ar
Feedback
የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

الذهاب إلى القناة على Telegram

📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

تُعد قناة የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU (@eotcgssu21) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 14 386 مشتركاً، محتلاً المرتبة 6 113 في فئة الدين والقيم الروحية والمرتبة 2 343 في منطقة Ethiopia.

📊 مؤشرات الجمهور والحراك

منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 14 386 مشتركاً.

بحسب آخر البيانات بتاريخ 25 يونيو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار 531، وفي آخر 24 ساعة بمقدار 20، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.

  • حالة التحقق: غير موثّقة
  • معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 28.42‎%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً N/A‎% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
  • وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 4 085 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 0 مشاهدة.
  • التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 33.

📝 الوصف وسياسة المحتوى

وصف القناة غير متوفر.

بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 26 يونيو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة الدين والقيم الروحية.

14 386
المشتركون
+2024 ساعات
+1147 أيام
+53130 أيام
أرشيف المشاركات
ደብረ ዘይት "ጌታ ራሱ በትእዛዝ በመላእክትም አለቃ ድምፅ በእግዚአብሔርም መለከት ከሰማይ ይወርዳልና፥ በክርስቶስም የሞቱ አስቀድመው ይነሣሉ፤" 1ኛ ተሰ 4፡16 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የ
ደብረ ዘይት "ጌታ ራሱ በትእዛዝ በመላእክትም አለቃ ድምፅ በእግዚአብሔርም መለከት ከሰማይ ይወርዳልና፥ በክርስቶስም የሞቱ አስቀድመው ይነሣሉ፤" 1ኛ ተሰ 4፡16 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

ደብረ ዘይት "ንጉሡም በቀኙ ያሉትን እንዲህ ይላቸዋል፦ እናንተ የአባቴ ቡሩካን፥ ኑ፤ ዓለም ከተፈጠረበት ጊዜ ጀምሮ የተዘጋጀላችሁን መንግሥት ውረሱ።" የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻና
ደብረ ዘይት "ንጉሡም በቀኙ ያሉትን እንዲህ ይላቸዋል፦ እናንተ የአባቴ ቡሩካን፥ ኑ፤ ዓለም ከተፈጠረበት ጊዜ ጀምሮ የተዘጋጀላችሁን መንግሥት ውረሱ።" የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

በጅማ ሀገረ ስብከት የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የ2016 ዓ.ም 1ኛ መንፈቅ ዓመት ማጠቃለያ ፈተና በሁሉም ሰንበት ት/ቤቶች ተሰጠ ! መጋቢት 30 2016ዓ.ም (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ሚ
+1
በጅማ ሀገረ ስብከት የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የ2016 ዓ.ም 1ኛ መንፈቅ ዓመት ማጠቃለያ ፈተና በሁሉም ሰንበት ት/ቤቶች ተሰጠ ! መጋቢት 30 2016ዓ.ም (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ሚዲያ) በጅማ ሀገረ ስብከት የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የ2016 ዓ.ም 1ኛ መንፈቅ ዓመት ማጠቃለያ ፈተና መጋቢት 28 እና 29 ቀን 2016 ዓ.ም በሁሉም ሰንበት ት/ቤቶች ተሰጥቷል። የማጠቃለያ ፈተናውን በሀገረ ስብከቱ ስር በሚገኙ በርካታ ሰንበት ት/ቤቶች ውስጥ ቁጥራቸው ከ1,890 በላይ የሆኑ ተማሪዎች በአዲሱ የሰንበት ት/ቤቶች ሥርዓተ ትምህርት መሠረት ትምህርታቸውን በአግባቡ ሲከታተሉ ቆይተው የተፈተኑ መሆኑን የጅማ ሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ሰብሳቢ ዲ/ን ኢ/ር ሀብታሙ ኃይለማርያም ገልጸዋል። በፈተና ዝጅግት ሂደቱ ወቅት የሀገረ ስብከቱ ጽ/ቤት ያደረገው ድጋፍ ከፍተኛ መሆኑን የገለጹት የአንድነቱ ሰብሳቢ ዲ/ን ኢ/ር ሀብታሙ ኃይለማርያም በቀጣይም ሀገረ ስብከቱ ይህንኑ ድጋፉን አጠናክሮ እንዲቀጥል ሲሉ ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል። የ2016 ዓ.ም 2ተኛው መንፈቅ ዓመት የትምህርት መርሐ ግብር በቀጣዮቹ ቀናት እንደሚጀመር ያስታወቁት ሰብሳቢው ሰንበት ት/ቤቶች በመጀመሪያው መንፈቅ ዓመት ባሳዩት ተነሳሽነትና ቁርጠኝነት ቀጥለው ለሥርዓተ ትምህርቱ ቅድሚያ በመስጠት ትምህርታቸውን እንዲከታተሉ አሳስበዋል። መረጃውን ከየጅማ ሀገረ ስብከት ሰንበት ት/ቤቶች አንድነት አግኝተናል። (የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube @eotc-gssu 👉 Facebook @EOTC.GSSU 👉 Telegram @SSUGlobal 👉 Tiktok @eotc_gssu

ደብረ ዘይት "ከክብሩ ውበት ከጽዮን እግዚአብሔር ግልጥ ሆኖ ይመጣል። አምላካችን ይመጣል ዝምም አይልም፤ እሳት በፊቱ ይነዳል።" መዝ 49(50) ፡ 2 እንኳን ለበዓለ ጥንተ ትንሣኤ ፣ ለጌታችን ጽንሰ
ደብረ ዘይት "ከክብሩ ውበት ከጽዮን እግዚአብሔር ግልጥ ሆኖ ይመጣል። አምላካችን ይመጣል ዝምም አይልም፤ እሳት በፊቱ ይነዳል።" መዝ 49(50) ፡ 2 እንኳን ለበዓለ ጥንተ ትንሣኤ ፣ ለጌታችን ጽንሰት እንዲሁም ለበዓለ ደብረ ዘይት በሰላም አደረሳችሁ! የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። መልካም በዓል! ሰናይ ሌሊት! መልካም ዕለተ ሰንበት! ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

"አንዱ ስለ ሁሉ ሞተ" 2ኛ ቆሮ 5:14 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-
"አንዱ ስለ ሁሉ ሞተ" 2ኛ ቆሮ 5:14 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

ጥንተ ስቅለት "እርሱ ስለ እኛ ነፍሱን አሳልፎ ሰጥቶአልና በዚህ ፍቅርን አውቀናል።" 1ኛ ዮሐ 3፡6 እንኳን ለጌታችን ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ ጥንተ ስቅለት በሰላም አደረሳችሁ! የሰንበት ት
ጥንተ ስቅለት "እርሱ ስለ እኛ ነፍሱን አሳልፎ ሰጥቶአልና በዚህ ፍቅርን አውቀናል።" 1ኛ ዮሐ 3፡6 እንኳን ለጌታችን ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ ጥንተ ስቅለት በሰላም አደረሳችሁ! የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። መልካም በዓል! ሰናይ ሌሊት! ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

መጻጉዕ "ስለ ሕዝቡም ብዛት ወደ እርሱ ማቅረብ ቢያቅታቸው እርሱ ያለበትን የቤቱን ጣራ አነሡ፥ ነድለውም ሽባው የተኛበትን አልጋ አወረዱ። ኢየሱስም እምነታቸውን አይቶ ሽባውን፦ አንተ ልጅ፥ ኃጢአትህ
መጻጉዕ "ስለ ሕዝቡም ብዛት ወደ እርሱ ማቅረብ ቢያቅታቸው እርሱ ያለበትን የቤቱን ጣራ አነሡ፥ ነድለውም ሽባው የተኛበትን አልጋ አወረዱ። ኢየሱስም እምነታቸውን አይቶ ሽባውን፦ አንተ ልጅ፥ ኃጢአትህ ተሰረየችልህ አለው።" ማር 2:4-5 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። የበረከት ጾም ይሁንልን። መልካም ዕለተ ሰንበት! ሰናይ ሌሊት! ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

መጻጉዕ "ደቀ መዛሙርቱም፦ መምህር ሆይ፥ ይህ ሰው ዕውር ሆኖ እንዲወለድ ኃጢአት የሠራ ማን ነው? እርሱ ወይስ ወላጆቹ? ብለው ጠየቁት። ኢየሱስም እንዲህ ብሎ መለሰ፦ የእግዚአብሔር ሥራ በእርሱ እንዲ
መጻጉዕ "ደቀ መዛሙርቱም፦ መምህር ሆይ፥ ይህ ሰው ዕውር ሆኖ እንዲወለድ ኃጢአት የሠራ ማን ነው? እርሱ ወይስ ወላጆቹ? ብለው ጠየቁት። ኢየሱስም እንዲህ ብሎ መለሰ፦ የእግዚአብሔር ሥራ በእርሱ እንዲገለጥ ነው እንጂ እርሱ ወይም ወላጆቹ ኃጢአት አልሠሩም።" ዮሐ 9:2-3 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። የበረከት ጾም ይሁንልን። መልካም ዕለተ ሰንበት! ሰናይ ሌሊት! ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

መጻጉዕ "ልትድን ትወዳለህን?!!" ዮሐ 5:6 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። የበረከት ጾም ይሁንልን። መልካም ዕለተ ሰንበት! ሰናይ ሌሊት! ✍️YouTube
መጻጉዕ "ልትድን ትወዳለህን?!!" ዮሐ 5:6 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። የበረከት ጾም ይሁንልን። መልካም ዕለተ ሰንበት! ሰናይ ሌሊት! ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu