KALITY GENERAL SECONDARY SCHOOL
الذهاب إلى القناة على Telegram
ውድ የትምህርት ቤታችን ተማሪዎች እንዲሁም የትምህርት ማህበረሰብ በዚህ ቻናል የሚለቀቁት ጉዳዪች በዋናነት ትምህርትቤቱ ለተማሪዎቹ የሚያስተላልፈው ማስታወቂዎች፤ትኩስናወቅታዊ ትምህርታዊ መረጃዎች እንዲሁም በክፍል ደረጃችሁ ለምትማሩት ትምህርት አጋዥ በሚሆናችሁ ትምህርት መሆኑን እንገልፃለን።
إظهار المزيد3 466
المشتركون
+124 ساعات
+537 أيام
+19430 أيام
أرشيف المشاركات
To all the (17) Natural Science students of 2nd ROUND!!tomorrow (26_30/10/2018)
Please, try to reach on time at school exactly at 12:30
The school wishes
GOOD LUCK!!
በ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ለተፈታኞች የማይፈቀዱ ቁሳቁስ…
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የ2018 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከነገ ጀምሮ እስከ ሐምሌ 16 ቀን 2018 ዓ.ም በመላ ሀገሪቱ በ607 የፈተና ማዕከላት በስድስት ዙር ይሰጣል፡፡
ለፈተናው 306 ሺህ 456 የተፈጥሮ ሳይንስ እንዲሁም 257 ሺህ 45 የማህበራዊ ሳይንስ በድምሩ 563ሺህ 501 ተፈታኞች መመዝገባቸውን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አስታውቋል፡፡
አገልግሎቱ ለፈተናው የሚያስፈልጉ ሁሉንም ዝግጅቶች ማጠናቀቁንና የፈተና አስፈጻሚዎችን ወደ ፈተና ማዕከላት ማሰማራቱን ገልጿል።
ተፈታኞች ወደ ፈተና ማዕከላት ሲቀርቡ የመፈተኛ መግቢያ ካርዳቸውን (አድሚሽን ካርድ)፣ የተማሪ ወይም ህጋዊ መታወቂያ፣ በፈተና አስተዳደሩ የተፈቀደ እስክሪብቶ እና ባዶ ወረቀት ይዘው መቅረብ ይኖርባቸዋል።
ሞባይል ስልክ፣ ስማርት ሰዓት፣ ብሉቱዝ፣ ጆሮ ማዳመጫ፣ ፍላሽ ዲስክ፣ ሜሞሪ ካርድ፣ የግል ላፕቶፕ ወይም ታብሌት እና ሌሎች ያልተፈቀዱ መሳሪያዎችን ይዞ ወደ ፈተና ክፍል መግባት አይፈቀድም።
ፈተናው በበይነ መረብ በ6 ዙር የሚሰጥ ሲሆን፣ በወረቀት የሚፈተኑ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ከሐምሌ 1 እስከ 3፣ የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ደግሞ ከሐምሌ 6 እስከ 8 ቀን 2018 ዓ.ም እንደሚፈተኑ ተገልጿል።
የትምህርት ሚኒስቴር ለሁሉም ተፈታኞች መልካም እድል እየተመኘ ፈተናውን በመረጋጋት፣ በሥነ ምግባርና በራስ መተማመን እንዲወስዱ ጥሪ አቅርቧል።
ቀን 22/10/2018 ዓ. ም
የመጀመሪያ ዙር 117 ተፈታኞቾ ነገ በቀን 23/10/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 12:00 ሰአት ት/ቤት ቅጥር ግቢ እንድትገኙ በጥብቅ በጥብቅ እናሳስባለን።
ጥብቅ ማስታወቂያ ለ12ኛ ክፍል ተፈታኞች፡-
1ኛ. Natural Science Round 1
(117 ተማሪዎች)ሰኞ በ1፡00 በምትፈተኑበት ተቋም የፈተና ኦረንቴሽን ስላላችሁ ከተባለው ሰዓት በፍት ት/ቤታችን ግቢ መጥታችሁ አንድ ላይ ወደ ፈተና ማዕከል እንድትሄዱ በጥብቅ እናሳስባለን፡፡
2ኛ. Natural Science Round 2
(17) ተፈታኝ ተማሪዎች ደግሞ ከሰዓት በ6፡00 ት/ቤታችን እንድትገኙና ወደ ፈተና ማዕከል እንሄዳለን፡፡
ማሳሰቢያ፡-
ስትመጡ፡ የት/ቤት ID. Admission card &fayida መታወቅያ መያዝ ይጠበቅባችሃል ።
የደንብ ልብስ በትክክል መልበስ
ፀጉር በተገቢው መቆረጥ
እጅግ በጣም ጥሩ ስነምግባር ማሳየት ይጠበቅባችሃል።
ት/ቤቱ
ሰላም እንደት ዋላችሁ
ክቡራንና ክቡራት የት/ቤታችን ተማሪዎች (ወላጆች) ነገ ሰኔ 20/2018 ዓ.ም የዓመቱ አጠቃላይ የትምህርት አፈፃፀምና የተማሪዎች ውጤት መግለጫ ካርድ የምሰጥበት መሆኑን እያሳወቅን ወላጆች ስትመጡ፡-
1. ሰዓት ማክበር (2:00) ግቢ መገኝት
2. ልጆቻችሁ መፅሐፍ ማስገባታቸውን ማረጋገጫ መያዝ
3. የልጃችሁን ትክክለኛ ክፍል ማወቅ
4.Top 30 ሆኖ የተመረጡ በ2019 ዓ.ም የ11ኛና 12ኛ ክፍል ተማሪዎች የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ባወጣው ፕሮግራም መሰረት (Summer camp) ከሀምሌ6/2018 ጀምሮ እስከ ነሐሰ መጨረሻ እንድማሩ ስለተወሰነ የተሻል ውጤት አምጥታችሁ የተመረጣችሁ
4.1.የ2ወር ክፍያ ቢሮ ባወጣው መመሪያ መሰረት በ3 ጣምራ ሰዎች በተከፈተ የንግድ ባንክ አካውንት 1000730179018 ላይ 1000 (አንድ ሺ ብር) ገቢ አድርጋችሁ የባንክ ደረሰኝ ለት/ቤቱ ገቢ ማድረግ ይጠበቅባችሃል።
ይህንን ቀድሞ በመፈፀም ነገውኑ የልጆዎትን የዉጤት ካርድ ይውሰዱና የልጆዎን የነገ ተስፋ ያረጋግጡ።
ማሳሰቢያ፡- የተመረጡት የተማሪዎች ሊስት ከዚህ በታች ያለውን ያንብቡ።
ስለምታደርጉት መልካም ተግባር ሁሉ ተቋሙ ላቅ ያለ ምስጋና ያቀርባል !!!
"ቃሊቲ አጠ.2ኛ ደረጃ
ትምህርት ቤት!"
متاح الآن! بحث تيليغرام 2025 — أهم رؤى العام 
