KALITY GENERAL SECONDARY SCHOOL
الذهاب إلى القناة على Telegram
ውድ የትምህርት ቤታችን ተማሪዎች እንዲሁም የትምህርት ማህበረሰብ በዚህ ቻናል የሚለቀቁት ጉዳዪች በዋናነት ትምህርትቤቱ ለተማሪዎቹ የሚያስተላልፈው ማስታወቂዎች፤ትኩስናወቅታዊ ትምህርታዊ መረጃዎች እንዲሁም በክፍል ደረጃችሁ ለምትማሩት ትምህርት አጋዥ በሚሆናችሁ ትምህርት መሆኑን እንገልፃለን።
إظهار المزيد3 792
المشتركون
+2624 ساعات
+537 أيام
+25330 أيام
جاري تحميل البيانات...
القنوات المماثلة
سحابة العلامات
الإشارات الواردة والصادرة
---
---
---
---
---
---
جذب المشتركين
أغسطس '26
أغسطس '26
+250
في 0 قنوات
يوليو '26
+186
في 0 قنوات
Get PRO
يونيو '26
+249
في 0 قنوات
Get PRO
مايو '26
+106
في 0 قنوات
Get PRO
أبريل '26
+101
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '26
+79
في 0 قنوات
Get PRO
فبراير '26
+79
في 0 قنوات
Get PRO
يناير '26
+107
في 0 قنوات
Get PRO
ديسمبر '25
+111
في 1 قنوات
Get PRO
نوفمبر '25
+112
في 0 قنوات
Get PRO
أكتوبر '25
+137
في 0 قنوات
Get PRO
سبتمبر '25
+240
في 0 قنوات
Get PRO
أغسطس '25
+288
في 0 قنوات
Get PRO
يوليو '25
+219
في 0 قنوات
Get PRO
يونيو '25
+308
في 0 قنوات
Get PRO
مايو '25
+111
في 2 قنوات
Get PRO
أبريل '25
+79
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '25
+84
في 0 قنوات
Get PRO
فبراير '25
+72
في 0 قنوات
Get PRO
يناير '25
+98
في 0 قنوات
Get PRO
ديسمبر '24
+72
في 0 قنوات
Get PRO
نوفمبر '24
+121
في 2 قنوات
Get PRO
أكتوبر '24
+133
في 0 قنوات
Get PRO
سبتمبر '24
+279
في 1 قنوات
Get PRO
أغسطس '24
+182
في 0 قنوات
Get PRO
يوليو '24
+264
في 0 قنوات
Get PRO
يونيو '24
+127
في 1 قنوات
Get PRO
مايو '24
+114
في 1 قنوات
Get PRO
أبريل '24
+104
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '24
+34
في 0 قنوات
Get PRO
فبراير '24
+34
في 0 قنوات
Get PRO
يناير '24
+25
في 0 قنوات
Get PRO
ديسمبر '23
+16
في 0 قنوات
Get PRO
نوفمبر '23
+51
في 0 قنوات
Get PRO
أكتوبر '23
+53
في 0 قنوات
Get PRO
سبتمبر '23
+52
في 0 قنوات
Get PRO
أغسطس '23
+61
في 0 قنوات
Get PRO
يوليو '23
+69
في 0 قنوات
Get PRO
يونيو '23
+37
في 0 قنوات
Get PRO
مايو '23
+20
في 0 قنوات
Get PRO
أبريل '23
+25
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '23
+11
في 0 قنوات
Get PRO
فبراير '23
+22
في 0 قنوات
Get PRO
يناير '23
+50
في 0 قنوات
Get PRO
ديسمبر '22
+29
في 0 قنوات
Get PRO
نوفمبر '22
+13
في 0 قنوات
Get PRO
أكتوبر '22
+40
في 0 قنوات
Get PRO
سبتمبر '22
+112
في 0 قنوات
Get PRO
أغسطس '22
+548
في 0 قنوات
| التاريخ | نمو المشتركين | الإشارات | القنوات | |
| 26 أغسطس | +6 | |||
| 25 أغسطس | +26 | |||
| 24 أغسطس | +6 | |||
| 23 أغسطس | +6 | |||
| 22 أغسطس | +7 | |||
| 21 أغسطس | +2 | |||
| 20 أغسطس | +12 | |||
| 19 أغسطس | +6 | |||
| 18 أغسطس | +10 | |||
| 17 أغسطس | +5 | |||
| 16 أغسطس | +6 | |||
| 15 أغسطس | +15 | |||
| 14 أغسطس | +13 | |||
| 13 أغسطس | +11 | |||
| 12 أغسطس | +11 | |||
| 11 أغسطس | +19 | |||
| 10 أغسطس | +21 | |||
| 09 أغسطس | +17 | |||
| 08 أغسطس | +8 | |||
| 07 أغسطس | +11 | |||
| 06 أغسطس | +7 | |||
| 05 أغسطس | +4 | |||
| 04 أغسطس | +9 | |||
| 03 أغسطس | +5 | |||
| 02 أغسطس | +5 | |||
| 01 أغسطس | +2 |
منشورات القناة
" ተማሪዎች ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት ጀምረው ውጤታቸው ማየት ይችላሉ " - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት
የ2018 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤት የሚገለጽባቸው አድራሻዎች ይፋ ሆነዋል።
በ2018 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤትን ተፈታኞች ዛሬ ነሐሴ 19 ቀን 2018 ዓ/ም ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት ጀምረው የሚከተሉትን አማራጭ ማስፈንጠሪያዎችን (Link) በመጠቀም ማየት የሚችሉ መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል።
በተያያዘም ተፈታኞች ቅሬታ ሲኖራቸው በአካል መምጣት ሳያስፈልግ https://result.eaes.et/complaint የሚለውን ማስፈንጠሪያ በመጠቀም ቅሬታቸውን ከነሐሴ 19 እስከ 26/2018 ዓ/ም ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ድረስ በማቅረብ ምላሹንም በተመሳሳይ ማስፈንጠሪያ በኩል መከታተል የሚችሉ መሆኑን አገልግሎቱ ገልጿል።
ውጤት የሚገለጽባቸው ማስፈንጠሪያዎች፡-
- በድረ ገጽ ፡ https://result.eaes.et
- ቴሌግራም፡ https://result.eaes.et/telegram
- አጭር የጽሑፍ መልዕክት፡ https://result.eaes.et/sms
ነሐሴ 19 ቀን 2018 ዓ/ም
@tikvahethiopia
| 2 | የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ምን አሉ ?
(የ2018 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት መግለጫ)
- የዘንድሮው ውጤት ከአምናው በጥሩ ደረጃ ተሻሽሏል።
- ተማሪዎችን ወደ ዩኒቨርስቲ አስገብቶ ማስፈተን በተጀመረበት የመጀመሪያ አመት ያለፉ 3.2% ፣ በሁለተኛው 2.9% ፣ በሶስተኛው 5.2% ፣ በአምናው አራተኛው ዓመት 8.9% ደረሰ አሁን በአምስተኛው ዓመት 12.8% ነው ያለፉት።
- ዘንድሮ በ2018 ብሔራዊ ፈተና የተመዘገበው ተማሪ ቁጥር 563,960 ሲሆን 550,210 ተማሪ ነው የተፈተነው።
- ፈተናውን ያለፈው ተማሪ ብዛት 70,544 ነው።
- ከተፈጥሮ ሳይንስ 16.6% አልፈዋል። ከማህበራዊ ሳንይስ 8.3% አልፈዋል።
#በፐርሰንት - ክልሎች ካስፈተኗቸው ተማሪዎች ምን ያህል ተማሪ አሳለፉ ? (ያሰፈተኗቸው ተማሪዎች ቁጥር ይለያያል)
1. አዲስ አበባ 32.3%
2. ሀረሪ 22.67%
3. አፋር 15.6%
4. አማራ 15.56%
5. ድሬዳዋ 11.29%
6. ትግራይ 11.2%
7. ኦሮሚያ 10.53%
8. ማዕከላዊ ኢትዮጵያ 9.23%
9. ሶማሌ 9.2%
10. ሲዳማ 6.95%
11. ቤኒሻንጉል ጉሙዝ 6.12%
12. ደቡብ ኢትዮጵያ 5.82%
13. ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ 4.92%
14. ጋምቤላ 3.74%
በቁጥር ምን ያህል ተማሪ ከየክልሉ አለፉ ? (ያስፈተኑት ቁጥር ይለያያል)
1. ኦሮሚያ ➡ 20,807 ተማሪዎች
2. አዲስ አበባ ➡ 18,646 ተማሪዎች
3. አማራ ➡ 15,225 ተማሪዎች
4. ትግራይ ➡ 3,146 ተማሪዎች
5. ደቡብ ኢትዮጵያ ➡ 3,011 ተማሪዎች
6. ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ➡ 2,800 ተማሪዎች
7. ሲዳማ ➡ 1,827 ተማሪዎች
8. ሶማሌ ➡ 1,616 ተማሪዎች
9. ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ➡ 835 ተማሪዎች
10. አፋር ➡ 705 ተማሪዎች
11. ሀረሪ ➡ 599 ተማሪዎች
12. ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ➡ 457 ተማሪዎች
13. ድሬዳዋ ➡ 410 ተማሪዎች
14. ጋምቤላ ➡ 280 ተማሪዎች
- ባለፈው ዓመት ምንም ተማሪ ያላሳለፉ ትምህርት ቤቶች 1,232 ነበሩ ዘንድሮ ምንም ተማሪ ያላሳለፉ 565 ናቸው።
- ከዚህ ቀደም ምንም ተማሪ ካላሳለፉ ትምህርት ቤቶች ውስጥ በኮፒዩተር ፈተና ወደ 4,500 ተማሪዎች አልፈዋል።
ምንም ተማሪ ያላሳለፉ ትምህርት ቤቶች በክልል ምን ያህል ናቸው ?
• ኦሮሚያ 156
• አማራ 98
• ደቡብ ኢትዮጵያ 86
• ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ 69
• ትግራይ 48
• ቤኒሻንጉል ጉሙዝ 29
• ማዕከላዊ ኢትዮጵያ 22
• አፋር 21
• ሲዳማ 16
• ሶማሌ 9
• ድሬዳዋ 5
• ሀረሪ 3
• ጋምቤላ 2
• አዲስ አበባ 1
- ሁሉንም ያስፈተኑትን ተማሪዎች ያሳለፉ 100% ያሳለፉ ትምህርት ቤቶች ባለፈው አመት 62 ነበሩ ዘንድሮ 88 ሆነዋል።
በክልሎች ምንም ያህል ትምህርት ቤቶች 100% አሳለፉ ?
• ኦሮሚያ 37
• አዲስ አበባ 24
• አማራ 8
• ደቡብ ኢትዮጵያ 4
• ትግራይ 4
• ማዕከላዊ ኢትዮጵያ 3
• ሲዳማ 2
• አፋር 1
• ድሬዳዋ 1
• ሀረሪ 1
• ሶማሌ 1
• ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ 1
- በኮምፕዩተር እና በወረቀት በተፈተኑ ተማሪዎች መካከል ያለው የማለፍ ምጣኔ ትልቅ ልዩነት አለው። ኦንላይ የተፈተኑ 18.3% አልፈዋል። በወረቀት የወሰዱ 4.2% ናቸው ያለፉት። አንዱ ቶሎ በወረቀት ከመፈተን መውጥቶ ኦላይን ለመስጠት እቅድ አለው 60% ነው ዘንድሮ ቀጣይ አመት 100% ኦንላይን ሁሉንም።
- የዘንድሮው ከፍተኛ ውጤት ስንት ነው ?
• በተፈጥሮ ሳይንስ •
🥇 ከወንድ 👉 591/600 ኦዳ ስፔሻል ቦርንዲግ ትምህርት ቤት አዳማ
🥇 ከሴት 👉 583/600 ከአገው ምድር ትምህርት ቤት እንጅባራ
• በማህበራዊ ሳንይንስ •
🥇 ከወንድ 👉 576/600 ዶዶላ ኢፋ ቦሩ ትምህርት ቤት
🥇 ከሴት 👉 569/600 አዲስ አበባ ቦሌ ሱፐርሆሊሴቪየር ትምህርት ቤት
- ስልክ ይዘው የገቡ 265 ተማሪዎች ከፈተናው ተሰርዘዋል።
- ኮምፒዩተር ላይ ባለ " ኢሬጉላተሪ " ተብለው ጉዳያቸው እየተጣራ ያለ አለ።
- ከዚህ በፊት ከነበረው መሻሻል እየታየ ስለሆነ በጣም ደስተኞች ነን።
- ዘንድሮም ወደ ሬሜዲያል የሚገቡ ተማሪዎች ይኖራሉ።
- ሬሜዲያል ሁሌ የሚኖር አይደለም። በሚያልፈው ተማሪ ብዛት ነው የሚወሰነው። ዘንድሮ 70 ሺህ ተማሪ ስላለፈ ዘንድሮ ሬሜዲያል የሚገባው ይቀንሳል።
📌 ተማሪዎች ውጤታቸውን ከነገ ሰኞ ወይም ከነገ ወዲያ ማክሰኞ ጀምሮ ውጤታቸው ማየት ይችላሉ። ቲክቫህ ኢትዮጵያ ተማሪዎች ውጤት የሚመለከቱባቸውን አማራጮች ተከታትሎ ያቀርባል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
ነሐሴ 17 ቀን 2018 ዓ/ም
TIKVAH-ETH | 1 906 |
| 3 | ነገ ሰኞ 18/12/18 የክረምት አጋማሽ ፈተና/MID EXAM/እንደምሰጥ ይታወቃል ። ስለሆነም ተማሪዎች በጊዜ እንድትገኙ እያሳወቅን በሁለቱም ክፍል ደረጃ (ለ11ኛና 12ኛ ክፍል) የፈተናዉ ቅደም ተከተል
1. ENDLISH
2. MATHS
3. PHY/ECONOMICS
4. BIO/GEO
5. CHEM/HISTORY | 1 861 |
| 4 | በ12 ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር 32 ነጥብ 3 በመቶ ተማሪዎችን በማሳለፍ ቀዳሚ ሆነ።
(ነሀሴ 16/2018 ዓ.ም) የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከወሰዱ 550 ሺህ 210 ተማሪዎች ውስጥ 70 ሺህ 544 ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት አምጥተዋል፡፡
የትምህረት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ በዘንድሮ ዓመት የተሻሻለ ውጤት መመዝገቡን ገልጸዋል።
ዘንድሮ በአጠቃላይ ፈተናውን ከወሰዱ ተማሪዎች መካከል ማለፍ የቻሉት 70 ሺህ 544 ተማሪዎች ብቻ መሆናቸውን አመልክተዋል፡፡
ፈተናውን ከወሰዱት ውስጥ 12 ነጥብ 8 በመቶ የሚሆኑት ተማሪዎች 50 በመቶ እና ከዚያ በላይ ውጤት ማምጣታቸውን አብራርተዋል፡፡
በዘንድሮ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና 563 ሺህ 960 ተማሪዎች ተመዝግበው 550 ሺህ 210 ተማሪዎች ፈተናውን መውሰዳቸውን ጠቁመዋል፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር 32 ነጥብ 3 በመቶ ተማሪዎችን በማሳለፍ ቀዳሚ ነው ብለዋል።
በዓመቱ ፈተናውን ከወሰዱ ተማሪዎች መካከል 62 በመቶ የሚሆኑት በኦንላይን መፈተናቸውን አስረድተዋል፡፡
በ2018 የትምህርት ዘመን አጠቃላይ 563 ሺህ 501 ተማሪዎች በ607 የፈተና ማዕከላት ውስጥ የተፈተኑ ሲሆን ፈተናው በ6 ዙሮች መሰጠቱን አስታውሰዋል።
88 ት/ቤቶች ሙሉ ለሙሉ ያሳለፉ ሲሆን 565 ት/ቤቶች ደግሞ ምንም ተማሪ ማሳለፍ እንዳልቻሉ ገልጸዋል፡፡
ካለፉት ተማሪዎች መካከል በተፈጥሮ ሳይንስ 16 ነጥብ 5 በመቶ ሲሆኑ በማህበራዊ ሳይንስ ደግሞ 8 ነጥብ 33 በመቶ መሆናቸውን አመልክተዋል፡፡
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ!
https://linktr.ee/aacaebc | 2 122 |
| 5 | ቀን 16/12/18
ጥብቅ ማስታወቅያ ለትምህርትቤታችን ተማሪዎች።
የትምህርት ቤታችን ነባር ተማሪዎችና አድስ ወደ ትምህርት ቤታችን የተመደባችሁ የ9ኛ ክፍል ተማሪ ሆናችሁ እስካሁን ያልተመዘገባችሁ ለመጨረሻ ጊዜ ሰኞ በ18/12/18 ብቻ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን ። | 2 259 |
| 6 | لا يوجد نص... | 4 665 |
| 7 | لا يوجد نص... | 6 641 |
| 8 | ቀን፡01/12/2018 ዓ.ም
ስለ ክረምት የማጠናከሪያ ት/ት
የ11ኛና12ኛ ክፍል ተማሪዎች የክረምት ማጠናከርያ ት/ት እየተከታተላችሁ ያላችሁ ቀጥለው የተቀመጡትን ነጥቦች ልብ በሉ፡-
1. ከ3ቀን በላይ የቀረ ተማሪ የመማሩን ማረጋገጫ certificate አይሰጠውም።
2.Top 30 ሆኖ የተመረጠ ተማሪ የ2019 ትምህርቱን ለመማር የመማሩን ማረጋገጫ certificate ከለለው አይመዘገብም።
3. Certificate የምሰጠው በ daily attendance ፍርማ መሆኑን እናረጋግጣለን።
3. ክፍያን በተመለከተ ቀጣይ ሳሚንት የመጨረሻ ነው። | 6 413 |
| 9 | ጋወንን ከዛሬ .1/12/2018 ዓ.ም ካለፈ በየቀኑ 500 ብር ቅጣት እንዳለዉ መታወቅ ይኖርበታል። | 6 127 |
| 10 | لا يوجد نص... | 6 616 |
| 11 | ማስታወቂያ ለተመራቂ ተማሪዎች
ዉድ የ12ኛ ክፍል ተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ እንኳን ለምረቃ በአላችሁ እንዲሁም ለ12 አመት የድካም ዉጤታችሁ በሠላም አደረሳችሁ
ነገ ሀሙስ በቀን 30/11/2018 ዓ.ም የምረቃ መርሀ ግብሩ የሚጀምረዉ በቃሊቲ አንደኛ ደረጃ አዳራሽ 2:00 ነዉ ሠአታችነን አክብረን እንድንገኙ አናሳዉቃለን።
በድጋሜ እንኳን ደስ አላችችሁ
መልካም የምረቃ ግዜ እንዲሆንላችሁ እንመኛለን | 4 089 |
| 12 | ለተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ
ነገ በቀን 29/11/2018 ዓ.ም ከ 2:30 ጀምሮ የመመረቂያ ጋወን መዉሰድ የምትቾሉ መሆኑን እየገለፅን ስትወስዱ የፋይዳ መታወቂያ ይዛችሁ መምጣት እንዳለባችሁ በአፅንኦት እናሳዉቃለን።
ት/ቤቱ | 4 130 |
| 13 | ቀን 25/11/18
ማስታወቅያ
ለተመራቂ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች
በቅድሚያ እንኳን ለመጀመሪያ ጊዜ በሚደረገው የስራ እና ክህሎት ትምህርት/CTE/ የምርቃት ቀን አደረሳችሁ እያልን አሙስ ሐምሌ 30/2018 መሆኑን እያሳወቅን ፕሮግራሙ የምጀምረው 2:00_4:00 መሆኑን እናሳስባለን
👌 በድጋሜ እንኳን ደስ አላችሁ!!
ት/ቤቱ | 5 576 |
| 14 | የሠአት ማስተካከያ
1, የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪወች በቀን 23/11/2018 ዓ.ም ከ7:30 ጀምሮ
2. የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች በቀን 24/11/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 2:30 ጀምሮ እስከ 11:30 ብቻ ይሆናል። | 5 833 |
| 15 | ማስታወቂያ ለ12ኛ ክፍል ነባር ተማሪዎች
ቀን 22/11/2018 ዓ.ም
በ2018 ዓ. ም 12ኛ ክፍል ነባር ተማሪዎች በሙሉ
እንደሚታወቀዉ የ2018 ዓ. ም የሀገር አቀፍ ፈተና እስኪጠናቀቅ መፅሀፍ እንዳትመልሱ ያደረግን መሆኑን ይታወቃል።
ስለዚህ ከነገ 23 /11/2018 ዓ.ም እስከ 24/11/2018 ዓ.ም መፅለፍ እንድታስረክቡ በጥብቅ እናሳስባለን።
ት/ቤቱ | 5 443 |
| 16 | لا يوجد نص... | 6 663 |
| 17 | ቀን፡-08/11/2018
5ኛ ዙር ተፈታኝ ተማሪዎች በሙሉ
1.AASTU University የተመደባችሁ ጧት 12፡00
ብርሃን ዓነስውራን አዳሪ ትምህርት ቤት የተመደባችሁ ደግሞ ጧት 12፡45 ት/ቤት ተገኝታችሁ በጊዜ ወደተመደባችሁበት እንድትሄዱ በጥብቅ እናሳስባለን።
እዳትረሱ 👎
1.Admission card
2.the school ID
3. Complete uniform
4. Normal hair style
5. Excellent Discipline
The school wishes Good luck!!! | 5 999 |
| 18 | لا يوجد نص... | 6 138 |
| 19 | ለ11ኛ እና 12ኛ ክፍል የክረምት የማጠናከሪያ ትምህርትን በተመለከተ
- በ2018 ዓ.ም ከ10ኛ እና 11ኛ ክፍል በየክፍሉ ከ1 እስከ 30ኛ የወጣችሁ ተማሪዎች በሙሉ ከሐምሌ 6/2018 ዓ.ም ጀምሮ የማጠናከሪያ ትምህርቱ የሚጀምር መሆኑን ከዚህ ቀደም ያሳወቅናችሁ መሆኑ ይታወቃል።
ስለሆነም ትምህርቱ የሚሰጠው ጠዋት ከ2:30 እስከ 6:30 በመሆኑ በተጠቀሰው ቀን የመማሪያ ቁሳቁስ በመያዝ መምጣት እንዳለባችሁ እናሳስባለን።
ማሳሰቢያ
- በማጠናከሪያው መማር እያለበት ያልተማረ ተማሪ ለ2019 ዓ.ም ምዝገባ አይስተናገድም (አይመዘገብም)።
- እስከ ሐምሌ 13/2018 ዓ.ም ድረስ በ12ኛ ክፍል ፈተና ምክንያት ትምህርቱ የሚሰጠው በቃሊቲ የመ/ደ/ት/ቤት ውስጥ መሆኑን እናሳውቃለን።
- ጥብቅ የስም ቁጥጥር ስለሚደረግ ማንም ተማሪ መቅረት የለበትም!!! | 5 823 |
| 20 | ለ11ኛ እና 12ኛ ክፍል የክረምት የማጠናከሪያ ትምህርትን በተመለከተ
- በ2018 ዓ.ም ከ10ኛ እና 11ኛ ክፍል በየክፍሉ ከ1 እስከ 30ኛ የወጣችሁ ተማሪዎች በሙሉ ከሐምሌ 6/2018 ዓ.ም ጀምሮ የማጠናከሪያ ትምህርት የሚጀምር መሆኑን ከዚህ ቀደም ያሳወቅናችሁ መሆኑ ይታወቃል።
ስለሆነም ትምህርቱ የሚሰጠው ጠዋት ከ2:30 እስከ 6:45 በመሆኑ በተጠቀሰው ቀን የመማሪያ ቁሳቁስ በመያዝ መምጣት እንዳለባችሁ እናሳስባለን።
ማሳሰቢያ
- በማጠናከሪያው መማር እያለበት ያልተማረ ተማሪ ለ2019 ዓ.ም ምዝገባ አይስተናገድም (አይመዘገብም)።
- እስከ ሐምሌ 13/2018 ዓ.ም ድረስ በ12ኛ ክፍል ፈተና ምክንያት ትምህርቱ የሚሰጠው በቃሊቲ የመ/ደ/ት/ቤት ውስጥ መሆኑን እናሳውቃለን።
- ጥብቅ የስም ቁጥጥር ስለሚደረግ ማንም ተማሪ መቅረት የለበትም!!! | 1 |
