የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)
الذهاب إلى القناة على Telegram
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
إظهار المزيد2 619
المشتركون
+324 ساعات
+207 أيام
+3730 أيام
أرشيف المشاركات
🌿ሆሳዕና በሉ🌿 አዲስ ዝማሬ II ፍኖተ ብርሃን ሰንበት ት/ቤት
https://youtube.com/watch?v=U8FIAlpGTMo&si=-NNk3D_mN6qM_i50
እንኳን ለሆሳዕና በዐል በሰላም አደረሳችሁ ለሆሳዕና በዐል ታሳቢ የተደረገው ዝግጅት ተጠናቀቀ ነገ ከ 4 - 11 ሰዓት ከ 66 - 77 ሰንበት ትምህርት ቤቶች በጋራ የምስጋና ቀናችንን የምናከብር ያከናውናሉ ።
"ሆሳዕና በአርያም "
ሆሳዕና ለዳዊት ልጅ በጌታ ስም የሚመጣ የተባረከ ነው
ሆሳዕና በአርያም እያሉ ይጮሁ ነበር
( ማቴ 21÷9 )
"አቤቱ እባክህ አሁን አድን !
እንኳን ለሆሣዕና በዓል ዋዜማ በሠላም አደረሰን!
#ማስታወቂያ
እንደ እግዚአብሔር አምላክ ፈቃድ ከአራት ወራት በላይ ስንዘጋጅበት የነበረው የሆሣዕና በዓል መርሐግብር ዋዜማ ላይ ደርሰናል። ለዚህ ያደረሰን አምላከ ቅዱሳን ስሙ ይክበር ይመስገን።
ከዚህ ሁሉ ዝግጅት በኃላ በጥሩ ሁኔታ ለእንግዶች እና ለምዕመናን ይደርስ ዘንድ ቀሪ የምናከናውናቸው ተግባራት ላይ በትጋት እንድንሳተፍ እንጠይቃለን። የቀሩ ስራዎች
1. የምግብ ዝግጅት ማከናወን
2. የግቢና አዳራሽ ጽዳት ማከናወን
3. የድንኳን ተከላ ማካሄድ
4. የወንበር መደርደርና ማስተካከል
በእነዚህና በመሳሰሉት አገልግሎቶች ላይ የተከበራችሁ ወንድምና እሕቶቻችን ተገኝታችሁ እንድታግዙ እንጠይቃለን።
የሆሣዕናው ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ በሠላም ያስጀመረንን በመልካም እንዲያስፈጽመን በጸሎት አስቡን።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com
02 ቀን ቀረው!
#ሆሳዕና_በአርያም
መልሶም፡— እላችኋለሁ፥ እነዚህ ዝም ቢሉ ድንጋዮች ይጮኻሉ፡ አላቸው። (ሉቃስ 19:40)
#አቤቱ_እባክህ_አሁን_አድን!
በጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል ፍኖተ ብርሃን ሰንበት ት/ቤት የተዘጋጀ አዲስ የሕጻናት ማስተማሪያ መጽሐፍ።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com
በጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል ፍኖተ ብርሃን ሰንበት ት/ቤት የተዘጋጀ አዲስ የሕጻናት ማስተማሪያ መጽሐፍ።
የሐዘን መግለጫ
የሰንበት ት/ቤታችን አባላት የሆነው የወንድማችን ቢኒያም ሰይፉ ወላጅ እናት አርፈዋል። ሥርዓተ ቀብራቸው ዛሬ አርብ ሚያዝያ 03/2017ዓ.ም ከቀኑ 8:00 በደብረ አሚን አቡነ ተክለሃይማኖት ቤ/ክ የሚፈጸም በመሆኑ መገኘት የምትችሉ አባላት በመገኘት እንድናጽናናቸው ይሁን። መኖሪያ ቤታቸው 43 ጅምናዚየም ጀርባ በመገኘት እንድናጽናናቸው ይሁን። የእናታችንን ነፍስ ይማርልን ።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com
የሐዘን መግለጫ
የሰንበት ት/ቤታችን አባል የሆኑት የወንድማችን መ/ር ፈቃዱ ኪሮስ እና ዲ/ን እስጢፋኖስ ኪሮስ ወላጅ እናት አርፈዋል። ሥርዓተ ቀብራቸው ነገ አርብ ሚያዝያ 03/2017ዓ.ም ከቀኑ 8:00 በደብረ አሚን አቡነ ተክለሃይማኖት ቤ/ክ የሚፈጸም በመሆኑ መገኘት የምትችሉ አባላት በመገኘት እንድናጽናናቸው ይሁን። መኖሪያ ቤታቸው ተክለሃይማኖት ከአሰብ ሆቴል ዝቅ ብሎ የሚገኘው ደቀመሐሪ ኮንዶሚኒየም ጊቢ በመገኘት እንድናጽናናቸው ይሁን። የእናታችንን ነፍስ ይማርልን ።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com
የሐዘን መግለጫ
የሰንበት ት/ቤታችን አባል የሆኑት የወንድማችን መ/ር ፈቃዱ ኪሮስ እና ዲ/ን እስጢፋኖስ ኪሮስ ወላጅ እናት አርፈዋል። ሥርዓተ ቀብራቸው ነገ አርብ ሚያዝያ 03/2017ዓ.ም ከቀኑ 8:00 በደብረ አሚን አቡነ ተክለሃይማኖት ቤ/ክ የሚፈጸም በመሆኑ መገኘት የምትችሉ አባላት በመገኘት እንድናጽናናቸው ይሁን። መኖሪያ ቤታቸው ተክለሃይማኖት ከአሰብ ሆቴል ዝቅ ብሎ የሚገኘው ደቀመሐሪ ኮንዶሚኒየም ጊቢ በመገኘት እንድናጽናናቸው ይሁን። የእናታችንን ነፍስ ይማርልን ።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com
+ + + አቤቱ እባክህ አሁን አድን! + + +
"በደረሰ ጊዜም ከተማይቱን አይቶ አለቀሰላት"
(የሉቃስ ወንጌል 19፥41)
🔸 ሆሣዕና 🔸
ፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት
متاح الآن! بحث تيليغرام 2025 — أهم رؤى العام 
