902
Подписчики
+324 часа
+27 дней
+1130 день
Архив постов
ጥብቅ ማስታወቂያ ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ
ከማዕከላዊ ሲዳማ ዞን የሃገር አቀፍ የኦንላይን ፈተና አስፈፃሚዎች አስተባባሪ በተላለፈልን መልዕክት መሠረት
1/ የነገ ሞዴል ፈተና ሠዓትን በተመለከተ 3:00 ሠዓት ማለት ቀጥታ ከትምህርት ሚኒስቴር ፈተናው የሚለቀቅበትና ተማሪዎች መሥራት የሚጀምሩበት እንጂ ተማሪዎች በፈተና ጣቢያ መገኘት ያለባቸው 2:30 ነው።
2/ ዩኒፎርምመልበስ ግዴታ ነው።
3/ የጣቢያው ዋና ሃላፊ ( Chief)
ስለመጣና ለዋናው ፈተና ተማሪዎችን ለመለየት ወይም ለማጥናት ምልከታ ስለሚያደርግ ልታይ ልታይ ማለት አያስፈልግም። ሁላችሁም ፍፁም ጭምትና ጨዋ እንዲሁም ታዛዥ መሆን ይኖርባችኋል።
4/ የፈተና ዙር ድልድልን በቸመለከተ
4.1/ የመጀመሪያ ዙር 12 ቸማሪዎች ስትሆኑ እኘሱም ከአብደላ እስከ በሰከት ድረስ ያሉት ናቸው።
4.2/ የሁሐተኛ ዙር ከቤዛዊት ቢንያም ጀምሮ 55 ተማሪዎች ይሆናሉ።
4.3/ የመጨረሻው ዙር ደግሞ 10 ተማሪዎች ይሆናሉ።
Repost from Tsinat Academy Grade 12
ለመላው የፅናት ትምህርት ቤት ሠራተኞች; ወላጆችና ተማሪዎች በሙሉ እንኳን ለ1447ኛው የአረፋ በዓል አደረሣችሁ! አደረሠን!
በዓሉ የሠላም; የፍቅር; የአብሮነት; የሥኬት እንዲሆን እንመኛለን!
ፅናት አካዳሚ!!!
ለመላው የፅናት ትምህርት ቤት ሠራተኞች; ወላጆችና ተማሪዎች በሙሉ እንኳን ለ1447ኛው የአረፋ በዓል አደረሣችሁ! አደረሠን!
በዓሉ የሠላም; የፍቅር; የአብሮነት; የሥኬት እንዲሆን እንመኛለን!
ፅናት አካዳሚ!!!
ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ
1ኛ/ የሚያዝያ ወር ክፍያ ያልከፈላችሁ
2ኛ/ የቲቶር ክፍያ ያልከፈላችሁ
ፈተና መፈተን ስለማትችሉ ሳታጠናቅቁ እንዳትመጡ
Уже доступно! Исследование Telegram 2025 — ключевые инсайты года 
