1 492
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
+27 أيام
-1830 أيام
أرشيف المشاركات
1 492
ለጆይንት ቪዥን ሰክሰስ አካዳሚ ተማሪዎች በሙሉ። ከከተማ አስተዳደር ት/ቢሮ በተላለፈ መመሪያ ከሰኞ ግንቦት24,2018- ረቡዕ ግንቦት 26, 2018 ዓ/ም ድረስ ትምህርት የማይኖር መሆኑን እየገለፅን ሀሙስ ግንቦት 27,2018 ዓ/ም መደበኛ ትምህርት የሚጀመር መሆኑን እናስታውቃለን።
1 492
ለ11ኛ እና 12ኛ ክፍል ተማሪዎች
የክላስተራችን የቅዳሜ ትምህርት የሚቀጥል ሲሆን ነገ ቅዳሜ ግንቦት 1/2018ዓ.ም ፈተና መኖሩን እያሳወቅን ፤ዉዝፍ ክፍያ ና የሚየዝያ የልከፈላቸሁ ተማሪዎች ይዛችሁ እንድትመጡ በጥብቅ እናሳስባለን፤፤
متاح الآن! بحث تيليغرام 2025 — أهم رؤى العام 
