uz
Feedback
JOINT VISION SUCCESS ACADEMY

JOINT VISION SUCCESS ACADEMY

Kanalga Telegram’da o‘tish

Grade 1- 8

Ko'proq ko'rsatish
1 239
Obunachilar
-124 soatlar
-87 kunlar
-1130 kunlar

Ma'lumot yuklanmoqda...

Taglar buluti
Ma'lumot yo'q
Muammo bormi? Iltimos, sahifani yangilang yoki bizning qo'llab-quvvatlash boshqaruvchimizga murojaat qiling>.
Kirish va chiqish esdaliklari
---
---
---
---
---
---
Obunachilarni jalb qilish
Iyun '26
Iyun '26
+3
1 kanalda
May '26
+25
1 kanalda
Get PRO
Aprel '26
+5
1 kanalda
Get PRO
Mart '26
+11
1 kanalda
Get PRO
Fevral '26
+9
2 kanalda
Get PRO
Yanvar '26
+10
1 kanalda
Get PRO
Dekabr '25
+14
1 kanalda
Get PRO
Noyabr '25
+10
1 kanalda
Get PRO
Oktabr '25
+24
1 kanalda
Get PRO
Sentabr '25
+26
1 kanalda
Get PRO
Avgust '25
+23
2 kanalda
Get PRO
Iyul '25
+26
1 kanalda
Get PRO
Iyun '25
+18
1 kanalda
Get PRO
May '25
+15
1 kanalda
Get PRO
Aprel '25
+20
1 kanalda
Get PRO
Mart '25
+11
1 kanalda
Get PRO
Fevral '25
+9
1 kanalda
Get PRO
Yanvar '25
+24
1 kanalda
Get PRO
Dekabr '24
+15
1 kanalda
Get PRO
Noyabr '24
+22
1 kanalda
Get PRO
Oktabr '24
+24
1 kanalda
Get PRO
Sentabr '24
+93
1 kanalda
Get PRO
Avgust '24
+35
1 kanalda
Get PRO
Iyul '24
+88
1 kanalda
Get PRO
Iyun '24
+36
1 kanalda
Get PRO
May '24
+36
2 kanalda
Get PRO
Aprel '24
+37
1 kanalda
Get PRO
Mart '24
+25
1 kanalda
Get PRO
Fevral '24
+25
1 kanalda
Get PRO
Yanvar '24
+37
1 kanalda
Get PRO
Dekabr '23
+23
1 kanalda
Get PRO
Noyabr '23
+25
1 kanalda
Get PRO
Oktabr '23
+57
1 kanalda
Get PRO
Sentabr '23
+58
0 kanalda
Get PRO
Avgust '23
+52
0 kanalda
Get PRO
Iyul '23
+1 407
0 kanalda
Sana
Obunachilarni jalb qilish
Esdaliklar
Kanallar
17 Iyun+1
16 Iyun+1
15 Iyun0
14 Iyun0
13 Iyun0
12 Iyun0
11 Iyun0
10 Iyun0
09 Iyun+1
08 Iyun0
07 Iyun0
06 Iyun0
05 Iyun0
04 Iyun0
03 Iyun0
02 Iyun0
01 Iyun0
Kanal postlari
Second semester final exam schedule
Second semester final exam schedule

2
ቀን:- ሰኔ 07 ቀን 2018 ዓ.ም ጉዳዩ:- መረጃ መስጠትን ይመለከታል። 💫💫💫💫🌾🌾🌾🌾🌾💫💫💫 ከነገ ከሰኞ፣ ሰኔ 08 / 2018 እስከ ዓርብ ፣ ሰኔ 12/2018 ዓ.ም ድረስ ከ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ተማሪዎች ውጭ መደበኛ ት/ት የሚኖር መሆኑን እናሳውቃለን።                                    ት/ቤት
307
3
+1
Matn yo'q...
445
4
✔️የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች የፈተና መልስ መስጫ ወረቀት አጠቃቀም ዙሪያ  ሊያውቋቸው የሚገቡ  ጉዳዮች ✅የተማሪዎች መለያ ቁጥር እና የትምህርት ዓይነት መለያ ቁጥር ለእያንዳንዳቸው በተቀመጠው ሳጥን ውስጥ ከላይ ወደ ታች መፃፍ አለበት፡፡ ✅ በተፃፈው መለያ ቁጥር ፊት ለፊት የተፃፈውን ቁጥር የያዘውን አራት ማዕዘን ቅንፍ (Square Bracket) ብቻ ማጥቆር አለበት፡፡ ✅ ተማሪዎች የመረጡትን መልስ ትይዩ በተሰጠው አራት ማዕዘን ቅንፍ (Square Bracket) ላይ በትክክል ማጥቆር አለባቸው፡፡ ✅ ተማሪዎች ያጠቆሩትን መልስ መቀየር ቢፈልጉ መጀመሪያ ያጠቆሩትን የአራት ማዕዘን ቅንፍ (Square Bracket) በደንብ ማጥፋት አለባቸው፡፡ ✅በአንድ ረድፍ ከአንድ በላይ መልስ (የአራት ማዕዘን ቅንፍ/Square Bracket) ማጥቆር የተከለከለ ነው፡፡ ✅ ለመፃፍ እና ለማጥቆር ከተፈቀደው ቦታ ውጭ ምንም አይነት ፅሁፍም ሆነ ጭረት ማድረግ የተከለከለ ነው፡፡ ✅ለመፃፍ ከተፈቀደው ቦታ ውጭ ተፅፎ ወይም ትንሽ ጭረት እና ነጥብ ከተገኘ የመልስ መስጫ ወረቀቱ ሙሉ  በሙሉ ተቀባይነት አይኖረውም፡፡ ✅ መልስ በሚጠቆርበት ጊዜ እርሳሱ ከተሰጠው አራት ማዕዘን ቅንፍ (Square Bracket) መውጣት የለበትም። ከወጣም በማጥፊያ ማጥፋት ይጠበቅባችኋል። ✅መልስ መስጫ ኮርነር ላይ ያሉትን አራት ጠርዞች መንካትም ፈጽሞ የተከለከለ ነው፡፡ ✅ ተፈታኞች የመልስ መስጫ ወረቀታቸውን በንፅህና መያዝ አለባቸው ማለትም እንዳይቆሽሽ፣ እርጥበት  እንዳይነካው፤ እንዳይቀደድ እና እንዳይታጠፍ መጠንቀቅና ሙሉ ኃላፊነት መውሰድ አለባቸው፡፡ ✅ በእስክሪብቶ መፃፍ አይፈቀድም። ስለዚህ እርሳስ፣ ላጲስ እና መቅረጫ አይለያችሁ
305
5
ለቅዳሜ ሰኔ 06 ቀን 2018 ዓ.ም በቅዳሜ ጥናት ዙሪያ ጥናት ስለመኖሩ ወላጆች እየጠየቃችሁ ሰለሆነ ጥናት የለም። ተማሪዎች በቤታቸው ሆኖ ክለሳ ማድረግ አለባቸው።
345
6
An examplery grade 6 students 2026 batch photograph before orientation session. June 12/2026 @ Biruh Tesfa School+7
An examplery grade 6 students 2026 batch photograph before orientation session. June 12/2026 @ Biruh Tesfa School
738
7
For all grade 6 students :- 🌾🌾🌾🌾🌾🌾🎉🎉🎉 Please be noted that you are expected to write your name, your father's name, your grandfather's  name and your gender(sex) in Afaan Oromoo exam as it's written in the above form. Please practice it as you were instructed!!
363
8
+2
Matn yo'q...
617
9
Matn yo'q...
1
10
+3
Matn yo'q...
40
11
Jooyinti Viizyiini Seksees Akkadaamii
334
12
ቀን:- 04/10/2018 ዓ.ም ለ 6ኛ እና 8ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ:- 🌾🌾🌾🌾🌾🌾🌾🌾🌾🎉🎉🎉🎉 ጉዳዩ:- መረጃ መስጠትን ይመለከታል። የ2018 ዓ.ም የሚኒስትሪ ፈተና ቀጣይ ሳምንት ከ ሰኔ 8 -12 /2018 ዓ.ም እንደሚሰጥ ይታወቃል። በዚህም መሠረት የሚከተሉትን መረጃዎች ልናካፈላችሁ መደድን። 💫💫💫💫💫💫👏💫🌾🌾🌾🌾 1. ነገ ዓርብ፣ ሰኔ 05/2018 ዓ.ም ሰለ ፈተና ገለፃ  ( Orientation) ይሰጣል።    👉 የ6ኛ ክፍል ከ ጥዋቱ 3:00 - 4:30    👉 የ8ኛ ክፍል ከ ጥዋቱ 4:30 - 5:30     👉 መፈተኛ ጣቢያ:- ብሩህ ተስፋ ት/ቤት ስለዚህ ወላጆች ለነገ ብቻ ልጆቻችሁን 6:00 ጀምራችሁ  ከ ት/ቤት መውሰድ ትችላላችሁ። 2. ከሰኞ ፣ ሰኔ 08/ 2018 ዓ.ም  እስከ ረቡዕ፣ ሰኔ 10/2018 ዓ.ም የ6ኛ ክፍል የሚስትሪ ፈተና የሚሰጥበት ሲሆን በነዚህ 3 የፈተና ቀናት የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች  በቤታቸው ሆኖ ለፈተና ይዘጋጃሉ። 3. ሐሙስ እና ዓርብ ሰኔ 11 እና 12/2018 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች የፈተና ቀናት ይሆናሉ። ማሳሰቢያ! ✍ የፈተና ቀናት ( ከሰኞ - ረቡዕ / ከሰኔ 8 -10/18) የሁሉም ተማሪዎች:- ✅ ት/ቤት መገኛ ስዓት ጠዋት ከ1:30 በፊት ✅ ከት/ቤት መውጫ ስዓት 9:30 🌾🌾🌾🌾🌾🌾🌾🌾 ✍ ሐሙስ እና ዓርብ ( ሰኔ 11& 12/2018 ዓ.ም  የሁሉም ተማሪዎች     ✅ መግቢያ ስዓት:- ጠዋት ከ 1:30 በፊት     ✅ መውጫ ስዓት :- ሐሙስ 10:30         ሲሆን ፤ ዓርብ ደግሞ ፈተናው በጊዜ  ስለሚጨርሱ ከረፋዱ 5:30 ይሆናል። ✍  በፈተና ቀናት መያዝ ያለባቸው ነገሮች:- 1. የፈተና ቁሳቁሶች (  እርሳስ፣ ላጲስ እና መቅረጫ) ፤ መዋዋስ አይፈቀድም። 2. የተማሪው/ዋ አድሚሽን ካርድ 3. የት/ቤቱ ሙሉ የደንብ ልብስ / ዩኒፎርም 4. ምሳ ና ውኋ ይዞ መምጣት እንዳይረሱ ✍ በፈተና ስዓት የሚከለከሉ ነገሮች      1. ማነኛውም የኤሌክትሮኒክስ ውጤቶች:- ስልክ፣ ኤርፎን       2. ጌጣጌጦች ( የአንገት ሐብል፣ ብራስሌት) ፣ ከትራንስፖርት ውጭ ብር ይዞ መምጣት አይፈቀድም ::                              መልካም ፈተና!!!!!!                   ት/ቤቱ
364
13
ቀን:- 04/10/2018 ዓ.ም ለ 6ኛ እና 8ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ:- 🌾🌾🌾🌾🌾🌾🌾🌾🌾🎉🎉🎉🎉 ጉዳዩ:- መረጃ መስጠትን ይመለከታል። የ2018 ዓ.ም የሚኒስትሪ ፈተና ቀጣይ ሳምንት ከ ሰኔ 8 -12 /2018 ዓ.ም እንደሚሰጥ ይታወቃል። በዚህም መሠረት የሚከተሉትን መረጃዎች ልናካፈላችሁ መደድን። 💫💫💫💫💫💫👏💫🌾🌾🌾🌾 1. ነገ ዓርብ፣ ሰኔ 05/2018 ዓ.ም ሰለ ፈተና ገለፃ  ( Orientation) ይሰጣል።    👉 የ6ኛ ክፍል ከ ጥዋቱ 3:00 - 4:30    👉 የ8ኛ ክፍል ከ ጥዋቱ 4:30 - 5:30 ስለዚህ ወላጆች ለነገ ብቻ ልጆቻችሁን 6:00 ጀምራችሁ  ከ ት/ቤት መውሰድ ትችላላችሁ። 2. ከሰኞ ፣ ሰኔ 08/ 2018 ዓ.ም  እስከ ረቡዕ፣ ሰኔ 10/2018 ዓ.ም የ6ኛ ክፍል የሚስትሪ ፈተና የሚሰጥበት ሲሆን በነዚህ 3 የፈተና ቀናት የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች  በቤታቸው ሆኖ ለፈተና ይዘጋጃሉ። 3. ሐሙስ እና ዓርብ ሰኔ 11 እና 12/2018 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች የፈተና ቀናት ይሆናሉ። ማሳሰቢያ! ✍ የፈተና ቀናት ( ከሰኞ - ረቡዕ / ከሰኔ 8 -10/18) የሁሉም ተማሪዎች:- ✅ ት/ቤት መገኛ ስዓት ጠዋት ከ1:30 በፊት ✅ ከት/ቤት መውጫ ስዓት 9:30 🌾🌾🌾🌾🌾🌾🌾🌾 ✍ ሐሙስ እና ዓርብ ( ሰኔ 11& 12/2018 ዓ.ም  የሁሉም ተማሪዎች     ✅ መግቢያ ስዓት:- ጠዋት ከ 1:30 በፊት     ✅ መውጫ ስዓት :- ሐሙስ 10:30         ሲሆን ፤ ዓርብ ደግሞ ፈተናው በጊዜ  ስለሚጨርሱ ከረፋዱ 5:30 ይሆናል። ✍  በፈተና ቀናት መያዝ ያለባቸው ነገሮች:- 1. የፈተና ቁሳቁሶች (  እርሳስ፣ ላጲስ እና መቅረጫ) ፤ መዋዋስ አይፈቀድም። 2. የተማሪው/ዋ አድሚሽን ካርድ 3. የት/ቤቱ ሙሉ የደንብ ልብስ / ዩኒፎርም 4. ምሳ ና ውኋ ይዞ መምጣት እንዳይረሱ ✍ በፈተና ስዓት የሚከለከሉ ነገሮች      1. ማነኛውም የኤሌክትሮኒክስ ውጤቶች:- ስልክ፣ ኤርፎን       2. ጌጣጌጦች ( የአንገት ሐብል፣ ብራስሌት) ፣ ከትራንስፖርት ውጭ ብር ይዞ መምጣት አይፈቀድም ::                              መልካም ፈተና!!!!!!                   ት/ቤቱ
1
14
ቀን:- 04/10/2018 ዓ.ም የምስጋና መልዕክት! 🙏🙏🙏🙏🙏 በዛሬው ዕለት ሰኔ 04/2018 ዓ.ም የጆይንት ቪዥን የወላጅ ኮሚቴ አባላት የ2ኛ ሰሚስተር ሂደታዊ የስራ አፈፃፀም ሪፖርት እና+2
ቀን:- 04/10/2018 ዓ.ም የምስጋና መልዕክት! 🙏🙏🙏🙏🙏 በዛሬው ዕለት ሰኔ 04/2018 ዓ.ም የጆይንት ቪዥን የወላጅ ኮሚቴ አባላት የ2ኛ ሰሚስተር ሂደታዊ የስራ አፈፃፀም ሪፖርት እና በቀሩት ጢቂት የቀጣይ የትምህርት ቀናት ዓበይት ጉዳዮችን የጋራ ከደረግን በኋላ በት/ቤቱ ዙሪያ ያላቸው ጥያቄ፣ አስተያየት እና ገምቢ ምክረ ሐሳብ በመስጠት ግምገማችን በተሳካ ሁኔታ አጠናቀናል። አሁንም በድጋሜ ጉልበታችሁ እና ጊዜያችሁን መስዋዕት አድረጋችሁ ለተቀበላችሁት የወላጅ እና የት/ቤት አደራ እውን ለማድረግ በቅርበት ስለምታግዙን ምስጋናችን ከልብ ነው።              🙏🙏🙏🙏                             ት/ቤት
571
15
ምክር ለተፈታኞች ተፈታኝ ተማሪዎች እንኳን በጉጉት ስትጠብቁት ለነበረው ፈተና  በሰላም አደረሳችሁ። ይህ ለእናንተ ወሳኝ ጊዜ ነው። እስካሁን ትምህርታችሁን እያጠናችሁ ቆይታችኋል። መልካም ነው። ነገር ግን በፈተና ወቅት የምታከናውኗቸው ተግባራትም የጥናታችሁን ያህል ውጤታችሁ ላይ ተጽዕኖ አላቸው። ስለዚህ በዚህ ወቅት ምን ማድረግ እንዳለባችሁና ምን ማድረግ እንደሌለባችሁ ጠንቅቃችሁ ማወቅ ይጠበቅባችኋል። ለዚህም ይረዳችሁ ዘንድ የሚከተሉትን ምክሮችን ከወዲሁ ተረድታችሁ ለመተግበር ዝግጁ ሁኑ! ⓵ በዋዜማው ስልክ መዝጋትና ከሚረብሹ ነገሮች ራስን ማራቅ ያስፈልጋል። ስልካችሁን መዝጋት ሀሳባችሁን ሊሰርቁ ከሚችሉ ማህበራዊ ሚዲያዎች መራቅ ይገባችኋል። በዚህ ወቅት ትኩረታችሁን ፈተናችሁ ላይ ብቻ አድርጉ፤ ⓶ በቂ እንቅልፍ ተኙ። በፈተና ዋዜማ ለማንበብ ብላችሁ በፍጹም አታምሹ። ባጭሩ በዚህ ቀን ተጨማሪ ሰዓት ከማንበብ ይልቅ ተጨማሪ ሰዓት መተኛት የተሻለ ዉጤት አለው። በቂ እንቅልፍ አለመተኛት በፈተና ወቅት ለድብርትና ለራስ ምታት ሊዳርግና ሥራችሁን ሊያበላሽ ይችላል። ጥሩ እንቅልፍ ለመተኛት ከባድ ምግቦችን አለመመገብ፤ ብዙ ቡና አለመጠጣት፤ እና ሌሎች አነቃቂ ነገሮችን አለመውሰድ ይመከራል፤ ⓷ ጠዋት ማልዶ መነሳት: በጊዜ ተነስቶ መዘጋጀት ከመቻኮል ጋር ተያይዞ ከሚመጣ መታወክ ያድናል። በተጨማርም ወደፈተናው አዳራሽ በጊዜ ለመድረስ ያስችላል፤ ⓸ ቁርስ በአግባቡ መብላት: በፈተና ወቅት ቁርስ አለመብላት አእምሮአችን የሚፈልገውን ያህል ኃይል እንዳያገኝ ስለሚያደርግ ለማሰብ አቅም እንዲያንስ ያደርጋል። ስለዚህ ቀለል ያሉ ምግቦችን ተመግባችሁ መሄድ ይኖርባችኋል። ከባድ ምግቦችን መመገብ ደግሞ አእምሮአችን ምግብ የመፍጨት ሥራ ላይ ብቻ እንዲወጠር ስለሚያደርግ ድካምና እንቅልፍ ያመጣል፤ ⓹ ወደ መፈተኛ ቦታው ፈተናው ከሚጀምርበት ሰዓት በፊት ቀድሞ መድረስ ያስፈልጋል። ይህም ለመረጋጋት ከፍተኛ አስተዋጽዖ አለው፤ ⓺ ከቤት ስትወጡ የፅህፈት መሳሪያዎቻችሁንና የመታወቅያ ካርዳችሁን መያዛችሁን እርግጠኛ ሁኑ። ይህም ከመንገድ ከመመለስና ከማርፈድ ያድናችኋል። ትርፍ እርሳሶችን እና የእርሳስ መቅረጫዎች መያዝ በጣም አስፈላጊ ነው፤ ⓻ ወደ ፈተና አዳራሽ ከመግባት በፊት ወደ መፀዳጃ ቤት መሄድ መልካም ነው። ምናልባት የፈተናው ሰዓት ረዥም ቢሆንና ሽንት ቢይዛችሁ መጨናነቅን ያመጣል። አቋርጣችሁ መውጣት ላይፈቀድላችሁ ይችላል፤ ⓼ የመልስ መስጫ ወረቀቱ ላይ ስማችሁን በአግባቡ መጻፋችሁን እርግጠኛ ሁኑ። አንድ ፊደል እንኳን ብትሳሳቱ ኋላ የት/ት ማስረጃችሁ ላይ ስለሚቀመጥ ለማስቀየር ዋጋ ያስከፍላል፤ ⓽ መመሪያዎችን (instructions) በአግባቡ ማንበብና መተግበር ያስፈልጋል። በእያንዳዱ ፈተና ወረቀት ላይ ወይም የፈተናው ክፍሎች ላይ የሚሰጡትን መመሪያዎች በአግባቡ ማንበብና መተግበር ይኖርባችኋል፤ ⓾ አትደንግጡ! በደንብ ተንፍሱ! ብዙ ኦክስጂን ወደ ውስጣችን ማስገባት ብዙ ምግብ እንዲቀጣጠልና ኃይል እንዲመረት ስለሚያደርግ ጉልበትና ድፍረት ይጨምርላችኋል፤ ⓫ መልስ መመለስ ከመጀመራችሁ በፊት እያንዳንዱ የፈተና ክፍል ስለያዛቸው የጥያቄ አይነቶች ገረፍ ገረፍ እያደረጋችሁ ብታዩ መልካም ነው። ይህም የተሰጣችሁን ሰዓት በጥያቄው ክብደት ልክ ከፋፍላችሁ ለመጠቀም ያግዛችኋል፤ ⓬  አንዱ ጥያቄ ከከበዳችሁ ዝለሉት፤ አንድ ጥያቄ ላይ ተጠምዳችሁ ብዙ ጊዜ የምታጠፉ ከሆነ ቀጥለው ለሚጠብቋችሁ ጥያቄዎች ጊዜ ሊያጥራችሁ ይችላል። ስትዘሉት ግን የጥያቄ ወረቀቱ ላይ ምልክት ማድረጋችሁን እንዲሁም መልስ መስጫ ወረቀቱ ላይ ከተሰጡት አማራጮች አንዱን መልስ በግምት ማጥቆራችሁን አትርሱ። አጥቁሮ ማለፍ ምናልባት በኋላ የተሰጠው ጊዜ ቢያልቅና ወደ ጥያቄው መመለስ ቢያቅታችሁ መልስ መስጫ ቦታው ባዶ ሆኖ እንዳይቀር ያደርጋል፤ ⓭ ቶሎ ለመውጣት አትቸኩሉ፤ ምንም አይጠቅማችሁም፤ ሰዓታችሁን አሟጥጣችሁ መጠቀማችሁን፤ ሁሉንም ጥያቄዎች በአግባቡ መመለሳችሁንና ማጥቆራችሁን አረጋግጡ። ጊዜ ቢተርፋችሁ ጥያቄዎቹን ለመከለስ ተጠቀሙበት፤ ⓮ ያልገባችሁ ማንኛውንም ነገር ሲኖር ፈታኞችን ለመጠየቅ አትፍሩ (ከመልስ በስተቀር😉)፤ ⓯ ልክ የፈተና ወረቀቱን ከመለሳችሁበት ጊዜ ጀምሮ የዚያ ትምህርት (subject) ነገር ማክተሙን በመገንዘብ ለቀጣዩ ፈተና እራስን ማዘጋጀት ይገባል። እንጂ፤ ስላለፈው ፈተና እያሰላልሰሉ መጨነቅ ለቀጣዩ ፈተና በምታደርጉት ዝግጅት ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ ያሳድራል። መልካም ዕድል!!!
359
16
✔️የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች የፈተና መልስ መስጫ ወረቀት አጠቃቀም ዙሪያ  ሊያውቋቸው የሚገቡ  ጉዳዮች ✅የተማሪዎች መለያ ቁጥር እና የትምህርት ዓይነት መለያ ቁጥር ለእያንዳንዳቸው በተቀመጠው ሳጥን ውስጥ ከላይ ወደ ታች መፃፍ አለበት፡፡ ✅ በተፃፈው መለያ ቁጥር ፊት ለፊት የተፃፈውን ቁጥር የያዘውን አራት ማዕዘን ቅንፍ (Square Bracket) ብቻ ማጥቆር አለበት፡፡ ✅ ተማሪዎች የመረጡትን መልስ ትይዩ በተሰጠው አራት ማዕዘን ቅንፍ (Square Bracket) ላይ በትክክል ማጥቆር አለባቸው፡፡ ✅ ተማሪዎች ያጠቆሩትን መልስ መቀየር ቢፈልጉ መጀመሪያ ያጠቆሩትን የአራት ማዕዘን ቅንፍ (Square Bracket) በደንብ ማጥፋት አለባቸው፡፡ ✅በአንድ ረድፍ ከአንድ በላይ መልስ (የአራት ማዕዘን ቅንፍ/Square Bracket) ማጥቆር የተከለከለ ነው፡፡ ✅ ለመፃፍ እና ለማጥቆር ከተፈቀደው ቦታ ውጭ ምንም አይነት ፅሁፍም ሆነ ጭረት ማድረግ የተከለከለ ነው፡፡ ✅ለመፃፍ ከተፈቀደው ቦታ ውጭ ተፅፎ ወይም ትንሽ ጭረት እና ነጥብ ከተገኘ የመልስ መስጫ ወረቀቱ ሙሉ  በሙሉ ተቀባይነት አይኖረውም፡፡ ✅ መልስ በሚጠቆርበት ጊዜ እርሳሱ ከተሰጠው አራት ማዕዘን ቅንፍ (Square Bracket) መውጣት የለበትም። ከወጣም በማጥፊያ ማጥፋት ይጠበቅባችኋል። ✅መልስ መስጫ ኮርነር ላይ ያሉትን አራት ጠርዞች መንካትም ፈጽሞ የተከለከለ ነው፡፡ ✅ ተፈታኞች የመልስ መስጫ ወረቀታቸውን በንፅህና መያዝ አለባቸው ማለትም እንዳይቆሽሽ፣ እርጥበት  እንዳይነካው፤ እንዳይቀደድ እና እንዳይታጠፍ መጠንቀቅና ሙሉ ኃላፊነት መውሰድ አለባቸው፡፡ ✅ በእስክሪብቶ መፃፍ አይፈቀድም። ስለዚህ እርሳስ፣ ላጲስ እና መቅረጫ አይለያችሁ ✅ ፈተና ጨረስኩ ብሎ አላስፈላጊ የሆነ ነገር፤ ስዕል ወይም ሌላ ከጀርባም ይሁን ከፊት አይፃፍበትም። ✅ በጣም የተቀረፀ ሹል እርሳስ በምንጠቀም ወቅት ወረቀቱ እንዳይቀደድ መጠንቀቅ አለብን።
981
17
+1
Matn yo'q...
904
18
ቀን: ግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ.ም ለተማሪ ወላጆች በሙሉ:-     💫💫💫💫💫💫💫🌾🌾🌾 ከኮልፌ ቀራንዮ ወረዳ 01 ትምህርት ፅ/ቤት  በወረደልን አቅጣጫ  መሠረት  ከሰኞ ግንቦት 24/2018 ዓ.ም እስከ ግንቦት  26/2018 ዓ.ም ትምህርት አለመኖሩን  እየገለፅን ሐሙስ ግንቦት 27/2018 መደበኛ  ትሞህርት የሚቀጥል መሆኑን  በአክብሮት  እንገልፃለን ።   መሳሰቢያ:- 👉 የሚኒስትሪ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎች የቀራችሁን ጊዜ በጣም ጥቂት ቀናት ስለሆነ ሳትዘናጉ ጊዝያችሁን በአግባቡ እንድትጠቀሙ ምክራችን እንለግሳለን።                             ት/ቤቱ
765
19
ቀን: ግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ.ም ለተማሪ ወላጆች በሙሉ:-     💫💫💫💫💫💫💫🌾🌾🌾 ከኮልፌ ቀራንዮ ወረዳ 01 ትምህርት ፅ/ቤት  በወረደልን አቅጣጫ  መሠረት  ከሰኞ ግንቦት 24/2018 ዓ.ም እስከ ግንቦት  26/2018 ዓ.ም ትምህርት አለመኖሩን  እየገለፅን ሐሙስ ግንቦት 27/2018 መደበኛ  ትሞህርት የሚቀጥል መሆኑን  በአክብሮት  እንገልፃለን ።                             ት/ቤቱ
1
20
ቀን:- 20/09/2018 ዓ.ም ለተማሪ ወላጆች በሙሉ:- ነገ ዓርብ፣ ግንቦት 21/2018 ዓ.ም የሙሉ ቀን ት/ት ፈተናም ከት/ት ጎን ለጎን ይኖራል።
773