ar
Feedback
የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)

የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)

الذهاب إلى القناة على Telegram

ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።

إظهار المزيد
2 619
المشتركون
+324 ساعات
+207 أيام
+3730 أيام
أرشيف المشاركات
የተወደዳችሁ ሁላችሁም ሰላመ እግዚአብሔር ከሁላችንም ጋር ይሁን እያልን ዘንድሮ ለ66 (ስልሳ ስድስት) ደብራትን በመቀበል ሆሳዕናን በደብራችን እንደምናከብር ይታወቃል ለዚህም የበዓሉ ዝግጅት ጀምረናል    #ሆሳዕና_በአርያም                                                                                                አገልግሎቱን ለመደገፍ ይህንን የቴሌግራም ቦት ይጠቀሙ @Finot12_bot          #አቤቱ_እባክህ_አሁን_አድን!

የተወደዳችሁ ሁላችሁም ሰላመ እግዚአብሔር ከሁላችንም ጋር ይሁን እያልን ዘንድሮ ለ66 (ስልሳ ስድስት) ደብራትን በመቀበል ሆሳዕናን በደብራችን እንደምናከብር ይታወቃል ለዚህም የበዓሉ ዝግጅት ጀምረናል
+8
የተወደዳችሁ ሁላችሁም ሰላመ እግዚአብሔር ከሁላችንም ጋር ይሁን እያልን ዘንድሮ ለ66 (ስልሳ ስድስት) ደብራትን በመቀበል ሆሳዕናን በደብራችን እንደምናከብር ይታወቃል ለዚህም የበዓሉ ዝግጅት ጀምረናል    #ሆሳዕና_በአርያም                                                                                                አገልግሎቱን ለመደገፍ ይህንን የቴሌግራም ቦት ይጠቀሙ @Finot12_bot          #አቤቱ_እባክህ_አሁን_አድን!

የተወደዳችሁ ሁላችሁም ሰላመ እግዚአብሔር ከሁላችንም ጋር ይሁን እያልን ዘንድሮ ለ66 (ስልሳ ስድስት) ደብራትን በመቀበል ሆሳዕናን በደብራችን እንደምናከብር ይታወቃል ለዚህም የበዓሉ ዝግጅት ጀምረናል
+7
የተወደዳችሁ ሁላችሁም ሰላመ እግዚአብሔር ከሁላችንም ጋር ይሁን እያልን ዘንድሮ ለ66 (ስልሳ ስድስት) ደብራትን በመቀበል ሆሳዕናን በደብራችን እንደምናከብር ይታወቃል ለዚህም የበዓሉ ዝግጅት ጀምረናል #ሆሳዕና_በአርያም                                                                                                                                                                                                       አገልግሎቱን ለመደገፍ ይህንን የቴሌግራም ቦት ይጠቀሙ @Finot12_bot          #አቤቱ_እባክህ_አሁን_አድን!

ውድና የተከበራችሁ የሰንበት ት/ት ቤታችን አባላት በሙሉ እንደ እግዚአብሔር አምላክ መልካም ፈቃድ በዘንድሮው ዓመት በዓለ ሆሳዕና ከስልሳ ስድስት ደብራት በላይ ከሁለት ሺህ አምስት መቶ በላይ ሕጻናት የሚሳተፉበት የሆሳዕና በዓል አከባበር አዘጋጅ ደብር መሆናችን የሚታወቅ ነው። ስለዚህ ለበዓሉ ልታግዙን የምትችሉ አባላት 1. በመስተንግዶ 2. በምግብ ዝግጅት 3. በልዩ ልዩ ክፍላት ውስጥ በማስተባበር አብራችሁን ማገልገል የምትችሉ እሕቶችና ወንድሞች ስልካችሁን ቀጥሎ ባስቀመጥነው ሊንክ ብትልኩልን በታላቅ ፍቅር እንቀበላችኋለን።           👇👇 @dawot1234567 የአገልግሎት ቦታዎችን ከወዲሁ ለመመደብ እንዲያመቸን ፈቃደኛ የሆናችሁ እስከ መጋቢት 27/2017ዓ.ም  ድረስ ብታሳውቁን ይመረጣል።

https://t.me/+f-DndrlFWK42Mjhk ወደ ፍኖት መረዳጃ ዕድር በዚህ ሊንክ በመግባትና ክፍያዎትን በመፈጸም የዕድሩ አባል መሆን ይችላሉ።

https://t.me/+f-DndrlFWK42Mjhk ወደ ፍኖት መረዳጃ ዕድር በዚህ ሊንክ በመግባትና ክፍያዎትን በመፈጸም የዕድሩ አባል መሆን ይችላሉ።

ገብርኄር ገብርኄር ማለት ቸር መልካም ታማኝ አገልጋይ ማለት ነው፡፡ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ  ታማኝ አገልጋይነትን ሲያስተምር   "ወደ ሌላ አገር የሚሄድ ሰው ባሮቹን ጠርቶ ያለውን ገንዘብ ሰጣቸው ለእያንዳንዱ እንደ አቅሙ ለአንዱ አምስት መክሊት ሰጠው  ለአንዱ ሁለት ለአንዱም አንድ መክሊት ሰጠና ወደ ሌላ አገር ሄደ።       አምስት መክሊት የተቀበለው ሰው ሄዶ ነገደበት ሌላም ተጨማሪ አምስት መክሊት አተረፈ፤  ሁለት መክሊት  የተቀበለውም ሰው ነግዶ ሌላ ሁለት መክሊት አተረፈበት።  አንድ መክሊት  የተቀበለው ሰው ግን ሄዶ ምድርን ቆፈረና ከጌታው የተቀበለውን መክሊት ቀበረው። ከብዙ ዘመንም በኋላ የእነዚያ ባሮች ጌታ መጣ አምስት መክሊት የተቀበለውም ቀረበና ጌታ ሆይ፥ አምስት መክሊት ሰጥተኸኝ ነበር፤ እነሆ፥ ሌላ አምስት መክሊት አተረፍሁበት አለ። ጌታውም መልካም፥ አንተ በጎ ታማኝም ባሪያ በጥቂቱ ታምነሃልና በብዙ እሾምሃለሁ  ወደ ጌታህ ደስታ ግባ አለው። ሁለት መክሊት የተቀበለውም ባሪያ ቀርቦ ጌታ ሆይ፥ ሁለት መክሊት ሰጥተኸኝ ነበር፤ እነሆ፥ ሌላ ሁለት መክሊት አተረፍሁበት አለ።   ጌታውም  መልካም፥ አንተ በጎ ታማኝ ባሪያ በጥቂቱ ታምነሃልና በብዙ እሾምሃለሁ ወደ ጌታህ ደስታ ግባ አለው። አንድ መክሊት የተቀበለው ባሪያ ቀርቦ ጌታ ሆይ ካልዘራህበት የምታጭድ ካልበተንህበትም የምትሰበስብ ጨካኝ ሰው መሆንህን አውቃለሁ፤ፈራሁ ሄጄም መክሊትህን በምድር ቀበርሁት፤ እነሆ፥ መክሊትህ አለህ አለ።ጌታውም መልሶ እንዲህ አለው። አንተ ክፉና ሃኬተኛ ባሪያ፥ ካልዘራሁበት እንዳጭድ ካልበተንሁበትም እንድሰበስብ ታውቃለህን? ገንዘቤን ለለዋጮች አደራ ልትሰጠው በተገባህ ነበር፥.....እኔም መጥቼ ያለኝን ከትርፉ ጋር እወስደው ነበር።ስለዚህ መክሊቱን ውሰዱበት አሥር መክሊትም ላለው ስጡት ላለው ሁሉ ይሰጠዋልና ይበዛለትማል ከሌለው ግን ያው ያለው እንኳ ይወሰድበታል። የማይጠቅመውንም ባሪያ በውጭ ወዳለው ጨለማ አውጡት በዚያ ልቅሶና ጥርስ ማፋጨት ይሆናል።    ይህ መልዕክት ለሰው ልጆች በሙሉ ነው ለሁላችንም እንደየአቅማችን መክሊት ከጌታ ዘንድ ተሰጥቶናል በዚህ በተሰጠን መክሊት መጥተን ወርደን ለፍተን እግዚአብሔርን አገልግለን በተሰጠን ጸጋ ልናተርፍበት ጌታ በመጣ በተጠየቅን ጊዜ ይሄው አገልግሎቴ ያተረፍኩት ብለን የምናቀርበው የምንሰጠውን ዋጋ ይዞ መገኘት ያስፈልጋል።    ቅዱስ እግዚአብሔር አምላካችን በተሰጠን መክሊት አትርፈን ገብርኄር የምንባል ያድርገን። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን  https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን  https://finotebirhan.com

በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ወርኃዊ የባለትዳር አባላት ጉባኤ ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ የፊታችን እሑድ በእለተ ገብርሔር ከረፋዱ 5:30 ጀምሮ መርሐ ግብራችን የሚከና
በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን            ወርኃዊ የባለትዳር አባላት ጉባኤ             ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ የፊታችን እሑድ በእለተ ገብርሔር ከረፋዱ 5:30 ጀምሮ መርሐ ግብራችን የሚከናወን በመሆኑ ተገኝታችሁ የጉባኤው ተሳታፊ እንድትሆኑ ጥሪያችንን እናቀርባለን።    ጉባኤው:- እሑድ መጋቢት 21/2017 ዓ.ም                  ከ5:30- 7:00 መደበኛ ጉባኤኤያችንም በወር አንድ ቀን ብቻ የሚከናወን በመሆኑ ባለመቅረት ተገኝተው ነፍስዎን በቃለ እግዚአብሔር  ያረስርሱ።               የባለትዳር ጉባኤ ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን  https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን  https://finotebirhan.com

የዓብይ ፆም ስድስተኛው ሳምንት ምን ተብሎ ይጠራል?
Anonymous voting

''ምስጢረ ተክሊል'' ክፍል አንድ ከምስጢራት መካፈል በመ/ር ያሬድ ጥላሁን የቅዳሜ የትምህርት መርሐግብር የፊታችን ቅዳሜ መጋቢት 20/2017 ዓ.ም ከምሽቱ 11:45 ሰዓት ላይ ቀጠሮዎትን በጎላ ቅዱ
''ምስጢረ ተክሊል''                 ክፍል አንድ ከምስጢራት መካፈል    በመ/ር ያሬድ ጥላሁን የቅዳሜ የትምህርት መርሐግብር  የፊታችን ቅዳሜ መጋቢት 20/2017 ዓ.ም ከምሽቱ  11:45 ሰዓት ላይ ቀጠሮዎትን በጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ ያድርጉ  ይምጡ ይማሩ በብዙ ያተርፋሉ እንዳይቀሩ። የቴሌግራም ቻናላችን https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን  https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com