣቢያችሁ አብረሆት ቤተ መፅሐፍት  ፈተና የሚሰጥ ስለሆነ  ጠዋት 1:00 በመፈተኛ ጣቢያው መድረስ ስላለብን ከት/ቤት ቤት ጠዋት 12:30 ላይ ተነስተን ጉዞ እንጀምራለን ስለሆነም ቀድማችሁ እንድትገኙ እናሳስባለን ። ማሳሰቢያ 1. ማንኛውንም ኤሌክትሮኒክስ ነገሮች(ስልክ ፣ ፍላሽ ፣ ሰዓት ወ.ዘ.ተ) መያዝ አይቻልም። 2. ከዮኒፎርም በላይ የሚደረብ ልብስ አይፈቀድም። 3. የፀጉር እና የጆሮ ጌጣጌጥ ማድረግ አይፈቀድም። 4. ከጋብቻ ቀለበት በስተቀር ሌላ ቀለበት ማድረግ አይፈቀድም። 7.ስትመጡ መታወቂያ ፣ አድሚሽን ካርድ እና ዮኒፎርም መልበስ ግዴታ ነው። 8. አርፍዶ የሚመጣን ተማሪ ስለማንጠብቅ በሰዓቱ ተገኙ።

የሰዓት ማስተካከያ - የነገው የኦረንቴሽን ፕሮግራም መንገድ ሊዘጋጋ ስለሚችል ጠዋት 12:30 ከት/ቤት የምንነሳበት ሰዓት መሆኑን እናሳውቃለን። በሰዓቱ የደረሱ ተማሪዎችን ይዘን የምንሄድ በመሆኑና በመፈተኛ ቦታ አቴንዳንስ ስለሚወሰድ እንዳንወቀስ አደራ በሰዓቱ ተገኙ።

ጥብቅ መልዕክት ለ12ኛ ክፋል የተፈጥሮ ሳይንሰ(Natural Science) ብሔራዊ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎቻችን በሙሉ የፊታችን ሰኞ ሰኔ 22/2018 በመፈተኛ ጣቢያችሁ አብረሆት ቤተ መፅሐፍት  ኦረንቴሽን የሚሰጥ ስለሆነ  ጠዋት 1:30 በመፈተኛ ጣቢያ መድረስ ስላለብን ከት/ቤት ቤት ጠዋት 1:00 ላይ ተነስተን ጉዞ እንጀምራለን ስለሆነም ቀድማችሁ እንድትገኙ እናሳስባለን ። ዮኒፎርም መልበስ፣ አድሚሽን ካርድ እና መታወቂያ መያዝ እንዳትረሱ ያልያዘ ተማሪ ወደ መፈተኛ አዳራሽ እንዲገባ አይፈቀድለትም ፣ መገኘት ግዴታ ነው የስም ቁጥጥር  ይደረጋል፣ የመፈተኛ ወንበራችሁን የምታዩበት በመሆኑ በጣም  አስፈላጊ ኦረንቴሽ ነዉ። - ሌሎች የሚከለከሉ ነገሮችንም እንዳትይዙ - የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኝ ተማሪዎቻችንን በተመለከተ ወደፊት ኦረንቴሽን የሚሰጥበትን ቀንና ሁኔታ የምናሳውቃችሁ ይሆናል።

ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች መፅሃፍ ያልመለሳችሁ ተማሪዎች ዛሬ በ20/10/2018 ዓ.ም ከ8:00 ጀምሮ በመምጣት እንድትመልሱ እና ክሊራንስ እንድትወስዱ እናሳስባለን። - ማሳሰቢያ - የት/ቤት መታወቂያ ከያዛችሁ ዩኒፎርም ባትለብሱም ችግር የለውም(ለፈተና ዝግጅት ታጥቦ ሊሆን ስለሚችል) ።

ለ12ኛ ክፍል ተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች በሙሉ ሰኞ ማለትም በ22/10/2018 ዓ.ም በአብረሆት ቤተ መፅሀፍት የመፈተኛ ቦታችሁን የምታዮበትና ስለፈተናው ኦረንቴሽን የሚሰጣችሁ በመሆኑ ጠዋት 1:00 ከዚህ የምንነሳበት መሆኑን በማወቅ ቀድማችሁ እንድትገኙ እናሳስባለን። ማሳሰቢያ 1. ማንኛውንም ኤሌክትሮኒክስ ነገሮች(ስልክ ፣ ፍላሽ ፣ ሰዓት ወ.ዘ.ተ) መያዝ አይቻልም። 2. ከዮኒፎርም በላይ የሚደረብ ልብስ አይፈቀድም። 3. የፀጉር እና የጆሮ ጌጣጌጥ ማድረግ አይፈቀድም። 4. ከጋብቻ ቀለበት በስተቀር ሌላ ቀለበት ማድረግ አይፈቀድም። 7.ስትመጡ መታወቂያ ፣ አድሚሽን ካርድ እና ዮኒፎርም መልበስ ግዴታ ነው። 8. ማርፈድም ሆነ መቅረት አይፈቀድም።

መረጃውን ያያችሁ ተማሪዎች ተደዋዉላችሁ ዛሬ በ18/10/2018 6:00 በሰዓቱ ት/ቤት ተገኙ። ማርፈድ አይፈቀድም

የተስተካከለ የ12ኛ ክፍል ማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች በሙሉ ዛሬ በ18/10/2018 ዓ.ም በአብረሆት ቤተ መፅሀፍት ተግባራዊ ልምምድ ስለምታደርጉ  6:00 ት/ቤት እንድትገኙ እናሳስባለን። ማሳሰቢያ 1. ማንኛውንም ኤሌክትሮኒክስ ነገሮች(ስልክ ፣ ፍላሽ ፣ ሰዓት ወ.ዘ.ተ) መያዝ አይቻልም። 2. ከዮኒፎርም በላይ የሚደረብ ልብስ አይፈቀድም። 3. የፀጉር እና የጆሮ ጌጣጌጥ ማድረግ አይፈቀድም። 4. ከጋብቻ ቀለበት በስተቀር ሌላ ቀለበት ማድረግ አይፈቀድም። 5. እርሳስ ፣እስኪሪቢቶ እና ማንኛውንም ወረቀት መያዝ አይቻልም። 6.ስትመጡ መታወቂያ ፣ አድሚሽን ካርድ እና ዮኒፎርም መልበስ ግዴታ ነው። 7. ማርፈድም ሆነ መቅረት አይፈቀድም።

መረጃውን ያያችሁ ተማሪዎች ተደዋዉላችሁ በሰዓቱ ተገኙ። ማርፈድ አይፈቀድም

የ12ኛ ክፍል ማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች በሙሉ ዛሬ በ19/10/2018 ዓ.ም በአብረሆት ቤተ መፅሀፍት ተግባራዊ ልምምድ ስለምታደርጉ 6:00 ት/ቤት እንድትገኙ እናሳስባለን። ማሳሰቢያ 1. ማንኛውንም ኤሌክትሮኒክስ ነገሮች(ስልክ ፣ ፍላሽ ፣ ሰዓት ወ.ዘ.ተ) መያዝ አይቻልም። 2. ከዮኒፎርም በላይ የሚደረብ ልብስ አይፈቀድም። 3. የፀጉር እና የጆሮ ጌጣጌጥ ማድረግ አይፈቀድም። 4. ከጋብቻ ቀለበት በስተቀር ሌላ ቀለበት ማድረግ አይፈቀድም። 5. እርሳስ ፣እስኪሪቢቶ እና ማንኛውንም ወረቀት መያዝ አይቻልም። 6.ስትመጡ መታወቂያ ፣ አድሚሽን ካርድ እና ዮኒፎርም መልበስ ግዴታ ነው። 7. ማርፈድም ሆነ መቅረት አይፈቀድም።

የተፈጥሮ ሳይንስ(Natural science) ተፈታኝ ተማሪዎቻችን በሙሉ(ሁላችሁም) የማትሪክ ፈተናችሁ በአንደኛው ዙር ከሰኔ 23 እስከ ሰኔ 25/2018 ዓ.ም መሆኑን እያሳወቅን በቂ ዝግጅት እንድታደርጉ እናሳስባለን። - ለማህበራዊ ሳይንስ(Social science) ተፈታኝ ተማሪዎች በቀጣይ የምናሳውቃችሁ ይሆናል።

የ12ኛ ክፍል ማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኝ ተማሪዎች የልምምድ ፕሮግራማቹ ነገ ከሰዓት በመሆኑ እንዳረጋገጥን ስለምናሳውቃችሁ በትዕግስት እንድትጠባበቁ እናሳስባለን።

12ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች ለልምምድም ይሁን ለፈተና ስትመጡ 1. ማንኛውንም ኤሌክትሮኒክስ ነገሮች(ስልክ ፣ ፍላሽ ወ.ዘ.ተ) መያዝ አይቻልም። 2. ከዮኒፎርም በላይ የሚደረብ ልብስ አይፈቀድም። 3. የፀጉር እና የጆሮ ጌጣጌጥ ማድረግ አይፈቀድም። 4. ከጋብቻ ቀለበት በስተቀር ሌላ ቀለበት ማድረግ አይፈቀድም። 5. እርሳስ ፣እስኪሪቢቶ እና ማንኛውንም ወረቀት መያዝ አይቻልም።

ለ12ኛ ክፍል ተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች በሙሉ ነገ በ18/10/2018 ዓ.ም በአብረሆት ቤተ መፅሀፍት ተግባራዊ ልምምድ ስለምታደርጉ ጠዋት 1:00 ት/ቤት እንድትገኙ እናሳስባለን። ማሳሰቢያ -  ስትመጡ መታወቂያ ፣ አድሚሽን ካርድ እና ዮኒፎርም መልበስ ግዴታ ነው። - ማርፈድም ሆነ መቅረት አይፈቀድም።

ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ከነገ ጀምሮ በተመደባችሁበት የፈተና ጣቢያ(አብረሆት ቤተ መፅሀፍ) በመሄድ መለማመድ የምትጀምሩ በመሆኑ የነገው በት/ ቤት የተጠራው የልምምድ ፕሮግራም ላይ መቅረት አይቻልም። - በየጊዜው አዳዲስ መረጃ ስለሚኖር ተከታተሉ በተረፈ ሳትዘናጉ በቂ ዝግጅት እንድታደርጉ እናሳስባለን ።