ar
Feedback
Tsinat Academy Grade 12

Tsinat Academy Grade 12

الذهاب إلى القناة على Telegram

Chemistry

إظهار المزيد
902
المشتركون
+324 ساعات
+27 أيام
+1130 أيام
أرشيف المشاركات
ጥብቅ ማስታወቂያ ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ     ከማዕከላዊ ሲዳማ ዞን የሃገር አቀፍ የኦንላይን ፈተና አስፈፃሚዎች አስተባባሪ በተላለፈልን መልዕክት መሠረት 1/ የነገ ሞዴል ፈተና ሠዓትን በተመለከተ 3:00 ሠዓት ማለት ቀጥታ ከትምህርት ሚኒስቴር ፈተናው የሚለቀቅበትና ተማሪዎች መሥራት የሚጀምሩበት እንጂ ተማሪዎች በፈተና ጣቢያ መገኘት ያለባቸው 2:30 ነው። 2/ ዩኒፎርምመልበስ ግዴታ ነው። 3/ የጣቢያው ዋና ሃላፊ ( Chief) ስለመጣና ለዋናው ፈተና ተማሪዎችን ለመለየት ወይም ለማጥናት ምልከታ ስለሚያደርግ ልታይ ልታይ ማለት አያስፈልግም። ሁላችሁም ፍፁም ጭምትና ጨዋ እንዲሁም ታዛዥ መሆን ይኖርባችኋል። 4/ የፈተና ዙር ድልድልን በቸመለከተ 4.1/ የመጀመሪያ ዙር 12 ቸማሪዎች ስትሆኑ እኘሱም ከአብደላ እስከ በሰከት ድረስ ያሉት ናቸው። 4.2/ የሁሐተኛ ዙር ከቤዛዊት ቢንያም ጀምሮ 55 ተማሪዎች ይሆናሉ። 4.3/ የመጨረሻው ዙር ደግሞ 10 ተማሪዎች ይሆናሉ።

photo content

photo content
+1

photo content
+1

photo content

photo content
+1

ለመላው የፅናት ትምህርት ቤት ሠራተኞች; ወላጆችና ተማሪዎች በሙሉ እንኳን ለ1447ኛው የአረፋ በዓል አደረሣችሁ! አደረሠን! በዓሉ የሠላም; የፍቅር; የአብሮነት; የሥኬት እንዲሆን እንመኛለን! ፅናት አካዳሚ!!!

ለመላው የፅናት ትምህርት ቤት ሠራተኞች; ወላጆችና ተማሪዎች በሙሉ እንኳን ለ1447ኛው የአረፋ በዓል አደረሣችሁ! አደረሠን! በዓሉ የሠላም; የፍቅር; የአብሮነት; የሥኬት እንዲሆን እንመኛለን! ፅናት አካዳሚ!!!

photo content
+1

photo content
+1

photo content
+4

photo content
+1

ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ 1ኛ/ የሚያዝያ ወር ክፍያ ያልከፈላችሁ 2ኛ/ የቲቶር ክፍያ ያልከፈላችሁ ፈተና መፈተን ስለማትችሉ ሳታጠናቅቁ እንዳትመጡ

1000 BIOLOGY QUESTIONS 2025 last.docx1.04 KB

500 English questions for grade 12 (1).pdf5.53 KB

photo content
+1

photo content

photo content
+1

photo content
+1