Wondo Genet Secondary School
الذهاب إلى القناة على Telegram
2 708
المشتركون
+624 ساعات
+157 أيام
+6130 أيام
أرشيف المشاركات
+1
#NBC_Ethiopia
የዘንድሮ የ12ተኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና ከሰኔ 24 - ሐምሌ 17 ቀን 2018 ዓ.ም የሚካሄድ በመሆኑ የቅድመ ዝግጅቶች ስራዎች ተጠናክረው መቀጠላቸውን የትምህርት ምዘናና ፈቸናዎች አገልግሎት ገለፀ።
➥የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር እሸቱ ከበደ ከ NBC Ethiopia ጋር በነበራቸው ቆይታ
➯563,858 ተማሪዎች ዝግጁ መሆናቸውን ገልጸዋል ።
➯ፈተናውን በአብዛኛው በ Online ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ያነሱ ሲሆኑ በተለያዩ ምክንያቱም ጥቂት ተፈታኞች በወረቀት እንደሚፈተኑ ገልፀዋል ።
➥ፈተናውን ቀድሞው የሚፈተኑ የተፈጥሮ ሳይንስ [ ከዙር-1 እስከ ዙር-3 ] ይፈተናሉ ።
➥ በቀጣይ የሚፈትኑ ማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች [ ከዙር-4 እስከ ዙር-6 ] ይፈተናሉ በማለት የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር እሸቱ ከበደ ለ NBC Ethiopia ገልጸዋል ።
Source : NBC Ethiopia 🇪🇹
➔Official የፈተና ሰሌዳ ገና አልወጣም ሲወጣ በቅርብ እናሳውቃችሁዋለን‼
© NBC ETHIOPIA
የመለማመጃ ጥያቄ ለመስራት ይህንን Link ተጠቀሙ 👇
https://mock3.ethernet.edu.et/login/index.php
ማስታወቂያ 📣
ከዚህ በላይ ስማችሁ የተዘረዘራችሁ የ2018 ዓ.ም የወንዶ ገነት 2ኛ ደረጃ የ12ኛ ክፍል የተፈጥሮ ሳይንስ (Natural Science) ተማሪዎች በሙሉ ማክሰኞ (02/10/2018 ዓ.ም) የበይነመረብ (Online) ፈተና ልምምድ ስለሚኖር በዕለቱ በወንዶ ገነት የተፈጥሮና ደን ኮሌጅ ከጠዋቱ 2:00 ላይ እንድትገኙ ት/ቤቱ ያሳስባል።
ማሳሰቢያ 1. የደንብ ልብስ (Uniform) መልበስ ግዴታ ነው! 2. የት/ቤቱን መታወቂያ መያዝ አለባችሁ! 3. ሠዓት ይከበር! (2:00) 4. በዕለቱ የስም ቁጥጥር ይደረጋል!
ማስታወቂያ 📣
ከዚህ በላይ ስማችሁ የተዘረዘራችሁ የ2018 ዓ.ም የወንዶ ገነት 2ኛ ደረጃ የ12ኛ ክፍል የተፈጥሮ ሳይንስ (Natural Science) ተማሪዎች በሙሉ ሰኞ (1/10/2018 ዓ.ም) የበይነመረብ (Online) ፈተና ልምምድ ስለሚኖር በዕለቱ በወንዶ ገነት የተፈጥሮና ደን ኮሌጅ ከሠዓት 8:00 ላይ እንድትገኙ ት/ቤቱ ያሳስባል።
ማሳሰቢያ 1. የደንብ ልብስ (Uniform) መልበስ ግዴታ ነው! 2. የት/ቤቱን መታወቂያ መያዝ አለባችሁ! 3. ሠዓት ይከበር! (8:00)
ማስታወቂያ 📣
ከዚህ በላይ ስማችሁ የተዘረዘራችሁ የ2018 ዓ.ም የወንዶ ገነት 2ኛ ደረጃ የ12ኛ ክፍል የተፈጥሮ ሳይንስ (Natural Science) ተማሪዎች በሙሉ ሰኞ (1/10/2018 ዓ.ም) የበይነመረብ (Online) ፈተና ልምምድ ስለሚኖር በዕለቱ በወንዶ ገነት የተፈጥሮና ደን ኮሌጅ ከጠዋቱ 2:00 ላይ እንድትገኙ ት/ቤቱ ያሳስባል።
ማሳሰቢያ 1. የደንብ ልብስ (Uniform) መልበስ ግዴታ ነው! 2. ሠዓት ይከበር! (2:00)
ማሳሰቢያ ከ9ኛ-11ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ ነገ ግንቦት 20/2018 ዓም መደበኛ ትምህርት ስላለ በሰዓታችሁ ከ2:00 ቀደም ብላችሁ እንድትገኙ በጥብቅ አሳስባለሁ።
EAES
#ተፈታኞች የክፍል መግቢያ ካርድ (Admission Card) በአስቸኳይ እንድትወስዱ ጥሪ ቀረቧል
የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ተፈታኞች Admission Card እንዲወስዱ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል።
ከሰኔ 24 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የሚወስዱ ተፈታኞች የመፈተኛ ክፍል መግቢያ ካርድ (Admission Card) በፈተና አስተዳደር ሲስተም ላይ https://exam.eaes.et/ ከግንቦት 03 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ለክልል ትምህርት ቢሮ፣ ለዞን ትምህርት መምሪያዎች እና ለትምህርት ቤት ተወካዮች አገልግሎቱ ለቋል።
በመሆኑም፦
እያንዳንዱ ተፈታኝ ተማሪ በአድሚሽን ካርዱ ጀርባ ላይ የተፈታኝ ተማሪው ትምህርት ቤት ወይም የወረዳው አስተዳደር ትምህርት ጽ/ቤት ማህተም የተደረገበትን አድሚሽን ካርድ ከትምህርት ቤቱ ወስዶ በእጁ መያዝ ይጠበቅበታል።
ተፈታኞች መደረግ ያለባቸው የትምህርት መስክ፣ የጾታ፣ የፎቶ እና መሰል ማስተካከያዎች ካሉ ከግንቦት 30/2018 ዓ.ም በፊት ለትምህርት ቤቱ ማሳወቅና ሒደቱን ጠብቆ መስተካከሉንም ከትምህርት ቤቱ ማረጋገጥ ይጠበቅበታል።
እያንዳንዱ ተፈታኝ አድሚሽን ካርዱን ወደ መፈተኛ ማዕከልም ሆነ መፈተኛ ክፍል ለመግባት የሚጠቀምበት በመሆኑ በአግባቡና በጥንቃቄ መያዝ ይኖርበታል።
ተፈታኞች በፈተና ወቅት ከአድሚሽን ካርድ በተጨማሪ የፋይዳ መታወቂያ መያዝ ይጠበቅባቸዋል።
👉𝐓𝐞𝐥𝐞𝐠𝐫𝐚𝐦
#ይከተሉን (Follow Us):
በTelegram፦ https://t.me/moedu123
#በFacebook፦ https://www.facebook.com/profile.php?id=100063909853201
ጥብቅ ማሳሰቢያ ለ12ኛ ክፍል መምህራን በሙሉ
ነገከጠዋቱ 2:00 ሰዓት ላይ ለእያንዳንዱ ተማሪዎች User name and password ሰለሚሰጥ በተባለው ሰዓት ጊቢ እንድትገኙ አስታውቃለሁ
Username: Your admission number
Password:1234
Link 🔗: https://exam3.ethernet.edu.et/login/index.php
ማስታወቂያ ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ
መጽሐፍት ማንበብ የምትፈልጉ ማሰረከብ የማትፈልጉ ተማሪዎች ሐሙሶ ዕለት አድሚሸን ካርዳችሁን መውሰድ የምትችሉ መሆኑን አሰታውቃለሁ።
متاح الآن! بحث تيليغرام 2025 — أهم رؤى العام 
