KALITY GENERAL SECONDARY SCHOOL
الذهاب إلى القناة على Telegram
ውድ የትምህርት ቤታችን ተማሪዎች እንዲሁም የትምህርት ማህበረሰብ በዚህ ቻናል የሚለቀቁት ጉዳዪች በዋናነት ትምህርትቤቱ ለተማሪዎቹ የሚያስተላልፈው ማስታወቂዎች፤ትኩስናወቅታዊ ትምህርታዊ መረጃዎች እንዲሁም በክፍል ደረጃችሁ ለምትማሩት ትምህርት አጋዥ በሚሆናችሁ ትምህርት መሆኑን እንገልፃለን።
إظهار المزيد3 321
المشتركون
+524 ساعات
+317 أيام
+4930 أيام
أرشيف المشاركات
NOTICE TO ALL GRADE 9-11 STUDENTS .
THIS IS TO INFORM YOU THAT GRADE 9 STUDENTS WILL BE MORNING SHIFT WHERE AS GRADE 10 AND 11 WILL BE THE AFTERNOON SHIFT
ማስታወቅያ
ለtop 25 ተማሪዎች በሙሉ
ነገ (29/09/2018 ዓ.ም መደበኛ የቅዳሜ ማጠናከርያ ተጠናክሮ ስለምቀጥል ያለ ምንም መንጠባጠብ በጧት ተገኝታችሁ እንድትከታተሉ በጥብቅ እናሳስባለን።
ት/ቤቱ
Grade 12 mock exam practice New URL for addisabeba mock3.ethernet.edu.et
ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ
ከቶፕ 25 ዉጭ ሁሉም የተፈጥሮና ማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ነገ በቀን 28/09/18 በተመደባችሁ አልፋቤታችሁና በተቀመጠ ሳዓት ብቻ አድሚሽናችሁ እንድትወስዱ እናሳውቃለን
# ሰማችሁ ከA- F የምጀምረው ተማሪዎች ጧት 2:30- 4: 30
# ሰማችሁ ከG- N የምጀምረው ተማሪዎች ጧት 4:30- 5: 30
# ሰማችሁ ከO- Z የምጀምረው ተማሪዎች ከ5:30- 6: 45 ብቻ የምናስተናግዳችሁ ይሆናል
ማሳሰብያ: ቶፕ 25 ተማሪዎች ቅዳሜ እስከ 4:30 ብቻ የምንሰጣችሁ መሆኑን አዉቃችሁ የግንቦት ክፍያ ደረሰኝ ይዛችሁ እንድትገኙ እናሳዉቃለን
ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ
# ነገ በቀን 27/09/18 Admission የምወስዱ Natural science ከቶፕ 25 ዉጭ ያሉ ተማሪዎች ስሆን ከ2:30- 4:00 ብቻ የምትወስዱ መሆን እናሳውቃለን ።
# አርብ በቀን 28/09/18 Social science ከቶፕ 25 ዉጭ ያሉ ተማሪዎች በተመሳሳይ ሳዓት 2:30-4:00
# ቶፕ 25 ተማሪዎች በሙሉ (Social and Natural Top 25) ቅዳሜ 2:30- 5:00 የግንቦት ወር ክፍያ ደረሰኝ በመያዝ ትምህርት ቤት ተገኝታችሁ የምተወስዱ መሆኑን እናሳዉቃለን።
ማሳሰቢያ :
1. ከ2:30 ቦዓላ የምመጣ ተማሪ ያማናስተናገድ መሆኑ
2. በተመደበበት ቀን ዉጭ አድሚሽን ካርድ የማንሰጥ መሆኑ በጥብቅ እናሳስባለን
ማስታወቂያ
ከነገ 27/09/2018 (ሀሙስ) ጀምሮ ከ 9ኛ_12ኛ ክፍል መደበኛው የመማር ማስተማር ስራ ስለምቀጥል ሁሉም ተማሪዎች ሰዓታችሁን አከብራችሁ እንድትገኙ በጥብቅ እናሳስባለን።
ት/ቤቱ
Repost from Ethiopian New Curriculum( Kg _12)
Geography grade 12 Model Exam2018.pdf7.02 KB
ለ 11ኛ 12 ክፍል ተማሪዎች በሙሉ
ነገ ቅዳሜ ለ11ኛ እና 12ኛ የማላቂያ ስትራቴጂ የማጠናከሪያ ትምህርት መሰጠቱን ይቀጥላል
ስለሆነም ጧት 2:00 ትምህርት ቤት እንድትገኙ እናሳውቃለን
ት/ቤቱ
ጥብቅ ማስታወቂያ
1. የTop 25 11ኛና 12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ ለቅዳሜ ማጠናከርያ ትምህርት የሚያዚያ ወር ክፍያ ስላልከፈላችሁ ቀጣይ ሳምንት ከ24-28/09/2018 ዓ.ም ብቻ ከፍላቹ የከፈላቹበትን ደረሰኝ ለት/ቤቱ ገቢ እንድታደርጉ እናሳስባለን፡፡
በተቀመጠው ጊዜ ገቢ ያላደረገ ሃላፍነቱን ይወስዳል።
2.የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ተፈታኝ ተማሪዎች online ፈተና ልምምድ ጥሪ በሚደረግላችሁ የጊዜ ሰለዳ መሰረት አለምንም ቅድሜ ሁኔታ እንድትገኙ እናሳስባለን።
በዚሁ መሰረት ነገ 22/09/2018 ዓ.ም Admission card ወስዳችሁ የምትለማመዱ 12A.B & C ይሆናል።
(ማሳሰቢያ፡- top25 ተማሪዎች የቅዳሜውን ክፍያ የሚያዚያ ወር ደረሰኝ ይዛቹ ትመጣላቹ)
የእገዳ ማስታወቂያ
1.በረከት ፋንታሁን 9k
2. አሸናፊ ብሩክ 9L
3. ዮሀንስ መስፍን 9N
ከዚህ በላይ ስማችሁ የተዘረዘረ ተማሪዎች የትምህርት ቤቱን ንብረት በማውደምና ብረት አጣጥፈው በቦርሳቸው ይዘው ለመውጣት በመሞከር በትምህርት ቤቱ ጥበቃ እጅ ከፍንጅ ስለተያዙ ጉዳያቸው በትምህርት ቤቱ የዲሲፕሊን ኮሚቴ እስኪታይ ድረስ ላልተወሰነ ጊዜ ከትምህርት ገበታቸው የታገዱ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
ት/ት ቤቱ
متاح الآن! بحث تيليغرام 2025 — أهم رؤى العام 
