ar
Feedback
JOINT VISION SUCCESS ACADEMY

JOINT VISION SUCCESS ACADEMY

الذهاب إلى القناة على Telegram

Grade 1- 8

إظهار المزيد
1 243
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
-47 أيام
-730 أيام

جاري تحميل البيانات...

سحابة العلامات
لا توجد بيانات
هل تواجه مشاكل؟ يرجى تحديث الصفحة أو الاتصال بمدير الدعم الخاص بنا.
الإشارات الواردة والصادرة
---
---
---
---
---
---
جذب المشتركين
يونيو '26
يونيو '26
+1
في 1 قنوات
مايو '26
+25
في 1 قنوات
Get PRO
أبريل '26
+5
في 1 قنوات
Get PRO
مارس '26
+11
في 1 قنوات
Get PRO
فبراير '26
+9
في 2 قنوات
Get PRO
يناير '26
+10
في 1 قنوات
Get PRO
ديسمبر '25
+14
في 1 قنوات
Get PRO
نوفمبر '25
+10
في 1 قنوات
Get PRO
أكتوبر '25
+24
في 1 قنوات
Get PRO
سبتمبر '25
+26
في 1 قنوات
Get PRO
أغسطس '25
+23
في 2 قنوات
Get PRO
يوليو '25
+26
في 1 قنوات
Get PRO
يونيو '25
+18
في 1 قنوات
Get PRO
مايو '25
+15
في 1 قنوات
Get PRO
أبريل '25
+20
في 1 قنوات
Get PRO
مارس '25
+11
في 1 قنوات
Get PRO
فبراير '25
+9
في 1 قنوات
Get PRO
يناير '25
+24
في 1 قنوات
Get PRO
ديسمبر '24
+15
في 1 قنوات
Get PRO
نوفمبر '24
+22
في 1 قنوات
Get PRO
أكتوبر '24
+24
في 1 قنوات
Get PRO
سبتمبر '24
+93
في 1 قنوات
Get PRO
أغسطس '24
+35
في 1 قنوات
Get PRO
يوليو '24
+88
في 1 قنوات
Get PRO
يونيو '24
+36
في 1 قنوات
Get PRO
مايو '24
+36
في 2 قنوات
Get PRO
أبريل '24
+37
في 1 قنوات
Get PRO
مارس '24
+25
في 1 قنوات
Get PRO
فبراير '24
+25
في 1 قنوات
Get PRO
يناير '24
+37
في 1 قنوات
Get PRO
ديسمبر '23
+23
في 1 قنوات
Get PRO
نوفمبر '23
+25
في 1 قنوات
Get PRO
أكتوبر '23
+57
في 1 قنوات
Get PRO
سبتمبر '23
+58
في 0 قنوات
Get PRO
أغسطس '23
+52
في 0 قنوات
Get PRO
يوليو '23
+1 407
في 0 قنوات
التاريخ
نمو المشتركين
الإشارات
القنوات
14 يونيو0
13 يونيو0
12 يونيو0
11 يونيو0
10 يونيو0
09 يونيو+1
08 يونيو0
07 يونيو0
06 يونيو0
05 يونيو0
04 يونيو0
03 يونيو0
02 يونيو0
01 يونيو0
منشورات القناة
✔️የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች የፈተና መልስ መስጫ ወረቀት አጠቃቀም ዙሪያ  ሊያውቋቸው የሚገቡ  ጉዳዮች ✅የተማሪዎች መለያ ቁጥር እና የትምህርት ዓይነት መለያ ቁጥር ለእያንዳንዳቸው በተቀመጠው ሳጥን ውስጥ ከላይ ወደ ታች መፃፍ አለበት፡፡ ✅ በተፃፈው መለያ ቁጥር ፊት ለፊት የተፃፈውን ቁጥር የያዘውን አራት ማዕዘን ቅንፍ (Square Bracket) ብቻ ማጥቆር አለበት፡፡ ✅ ተማሪዎች የመረጡትን መልስ ትይዩ በተሰጠው አራት ማዕዘን ቅንፍ (Square Bracket) ላይ በትክክል ማጥቆር አለባቸው፡፡ ✅ ተማሪዎች ያጠቆሩትን መልስ መቀየር ቢፈልጉ መጀመሪያ ያጠቆሩትን የአራት ማዕዘን ቅንፍ (Square Bracket) በደንብ ማጥፋት አለባቸው፡፡ ✅በአንድ ረድፍ ከአንድ በላይ መልስ (የአራት ማዕዘን ቅንፍ/Square Bracket) ማጥቆር የተከለከለ ነው፡፡ ✅ ለመፃፍ እና ለማጥቆር ከተፈቀደው ቦታ ውጭ ምንም አይነት ፅሁፍም ሆነ ጭረት ማድረግ የተከለከለ ነው፡፡ ✅ለመፃፍ ከተፈቀደው ቦታ ውጭ ተፅፎ ወይም ትንሽ ጭረት እና ነጥብ ከተገኘ የመልስ መስጫ ወረቀቱ ሙሉ  በሙሉ ተቀባይነት አይኖረውም፡፡ ✅ መልስ በሚጠቆርበት ጊዜ እርሳሱ ከተሰጠው አራት ማዕዘን ቅንፍ (Square Bracket) መውጣት የለበትም። ከወጣም በማጥፊያ ማጥፋት ይጠበቅባችኋል። ✅መልስ መስጫ ኮርነር ላይ ያሉትን አራት ጠርዞች መንካትም ፈጽሞ የተከለከለ ነው፡፡ ✅ ተፈታኞች የመልስ መስጫ ወረቀታቸውን በንፅህና መያዝ አለባቸው ማለትም እንዳይቆሽሽ፣ እርጥበት  እንዳይነካው፤ እንዳይቀደድ እና እንዳይታጠፍ መጠንቀቅና ሙሉ ኃላፊነት መውሰድ አለባቸው፡፡ ✅ በእስክሪብቶ መፃፍ አይፈቀድም። ስለዚህ እርሳስ፣ ላጲስ እና መቅረጫ አይለያችሁ

2
ለቅዳሜ ሰኔ 06 ቀን 2018 ዓ.ም በቅዳሜ ጥናት ዙሪያ ጥናት ስለመኖሩ ወላጆች እየጠየቃችሁ ሰለሆነ ጥናት የለም። ተማሪዎች በቤታቸው ሆኖ ክለሳ ማድረግ አለባቸው።
191
3
An examplery grade 6 students 2026 batch photograph before orientation session. June 12/2026 @ Biruh Tesfa School+7
An examplery grade 6 students 2026 batch photograph before orientation session. June 12/2026 @ Biruh Tesfa School
413
4
For all grade 6 students :- 🌾🌾🌾🌾🌾🌾🎉🎉🎉 Please be noted that you are expected to write your name, your father's name, your grandfather's  name and your gender(sex) in Afaan Oromoo exam as it's written in the above form. Please practice it as you were instructed!!
242
5
+2
لا يوجد نص...
399
6
لا يوجد نص...
1
7
+3
لا يوجد نص...
40
8
Jooyinti Viizyiini Seksees Akkadaamii
232
9
ቀን:- 04/10/2018 ዓ.ም ለ 6ኛ እና 8ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ:- 🌾🌾🌾🌾🌾🌾🌾🌾🌾🎉🎉🎉🎉 ጉዳዩ:- መረጃ መስጠትን ይመለከታል። የ2018 ዓ.ም የሚኒስትሪ ፈተና ቀጣይ ሳምንት ከ ሰኔ 8 -12 /2018 ዓ.ም እንደሚሰጥ ይታወቃል። በዚህም መሠረት የሚከተሉትን መረጃዎች ልናካፈላችሁ መደድን። 💫💫💫💫💫💫👏💫🌾🌾🌾🌾 1. ነገ ዓርብ፣ ሰኔ 05/2018 ዓ.ም ሰለ ፈተና ገለፃ  ( Orientation) ይሰጣል።    👉 የ6ኛ ክፍል ከ ጥዋቱ 3:00 - 4:30    👉 የ8ኛ ክፍል ከ ጥዋቱ 4:30 - 5:30     👉 መፈተኛ ጣቢያ:- ብሩህ ተስፋ ት/ቤት ስለዚህ ወላጆች ለነገ ብቻ ልጆቻችሁን 6:00 ጀምራችሁ  ከ ት/ቤት መውሰድ ትችላላችሁ። 2. ከሰኞ ፣ ሰኔ 08/ 2018 ዓ.ም  እስከ ረቡዕ፣ ሰኔ 10/2018 ዓ.ም የ6ኛ ክፍል የሚስትሪ ፈተና የሚሰጥበት ሲሆን በነዚህ 3 የፈተና ቀናት የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች  በቤታቸው ሆኖ ለፈተና ይዘጋጃሉ። 3. ሐሙስ እና ዓርብ ሰኔ 11 እና 12/2018 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች የፈተና ቀናት ይሆናሉ። ማሳሰቢያ! ✍ የፈተና ቀናት ( ከሰኞ - ረቡዕ / ከሰኔ 8 -10/18) የሁሉም ተማሪዎች:- ✅ ት/ቤት መገኛ ስዓት ጠዋት ከ1:30 በፊት ✅ ከት/ቤት መውጫ ስዓት 9:30 🌾🌾🌾🌾🌾🌾🌾🌾 ✍ ሐሙስ እና ዓርብ ( ሰኔ 11& 12/2018 ዓ.ም  የሁሉም ተማሪዎች     ✅ መግቢያ ስዓት:- ጠዋት ከ 1:30 በፊት     ✅ መውጫ ስዓት :- ሐሙስ 10:30         ሲሆን ፤ ዓርብ ደግሞ ፈተናው በጊዜ  ስለሚጨርሱ ከረፋዱ 5:30 ይሆናል። ✍  በፈተና ቀናት መያዝ ያለባቸው ነገሮች:- 1. የፈተና ቁሳቁሶች (  እርሳስ፣ ላጲስ እና መቅረጫ) ፤ መዋዋስ አይፈቀድም። 2. የተማሪው/ዋ አድሚሽን ካርድ 3. የት/ቤቱ ሙሉ የደንብ ልብስ / ዩኒፎርም 4. ምሳ ና ውኋ ይዞ መምጣት እንዳይረሱ ✍ በፈተና ስዓት የሚከለከሉ ነገሮች      1. ማነኛውም የኤሌክትሮኒክስ ውጤቶች:- ስልክ፣ ኤርፎን       2. ጌጣጌጦች ( የአንገት ሐብል፣ ብራስሌት) ፣ ከትራንስፖርት ውጭ ብር ይዞ መምጣት አይፈቀድም ::                              መልካም ፈተና!!!!!!                   ት/ቤቱ
267
10
ቀን:- 04/10/2018 ዓ.ም ለ 6ኛ እና 8ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ:- 🌾🌾🌾🌾🌾🌾🌾🌾🌾🎉🎉🎉🎉 ጉዳዩ:- መረጃ መስጠትን ይመለከታል። የ2018 ዓ.ም የሚኒስትሪ ፈተና ቀጣይ ሳምንት ከ ሰኔ 8 -12 /2018 ዓ.ም እንደሚሰጥ ይታወቃል። በዚህም መሠረት የሚከተሉትን መረጃዎች ልናካፈላችሁ መደድን። 💫💫💫💫💫💫👏💫🌾🌾🌾🌾 1. ነገ ዓርብ፣ ሰኔ 05/2018 ዓ.ም ሰለ ፈተና ገለፃ  ( Orientation) ይሰጣል።    👉 የ6ኛ ክፍል ከ ጥዋቱ 3:00 - 4:30    👉 የ8ኛ ክፍል ከ ጥዋቱ 4:30 - 5:30 ስለዚህ ወላጆች ለነገ ብቻ ልጆቻችሁን 6:00 ጀምራችሁ  ከ ት/ቤት መውሰድ ትችላላችሁ። 2. ከሰኞ ፣ ሰኔ 08/ 2018 ዓ.ም  እስከ ረቡዕ፣ ሰኔ 10/2018 ዓ.ም የ6ኛ ክፍል የሚስትሪ ፈተና የሚሰጥበት ሲሆን በነዚህ 3 የፈተና ቀናት የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች  በቤታቸው ሆኖ ለፈተና ይዘጋጃሉ። 3. ሐሙስ እና ዓርብ ሰኔ 11 እና 12/2018 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች የፈተና ቀናት ይሆናሉ። ማሳሰቢያ! ✍ የፈተና ቀናት ( ከሰኞ - ረቡዕ / ከሰኔ 8 -10/18) የሁሉም ተማሪዎች:- ✅ ት/ቤት መገኛ ስዓት ጠዋት ከ1:30 በፊት ✅ ከት/ቤት መውጫ ስዓት 9:30 🌾🌾🌾🌾🌾🌾🌾🌾 ✍ ሐሙስ እና ዓርብ ( ሰኔ 11& 12/2018 ዓ.ም  የሁሉም ተማሪዎች     ✅ መግቢያ ስዓት:- ጠዋት ከ 1:30 በፊት     ✅ መውጫ ስዓት :- ሐሙስ 10:30         ሲሆን ፤ ዓርብ ደግሞ ፈተናው በጊዜ  ስለሚጨርሱ ከረፋዱ 5:30 ይሆናል። ✍  በፈተና ቀናት መያዝ ያለባቸው ነገሮች:- 1. የፈተና ቁሳቁሶች (  እርሳስ፣ ላጲስ እና መቅረጫ) ፤ መዋዋስ አይፈቀድም። 2. የተማሪው/ዋ አድሚሽን ካርድ 3. የት/ቤቱ ሙሉ የደንብ ልብስ / ዩኒፎርም 4. ምሳ ና ውኋ ይዞ መምጣት እንዳይረሱ ✍ በፈተና ስዓት የሚከለከሉ ነገሮች      1. ማነኛውም የኤሌክትሮኒክስ ውጤቶች:- ስልክ፣ ኤርፎን       2. ጌጣጌጦች ( የአንገት ሐብል፣ ብራስሌት) ፣ ከትራንስፖርት ውጭ ብር ይዞ መምጣት አይፈቀድም ::                              መልካም ፈተና!!!!!!                   ት/ቤቱ
1
11
ቀን:- 04/10/2018 ዓ.ም የምስጋና መልዕክት! 🙏🙏🙏🙏🙏 በዛሬው ዕለት ሰኔ 04/2018 ዓ.ም የጆይንት ቪዥን የወላጅ ኮሚቴ አባላት የ2ኛ ሰሚስተር ሂደታዊ የስራ አፈፃፀም ሪፖርት እና+2
ቀን:- 04/10/2018 ዓ.ም የምስጋና መልዕክት! 🙏🙏🙏🙏🙏 በዛሬው ዕለት ሰኔ 04/2018 ዓ.ም የጆይንት ቪዥን የወላጅ ኮሚቴ አባላት የ2ኛ ሰሚስተር ሂደታዊ የስራ አፈፃፀም ሪፖርት እና በቀሩት ጢቂት የቀጣይ የትምህርት ቀናት ዓበይት ጉዳዮችን የጋራ ከደረግን በኋላ በት/ቤቱ ዙሪያ ያላቸው ጥያቄ፣ አስተያየት እና ገምቢ ምክረ ሐሳብ በመስጠት ግምገማችን በተሳካ ሁኔታ አጠናቀናል። አሁንም በድጋሜ ጉልበታችሁ እና ጊዜያችሁን መስዋዕት አድረጋችሁ ለተቀበላችሁት የወላጅ እና የት/ቤት አደራ እውን ለማድረግ በቅርበት ስለምታግዙን ምስጋናችን ከልብ ነው።              🙏🙏🙏🙏                             ት/ቤት
432
12
ምክር ለተፈታኞች ተፈታኝ ተማሪዎች እንኳን በጉጉት ስትጠብቁት ለነበረው ፈተና  በሰላም አደረሳችሁ። ይህ ለእናንተ ወሳኝ ጊዜ ነው። እስካሁን ትምህርታችሁን እያጠናችሁ ቆይታችኋል። መልካም ነው። ነገር ግን በፈተና ወቅት የምታከናውኗቸው ተግባራትም የጥናታችሁን ያህል ውጤታችሁ ላይ ተጽዕኖ አላቸው። ስለዚህ በዚህ ወቅት ምን ማድረግ እንዳለባችሁና ምን ማድረግ እንደሌለባችሁ ጠንቅቃችሁ ማወቅ ይጠበቅባችኋል። ለዚህም ይረዳችሁ ዘንድ የሚከተሉትን ምክሮችን ከወዲሁ ተረድታችሁ ለመተግበር ዝግጁ ሁኑ! ⓵ በዋዜማው ስልክ መዝጋትና ከሚረብሹ ነገሮች ራስን ማራቅ ያስፈልጋል። ስልካችሁን መዝጋት ሀሳባችሁን ሊሰርቁ ከሚችሉ ማህበራዊ ሚዲያዎች መራቅ ይገባችኋል። በዚህ ወቅት ትኩረታችሁን ፈተናችሁ ላይ ብቻ አድርጉ፤ ⓶ በቂ እንቅልፍ ተኙ። በፈተና ዋዜማ ለማንበብ ብላችሁ በፍጹም አታምሹ። ባጭሩ በዚህ ቀን ተጨማሪ ሰዓት ከማንበብ ይልቅ ተጨማሪ ሰዓት መተኛት የተሻለ ዉጤት አለው። በቂ እንቅልፍ አለመተኛት በፈተና ወቅት ለድብርትና ለራስ ምታት ሊዳርግና ሥራችሁን ሊያበላሽ ይችላል። ጥሩ እንቅልፍ ለመተኛት ከባድ ምግቦችን አለመመገብ፤ ብዙ ቡና አለመጠጣት፤ እና ሌሎች አነቃቂ ነገሮችን አለመውሰድ ይመከራል፤ ⓷ ጠዋት ማልዶ መነሳት: በጊዜ ተነስቶ መዘጋጀት ከመቻኮል ጋር ተያይዞ ከሚመጣ መታወክ ያድናል። በተጨማርም ወደፈተናው አዳራሽ በጊዜ ለመድረስ ያስችላል፤ ⓸ ቁርስ በአግባቡ መብላት: በፈተና ወቅት ቁርስ አለመብላት አእምሮአችን የሚፈልገውን ያህል ኃይል እንዳያገኝ ስለሚያደርግ ለማሰብ አቅም እንዲያንስ ያደርጋል። ስለዚህ ቀለል ያሉ ምግቦችን ተመግባችሁ መሄድ ይኖርባችኋል። ከባድ ምግቦችን መመገብ ደግሞ አእምሮአችን ምግብ የመፍጨት ሥራ ላይ ብቻ እንዲወጠር ስለሚያደርግ ድካምና እንቅልፍ ያመጣል፤ ⓹ ወደ መፈተኛ ቦታው ፈተናው ከሚጀምርበት ሰዓት በፊት ቀድሞ መድረስ ያስፈልጋል። ይህም ለመረጋጋት ከፍተኛ አስተዋጽዖ አለው፤ ⓺ ከቤት ስትወጡ የፅህፈት መሳሪያዎቻችሁንና የመታወቅያ ካርዳችሁን መያዛችሁን እርግጠኛ ሁኑ። ይህም ከመንገድ ከመመለስና ከማርፈድ ያድናችኋል። ትርፍ እርሳሶችን እና የእርሳስ መቅረጫዎች መያዝ በጣም አስፈላጊ ነው፤ ⓻ ወደ ፈተና አዳራሽ ከመግባት በፊት ወደ መፀዳጃ ቤት መሄድ መልካም ነው። ምናልባት የፈተናው ሰዓት ረዥም ቢሆንና ሽንት ቢይዛችሁ መጨናነቅን ያመጣል። አቋርጣችሁ መውጣት ላይፈቀድላችሁ ይችላል፤ ⓼ የመልስ መስጫ ወረቀቱ ላይ ስማችሁን በአግባቡ መጻፋችሁን እርግጠኛ ሁኑ። አንድ ፊደል እንኳን ብትሳሳቱ ኋላ የት/ት ማስረጃችሁ ላይ ስለሚቀመጥ ለማስቀየር ዋጋ ያስከፍላል፤ ⓽ መመሪያዎችን (instructions) በአግባቡ ማንበብና መተግበር ያስፈልጋል። በእያንዳዱ ፈተና ወረቀት ላይ ወይም የፈተናው ክፍሎች ላይ የሚሰጡትን መመሪያዎች በአግባቡ ማንበብና መተግበር ይኖርባችኋል፤ ⓾ አትደንግጡ! በደንብ ተንፍሱ! ብዙ ኦክስጂን ወደ ውስጣችን ማስገባት ብዙ ምግብ እንዲቀጣጠልና ኃይል እንዲመረት ስለሚያደርግ ጉልበትና ድፍረት ይጨምርላችኋል፤ ⓫ መልስ መመለስ ከመጀመራችሁ በፊት እያንዳንዱ የፈተና ክፍል ስለያዛቸው የጥያቄ አይነቶች ገረፍ ገረፍ እያደረጋችሁ ብታዩ መልካም ነው። ይህም የተሰጣችሁን ሰዓት በጥያቄው ክብደት ልክ ከፋፍላችሁ ለመጠቀም ያግዛችኋል፤ ⓬  አንዱ ጥያቄ ከከበዳችሁ ዝለሉት፤ አንድ ጥያቄ ላይ ተጠምዳችሁ ብዙ ጊዜ የምታጠፉ ከሆነ ቀጥለው ለሚጠብቋችሁ ጥያቄዎች ጊዜ ሊያጥራችሁ ይችላል። ስትዘሉት ግን የጥያቄ ወረቀቱ ላይ ምልክት ማድረጋችሁን እንዲሁም መልስ መስጫ ወረቀቱ ላይ ከተሰጡት አማራጮች አንዱን መልስ በግምት ማጥቆራችሁን አትርሱ። አጥቁሮ ማለፍ ምናልባት በኋላ የተሰጠው ጊዜ ቢያልቅና ወደ ጥያቄው መመለስ ቢያቅታችሁ መልስ መስጫ ቦታው ባዶ ሆኖ እንዳይቀር ያደርጋል፤ ⓭ ቶሎ ለመውጣት አትቸኩሉ፤ ምንም አይጠቅማችሁም፤ ሰዓታችሁን አሟጥጣችሁ መጠቀማችሁን፤ ሁሉንም ጥያቄዎች በአግባቡ መመለሳችሁንና ማጥቆራችሁን አረጋግጡ። ጊዜ ቢተርፋችሁ ጥያቄዎቹን ለመከለስ ተጠቀሙበት፤ ⓮ ያልገባችሁ ማንኛውንም ነገር ሲኖር ፈታኞችን ለመጠየቅ አትፍሩ (ከመልስ በስተቀር😉)፤ ⓯ ልክ የፈተና ወረቀቱን ከመለሳችሁበት ጊዜ ጀምሮ የዚያ ትምህርት (subject) ነገር ማክተሙን በመገንዘብ ለቀጣዩ ፈተና እራስን ማዘጋጀት ይገባል። እንጂ፤ ስላለፈው ፈተና እያሰላልሰሉ መጨነቅ ለቀጣዩ ፈተና በምታደርጉት ዝግጅት ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ ያሳድራል። መልካም ዕድል!!!
285
13
✔️የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች የፈተና መልስ መስጫ ወረቀት አጠቃቀም ዙሪያ  ሊያውቋቸው የሚገቡ  ጉዳዮች ✅የተማሪዎች መለያ ቁጥር እና የትምህርት ዓይነት መለያ ቁጥር ለእያንዳንዳቸው በተቀመጠው ሳጥን ውስጥ ከላይ ወደ ታች መፃፍ አለበት፡፡ ✅ በተፃፈው መለያ ቁጥር ፊት ለፊት የተፃፈውን ቁጥር የያዘውን አራት ማዕዘን ቅንፍ (Square Bracket) ብቻ ማጥቆር አለበት፡፡ ✅ ተማሪዎች የመረጡትን መልስ ትይዩ በተሰጠው አራት ማዕዘን ቅንፍ (Square Bracket) ላይ በትክክል ማጥቆር አለባቸው፡፡ ✅ ተማሪዎች ያጠቆሩትን መልስ መቀየር ቢፈልጉ መጀመሪያ ያጠቆሩትን የአራት ማዕዘን ቅንፍ (Square Bracket) በደንብ ማጥፋት አለባቸው፡፡ ✅በአንድ ረድፍ ከአንድ በላይ መልስ (የአራት ማዕዘን ቅንፍ/Square Bracket) ማጥቆር የተከለከለ ነው፡፡ ✅ ለመፃፍ እና ለማጥቆር ከተፈቀደው ቦታ ውጭ ምንም አይነት ፅሁፍም ሆነ ጭረት ማድረግ የተከለከለ ነው፡፡ ✅ለመፃፍ ከተፈቀደው ቦታ ውጭ ተፅፎ ወይም ትንሽ ጭረት እና ነጥብ ከተገኘ የመልስ መስጫ ወረቀቱ ሙሉ  በሙሉ ተቀባይነት አይኖረውም፡፡ ✅ መልስ በሚጠቆርበት ጊዜ እርሳሱ ከተሰጠው አራት ማዕዘን ቅንፍ (Square Bracket) መውጣት የለበትም። ከወጣም በማጥፊያ ማጥፋት ይጠበቅባችኋል። ✅መልስ መስጫ ኮርነር ላይ ያሉትን አራት ጠርዞች መንካትም ፈጽሞ የተከለከለ ነው፡፡ ✅ ተፈታኞች የመልስ መስጫ ወረቀታቸውን በንፅህና መያዝ አለባቸው ማለትም እንዳይቆሽሽ፣ እርጥበት  እንዳይነካው፤ እንዳይቀደድ እና እንዳይታጠፍ መጠንቀቅና ሙሉ ኃላፊነት መውሰድ አለባቸው፡፡ ✅ በእስክሪብቶ መፃፍ አይፈቀድም። ስለዚህ እርሳስ፣ ላጲስ እና መቅረጫ አይለያችሁ ✅ ፈተና ጨረስኩ ብሎ አላስፈላጊ የሆነ ነገር፤ ስዕል ወይም ሌላ ከጀርባም ይሁን ከፊት አይፃፍበትም። ✅ በጣም የተቀረፀ ሹል እርሳስ በምንጠቀም ወቅት ወረቀቱ እንዳይቀደድ መጠንቀቅ አለብን።
849
14
+1
لا يوجد نص...
775
15
ቀን: ግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ.ም ለተማሪ ወላጆች በሙሉ:-     💫💫💫💫💫💫💫🌾🌾🌾 ከኮልፌ ቀራንዮ ወረዳ 01 ትምህርት ፅ/ቤት  በወረደልን አቅጣጫ  መሠረት  ከሰኞ ግንቦት 24/2018 ዓ.ም እስከ ግንቦት  26/2018 ዓ.ም ትምህርት አለመኖሩን  እየገለፅን ሐሙስ ግንቦት 27/2018 መደበኛ  ትሞህርት የሚቀጥል መሆኑን  በአክብሮት  እንገልፃለን ።   መሳሰቢያ:- 👉 የሚኒስትሪ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎች የቀራችሁን ጊዜ በጣም ጥቂት ቀናት ስለሆነ ሳትዘናጉ ጊዝያችሁን በአግባቡ እንድትጠቀሙ ምክራችን እንለግሳለን።                             ት/ቤቱ
765
16
ቀን: ግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ.ም ለተማሪ ወላጆች በሙሉ:-     💫💫💫💫💫💫💫🌾🌾🌾 ከኮልፌ ቀራንዮ ወረዳ 01 ትምህርት ፅ/ቤት  በወረደልን አቅጣጫ  መሠረት  ከሰኞ ግንቦት 24/2018 ዓ.ም እስከ ግንቦት  26/2018 ዓ.ም ትምህርት አለመኖሩን  እየገለፅን ሐሙስ ግንቦት 27/2018 መደበኛ  ትሞህርት የሚቀጥል መሆኑን  በአክብሮት  እንገልፃለን ።                             ት/ቤቱ
1
17
ቀን:- 20/09/2018 ዓ.ም ለተማሪ ወላጆች በሙሉ:- ነገ ዓርብ፣ ግንቦት 21/2018 ዓ.ም የሙሉ ቀን ት/ት ፈተናም ከት/ት ጎን ለጎን ይኖራል።
773
18
+1
لا يوجد نص...
929
19
لا يوجد نص...
0
20
+1
لا يوجد نص...
1 592