ar
Feedback
Education News

Education News

الذهاب إلى القناة على Telegram

إظهار المزيد
880
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
-27 أيام
-2630 أيام
أرشيف المشاركات
photo content

Hi

Repost from N/a
በቀን 28/06/2017ዓም በጨፌ ትምህርት ቤት በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ114ኛ ጊዜ እና በሀገር ደረጃ ለ49ኛ ጊዜ የሚከበረውን የሴቶች ቀን (March 8) በደማቅ ሁኔታ ተከብረ። በዓሉ ፈጣን እና ቀልጣፋነት ያለው አገልግሎት በሴቶች ተሳትፎ ይረጋገጣል በሚል መሪ ቃል የሚከበር ነው። በፕሮግራሙ ላይ በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ወረዳ 03 አስተዳደር የዲሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ጽ/ቤት የፖለቲካ ዘርፍ ሀላፊ ወ/ሮ ውቢት ጌቱ, የትምህርት ጽ/ቤት ሃላፊ አቶ ታደለ ዱሬሳ, የሴቶች እና ህፃናት ጽ/ቤት ባለሙያ እና የትምህርት ቤቱ የተለያዬ አደረጃቶች ተገኝተዋል። በትምህርት ቤቱ የስርዓተ ፆታ ክበብ አባላት አማካኝነት የተለያዩ አዝናኝ እና ትምህርት ሰጪ ፕሮግራሞች ተላልፈዋል።

photo content

photo content

photo content

photo content

photo content