fa
Feedback
የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)

የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)

رفتن به کانال در Telegram

ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።

نمایش بیشتر
2 756
مشترکین
+124 ساعت
+17 روز
+4230 روز
آرشیو پست ها
የሰንበት ትምህርት ቤታችን በዘንድሮው የ2017ዓ.ም አዘጋጅ በነበረባቸው በበዓለ ሆሳዕና ዝግጅት እና በገብረ ሰላም ዝግጅት ላይ በተለያዩ ነገሮች ተሣትፎ ያደረጉ አካላትን የምስጋና መርሐግብር በማዘጋጀት በመርሐግብሩ ላይ የደብራችን አስተዳዳሪ መልአከ ብርሃናት አዕምሮ ምስጋናው ፣ የደብራችን ዋና ጸሐፊ ሊቀ ትጉሃን ይሄይስ፣ የማኀበራት ተወካዮችና ተሣታፊዎች በተገኙበት የምስጋና መርሐ ግብሩ ተከናውኗል። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

የሰንበት ትምህርት ቤታችን በዘንድሮው የ2017ዓ.ም አዘጋጅ በነበረባቸው በበዓለ ሆሳዕና ዝግጅት እና በገብረ ሰላም ዝግጅት ላይ በተለያዩ ነገሮች ተሣትፎ ያደረጉ አካላትን የምስጋና መርሐግብር በማዘጋጀት በመርሐግብሩ ላይ የደብራችን አስተዳዳሪ መልአከ ብርሃናት አዕምሮ ምስጋናው ፣ የደብራችን ዋና ጸሐፊ ሊቀ ትጉሃን ይሄይስ፣ የማኀበራት ተወካዮችና ተሣታፊዎች በተገኙበት የምስጋና መርሐ ግብሩ ተከናውኗል። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

የሐዘን መግለጫ የሰንበት ት/ቤታችን አባል የሆነው የወንድማችን አቶ መስፍስ ታደሰ የባለቤቱ እናት አርፈው ሥርዓተ ቀብራቸው ተፈጽሟል። ስለዚህ መኖሪያ ቤታቸው ቂርቆስ ቤ/ክ ጀርባ አካባቢ በመገኘት እንድናጽናናቸው ይሁን።  የእናታችንን ነፍስ  ይማርልን ። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

መጽሐፍ ቅዱስን እስከምን ድረስ አንብበዋል?
Anonymous voting

የመጽሐፍ ቅዱስን እስከምን ድረስ አንብበዋል?
Anonymous voting

የተወደዳችሁና የተከበራችሁ የቴሌግራም ገጻችን ተከታታዮች የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ በየጊዜው እንደምንለቅላችሁ ይታወቃል ለቀጣይ ሥራዎች ይረዳን ዘንድ ከዚህ በታች ለምናቀርብላችሁ ጥያቄዎች መልስ እንድትሰጡን በትህትና እንጠይቃለን።

የሰንበት ትምህርት ቤታችን በጎ አድራጎት ክፍል በዛሬው ዕለት ሚያዝያ 26/2017ዓ.ም ወርኃዊ የነዳያን ጉባኤ በማዘጋጀት ነዳያንን በመዝሙር፣ በቃለ እግዚአብሔር እንዲሁም ማዕድ የማጋራት አገልግሎት
+4
የሰንበት ትምህርት ቤታችን በጎ አድራጎት ክፍል በዛሬው ዕለት ሚያዝያ 26/2017ዓ.ም ወርኃዊ የነዳያን ጉባኤ በማዘጋጀት ነዳያንን በመዝሙር፣ በቃለ እግዚአብሔር እንዲሁም ማዕድ የማጋራት አገልግሎት ፈፅሟል። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

የሰንበት ትምህርት ቤታችን በጎ አድራጎት ክፍል በዛሬው ዕለት ሚያዝያ 26/2017ዓ.ም ወርኃዊ የነዳያን ጉባኤ በማዘጋጀት ነዳያንን በመዝሙር፣ በቃለ እግዚአብሔር እንዲሁም ማዕድ የማጋራት አገልግሎት ፈፅሟል። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

የሐዘን መግለጫ የሰንበት ት/ቤታችን አባል የሆኑት የመ/ር ስለሺ ይርጋ እና ወ/ሮ ጽጌረዳ ይርጋ እህት ወይም የመ/ር ኤርሚያስ ቶሎሳ ባለቤት አርፈዋል።ሥርዓተ ቀብር ዛሬ ሚያዝያ 25/2017 ዓ.ም ከ
የሐዘን መግለጫ የሰንበት ት/ቤታችን አባል የሆኑት የመ/ር ስለሺ ይርጋ እና ወ/ሮ ጽጌረዳ ይርጋ እህት ወይም የመ/ር ኤርሚያስ ቶሎሳ ባለቤት አርፈዋል።ሥርዓተ ቀብር ዛሬ ሚያዝያ 25/2017 ዓ.ም ከቀኑ 8:00 በደብረ አሚን አቡነ ተክለሃይማኖት ቤ/ክ የሚፈጸም በመሆኑ በሥርዓተ ቀብሩ ላይ በመገኘት እንዲሁም መኖሪያ ቤታቸው በመገኘት እንድናጽናናቸው ይሁን።  የእህታችንን ነፍስ  ይማርልን ። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

የሐዘን መግለጫ የሰንበት ት/ቤታችን አባል የሆኑት የመ/ር ስለሺ ይርጋ እና ወ/ሮ ጽጌረዳ ይርጋ እህት ወይም የመ/ር ኤርሚያስ ቶሎሳ ባለቤት አርፈዋል።ሥርዓተ ቀብር ዛሬ ሚያዝያ 25/2017 ዓ.ም በ
የሐዘን መግለጫ የሰንበት ት/ቤታችን አባል የሆኑት የመ/ር ስለሺ ይርጋ እና ወ/ሮ ጽጌረዳ ይርጋ እህት ወይም የመ/ር ኤርሚያስ ቶሎሳ ባለቤት አርፈዋል።ሥርዓተ ቀብር ዛሬ ሚያዝያ 25/2017 ዓ.ም  በደብረ አሚን አቡነ ተክለሃይማኖት ቤ/ክ የሚፈጸም በመሆኑ በሥርዓተ ቀብሩ ላይ በመገኘት እንዲሁም መኖሪያ ቤታቸው በመገኘት እንድናጽናናቸው ይሁን።  የእህታችንን ነፍስ  ይማርልን ። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

የሐዘን መግለጫ የሰንበት ት/ቤታችን አባል የሆኑት የመ/ር ስለሺ ይርጋ እህት ወይም የመ/ር ኤርሚያስ ቶሎሳ ባለቤት አርፈዋል።ሥርዓተ ቀብር ዛሬ ሚያዝያ 25/2017 ዓ.ም በደብረ አሚን አቡነ ተክለሃይማኖት ቤ/ክ የሚፈጸም በመሆኑ በሥርዓተ ቀብሩ ላይ በመገኘት እንዲሁም መኖሪያ ቤታቸው በመገኘት እንድናጽናናቸው ይሁን።  የእህታችንን ነፍስ  ይማርልን ። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

''ኃጢአትን መጥላት'' በመ/ር ኢ/ር ዳዊት አበበ የቅዳሜ የትምህርት መርሐግብር የፊታችን ቅዳሜ ሚያዝያ 25/2017 ዓ.ም ከምሽቱ 11:45 ሰዓት ላይ ቀጠሮዎትን በጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ ያድርጉ
''ኃጢአትን መጥላት''          በመ/ር ኢ/ር ዳዊት አበበ የቅዳሜ የትምህርት መርሐግብር  የፊታችን ቅዳሜ ሚያዝያ 25/2017 ዓ.ም ከምሽቱ  11:45 ሰዓት ላይ ቀጠሮዎትን በጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ ያድርጉ  ይምጡ ይማሩ በብዙ ያተርፋሉ እንዳይቀሩ። የቴሌግራም ቻናላችን https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን  https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com