ar
Feedback
የወራቤ ሰለፊዮች መገናኛ

የወራቤ ሰለፊዮች መገናኛ

الذهاب إلى القناة على Telegram

📝👉በአላህ ፍቃድ በዚህ ቻነል በወራቤ ከተማ አስተዳደር በተለያዩ መድረሳዎች የሚሰጡ የሰለፊዮች ደርስ ፣ሙሃደራ እንዲሁም መልእክቶች የሚተላለፉበት ይሆናል !!! https://t.me/ibnbaz1212

إظهار المزيد
لم يتم تحديد البلدالفئة غير محددة
2 028
المشتركون
+1624 ساعات
+1987 أيام
+47730 أيام
أرشيف المشاركات
📝የኡሱሉ አስ_ሰላሰህ ማብራሪያ      ╭─••°─═•°•═─•••─╮      📖  ደርስ ክፍል  002 📖      ╰─••°─═•°•═─•••─ 🏢በወራቤ ከተማ አስተዳደር ሻድገር ሰፈር ኢማሙ አሽ'ሻፊዒይ  መድረሳ የሚሰጥ ትምህርት 🎙በኡስታዝ አቡ ኑህ 📆ሐሙስ ሙሐረም 08 / 01 / 1448 የቴሌግራም ቻነል ➘➷➴➘➷ https://t.me/ibnbaz1212 https://t.me/MisbahMohammed_6682

👉 አዲስ pdf عنوان: إذاعة محاسن الإسلام لدعوة غير المسلمين إلى الإسلام ከእስልምና ውጪ የሆኑ ሰዎችን ወደ እስልምና ለመጥራት የእስልምናን መልካምነት ማሰራጨት 📝 بقلم الشيخ الدكتور حسين بن محمد بن عبد الله الإثيوبي السلطي حفظه الله 📝 አዘጋጅ፦ ሸይኽ ዶ/ር ሑሰይን ቢን ሙሀመድ ቢን ዐብደላህ አል ኢትዮጲ አስ-ሲልጢይ (ሀፊዘሁላህ) (ዐረቢኛ የምትችሉ pdf አውርዳችሁ አንብቡት) #join ⤵️ ቴሌግራም ቻናል https://t.me/HussinAssilty https://t.me/HussinAssilty

ተጀምሯል 📖 ሸርህ ከሽፍ አሽ-ሹብሃት شرح كشف الشبهات للشيخ العلامة محمد بن صالح العثيمين رحمه الله Pdf ↘️ https://t.me/DarASSunnah1444/14022 🗓  ቅዳሜና እሁድ 🕰 ከመግሪብ እስከ ዒሻእ 🎙ኡስታዝ ታጁዲን - አቡ ሙዓዝ (ሀፊዘሁላህ) ገባ   ገባ       በሉ 👇👇👇 https://t.me/DarASSunnah1444?livestream=

🔷አዲስ ሙሃዶራ ➢ርዕስ:- ሱናን እንዴት እንርዳ ! 🎙በኡስታዝ አቡ ኑህ (ሀፊዘሁላህ) 🌍በዳሎቻ ከተማ አስተዳደር የተደረገ ሙሃዶራ #Join ⇘⇘⇘ ቴሌግራም ቻናል https://t.me/MisbahMohammed_6682

من شرح صحيح البخاري. قال عمر بن عبد العزيز :" لا تكن ممن يتبع الحق إذا وافق هواه ويخالفه إذا خالف هواه فإذا أنت لا تثاب على ما اتبعته من الحق وتعاقب على ما خالفته" قال ابن تيمية وهو كما قال رضي الله عنه لأنه في الموضعيين إنما قصد اتباع هواه لم يعمل لله. _الفوائد التي تنشرها سيسألك الله عنها هل نشرتها انتصارا لهواك وانتقاما لنفسك  كل واحد يجب أن يراجع نفسه . لا تقل فلان يقصدني أو يريدني نعم يقصدك ألست مسلما ؟ أنت مخاطب بالكتاب والسنة فإذا كان فيك تتوب إلى الله وإذا لم يكن فيك تحمد الله لأن الدين النصيحة.السلف لا يعرفون هذه الفلسفة يقصدني لا يقصدني لأنهم يقبلون الحق من الصغير والكبير فكتاب الله فيه أخبار المشركين والكفار والعصاة وأمرنا الله بتدبر كتابه حتى لا نقع فيما وقعوا فيه. -لم نجد أحدا من السلف إذا سمع آية أو حديثا أو أثرا قال يقصدني ويعنيني  !!! نعم يقصدك ألست ضعيفا تتعرض لاتباع هواك  .  -من الفوارق بيننا وبين السلف السلف يرجعون إلى أنفسهم يعاتبونها ويذمونها ويحتقرونها أما نحن فنرمي  على غيرنا . تجنبوا هذه الأمراض واستفيدوا من الفوائد قبل أي أحد ففتشوا أنفسكم وحاسبوها وازجروها . نسأل الله العاف

በአሁን ሰዓት የተቸገርንበት ጉዳይ ነው ------------------------ ሸይኽ ሁሰይን አስልጢይ በቻናላቸው ላይ የሸይኹል ኢስላምን ንግግር ከመጅሙዓቸው ላይ አንስተው እንዲህ ብለው ያጋሩናል :- من يرجوا النفع والنصر من شخص ثم يزعم أنه يحبه لله ،فهذا من دسائس النفوس، ونفاق الأقوال" مجموع الفتاوي _10/610 ትርጉም :- ከአንድ ሰው ላይ ጥቅምን ወይም ድልን እየፈለገ ቀርቦት ሲያበቃ ፣ ያንን የቀረበውን ሰው ለአላህ ብዬ እወደዋለሁ የሚል ሰው፤ ይህ ድርጊቱ የነፍስ ድብቅ ተንኮል ወይም ሴራ እና የንግግር ንፍቅና (አስመሳይነት) ነው ። መጅሙዑል ፈታዋ 10/610 ብዙ ሰዎችን ልታይ ትችላለህ ለእራሳቸው ጥቅም ብለው ይቀርቡህና ለአላህ ብለው እንደሚወዱህ ያስመስላሉ ነገር ግን አንድ ቀን አንተ ጋር ከሚያገኙት ጥቅም ትንሽ የጎደለባቸው እንደሆነ ከነ መፈጠርህ የማያውቁህ ሆነው ታገኛቸዋለህ ይህ ጥቅመኝነት እንጂ ለአላህ ብሎ መውደድ አይደለም !! ✔️ ሰዎች አወደሱህም አወገዙህም በዲንህ ላይ ቀጥ በል!! https://t.me/Abumuseab

🥿📢📢 ወሳኝና ሊደመጥ የሚገባው ቀልብን የሚያረጥብ የጁሙዓ ኹጥባ!      √√√√√√√√√√ 👌 ↩️ خُطْبَةُ الْـجُمُعَةِ ↪️ የጁመዓ ኹባ 💥#የጁሙዓ_ኹጥባ💥      √√√√√√√√√√ 📄ርዕስ: "شَهْرُ اللهِ الَّذِي تَدْعُونَهُ الْمُحَرَّمَ" "ሙሃረም ብላችሁ የምትጠሩት የአላህ ወር" ↩️ خُطْبَةُ الْـجُمُعَةِ ↪️ የጁመዓ ኹጥባ 🎙الأستاذ الفاضل تاج (ابو معاذ) «حفظه الله» 🎙በውዱ ኡስታዛችን ኡስታዝ  አቡ ሙዓዝ አላህ ይጠብቀውና          •┈┈┈┈•✿❁✿•┈┈┈┈• 📱👇👇👇👇 🕌 በዳረ ሱና መስጂድ አዲስ አበባ - አለም ባንክ 📅፦ ጁሙዓ ሙሃረም 04/1448 ሂጅሪያ t.me/DarASSunnah1444 📝👉በአላህ ፍቃድ በዚህ ቻነል በወራቤ ከተማ አስተዳደር በተለያዩ መድረሳዎች የሚሰጡ የሰለፊዮች ደርስ ፣ሙሃደራ እንዲሁም መልእክቶች የሚተላለፉበት ይሆናል !!! https://t.me/ibnbaz1212

🛑السلام عليكم ورحمة الله وبركاته 🏢በደሎቻ ከተማ ታላቅ የሙሐደራ ድግስ ➥እነሆ የፊታችን ቅዳሜ ሰኔ 13 / 2018 አመተ ልደት ከጧቱ 2:30 ጀምሮ እስከ ዐስር ሰላት ድረስ ለ
🛑السلام عليكم ورحمة الله وبركاته 🏢በደሎቻ ከተማ ታላቅ የሙሐደራ ድግስ ➥እነሆ የፊታችን ቅዳሜ ሰኔ 13 / 2018 አመተ ልደት ከጧቱ 2:30 ጀምሮ እስከ ዐስር ሰላት ድረስ ለየት ያለ የሙሐደራ ዝግጅት ተዘጋጅቷል ። ➨ የከተማው እነ የአካባቢዋ የሱና ቤተሰቦች ሁላችሁም ተጋብዛችኋል። ➽ሁላችሁም ከጓደኞቻችሁ ፣ከቤተሰቦቻችሁ እነ ከጎረቤቶቻችሁ ጋር በመሆን በመሳተፍ ሱናን ለመረዳት እነ ለማሰራጨት የበኩላችንን አስተዋጽኦ እናበርክት !!! 💺የእለቱ ተጋባዥ እንግዶቻችን ❶ ኡስታዝ ዒዙዲን ከሁልበራግ 🗞ርዕስ (حول المنهاج) ስለ ሚንሓጅ ❷ኡስታዝ አቡ ኑህ ከወራቤ 🗞ርዕስ كيف ننصر  السنة (ሱናን እንዴት እንርዳ) ➌ ዘይኑደን ዳርፈታ 🗞ርዕሰ ስለ ቢድዐህ ➍አቡ ቂርጣስ ሰበሁዲን 🗞ርዕሰ ስለ ተቅዋ ❺ ኡስታዝ ተውፊቅ 🗞ርዕሰ ስለ ተውሂድ ➥ሌሎችም ኡስታዞችና ወንድሞች ይኖራሉ ። 🌍አድራሻ ደሎቻ ከተማ አስተዳደር 02 ቀበሌ ኢማሙ አሽሻፍዒይ መድረሳ ➥የቴሌግራም ጉሩፖች https://t.me/+-z3frS3hvUg5ZTJk https://t.me/mesjedibnuteymeya https://t.me/+-z3frS3hvUg5ZTJk

🔷 የጁመዐህ ቀን ሱናዎችና አዳቦች ❶ኛ ገላን መታጠብ ➋ኛ ሽቶን መቀባባት ለወንድ ነው  እና መዋብ ❸ኛ ሲዋክን /መፋቂያን መጠቀም ❹ኛ የክት ልብስ መልበስ ❺ኛ በጊዜ  መስጂድ መግባት ❻ኛ በእግር እየተጓዙ ወደ መስጅድ መሄድ ❼ኛ መስጂድ ከደረሱ በኋላ የሰዎችን ትከሻ በመረማመድ ሰዉን አለማስቸገር ❽ኛ ኢማሙ ኹጥባ እያደረገ ቢሆንም  ተህየቱ መስጂድ ሱና መስገድ ❾ኛ ኹጥባ ወደ የሚያደርገው ኢማም መዞርና እሱን እያዩ ኹጥባ ማድመጥ ❿ኛ ኹጥባ በሚደረግበት ሰዓት ፀጥታን መላበስ ⓫ኛ ሰደቃን ማብዛት ⓬ኛ ከሀሙስ ማታ ጀምሮ እሰከ ጁምዓ ዐስር ድረስ ሱረቱ ከሕፍ መቅራት ⓭ኛ ዱዓ ተቀባይነት የሚያገኝበት ሰዓትን እማሙ በሁለቱ ኹጥባዎች መካከል ወቅትና ከዕስር ሶላት በኋላ የበለጠ  መጠባበቅ ⓮ኛ በነቢዩ ﷺ ላይ ሰለዋትን በብዛት ማውረድ። ✍አቡ ኑህ አስ_ስልጢይ https://t.me/MisbahMohammed_6682

ከ"ሰሂህ አል-ቡኻሪ" ማብራሪያና ትንታኔ የተወሰዱ መሰረታዊ፣አንገብጋቢ አንዲሁም ወቅታዊ ወሳኝ ምክሮች፦   ዑመር ቢን ዐብዱል-ዐዚዝ (ረሒመሁላህ) እንዲህ ብለዋል፦ ❝እውነትን ከዝንባሌህ (ከስሜትህ) ጋር ስለገጠመ ብቻ የሚከተል፣እንዲሁ ከስሜትህ ጋር ሲቃረን (ሲጣረስ) ደግሞ የሚቃወም ሰው አትሁን...አንተ በዚህ ሁኔታህ እውነትን በመከተልህ ምንዳ አታገኝም...❞   ኢብኑ ተይሚያም (አላህ መልካም ስራውን ይውደድለትና) አዎ እውነታው ዑመር ኢብኑ ዐብዱል ዐዚዝ (ረዲየአላሁ ዐንሁ) እንዳለው ነው፣ ምክንያቱም ያ ሰው የፈለገው እውነትን መከተል ሳይሆን በሁለቱም ቦታ የራሱን ፍላጎት (ስሜት/ዝንባሌ) መከተል ነበር፣ ለአላህ ብሎም አልነበረም።   በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎች (Platforms) ላይ የምታሰራጨውን (ነሽር የምታደርገውን) ነገር አላህ ይጠይቅሃል—ይህንን ያሰራጨኸው ለራስህ ዝንባሌ ነው?!ወይስ ለነፍሲያ በቀል ነው?! ወይስ ለአላህ ብለህ ነው?! እያንዳንዱ ሰው ራሱን ሊመረምር (ለጠይቅ/ከራሱ ጋር መሀሰባ ሊያደርግ  ይገባል።   አንድ ሰው በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎች (Platforms) ላይ ምክር አዘል ፅሁፎችን (አዲዮችን) ካሰራጨ... እገሌ እኔን ፈልጎበት ነው ወይም እገሌ እኔን ነው የፈለገው" አትበል!፤ አዎን አንተን ነው የፈለገበት አንተ ሙስሊም አይደለህም እንዴ?!...ስለዚህ፣ ነገርየው  እውነት ከሆነ—የተባለው ነገር አንተን ሚመለከትህ ከሆነ አላህን በመፍራት ወደ እሱ ተመለስ። ነገርየው አንተን የማይመለከትህ ከሆነ ደግሞ አላህን አመስግን!፤ ምክንያቱም ዲን ማለት መመካከር ነውና።    የቀደሙት ሰለፎች (ሶሃቦች፣ ታቢዒዮች...) ይህን— "እገሌ እኔን ነው የፈለገው" የሚለውን ፍልስፍና በፍጹም አያውቁትም ነበር። እነርሱ እውነትን ከታላላቆችም፣ከታናናሾችም ይቀበላሉ!፤ በቁርኣን ውስጥ ስለ ሙሽሪኮች፣ ስለ ከሃዲዎች እና ስለ ኃጢአተኞች የተጠቀሱትን ታሪኮች እንኳ ይህ እኛን ነው የሚመለከተው አላሉም፤አላህ ቁርኣንን እንድናስተነትን እንዲሁ እነሱ በወደቁበት እንዳንወድቅ አዞናል   ከቀደምት ሰለፎች መካከል አንዱም እንኳ አንድን ቁርኣን ወይም ሐዲስ ሲሰማ —ይህ እኔን ነው የሚመለከተው!  ብሎ የተነሳ አናገኝም።   በእኛ እና በሰለፎች መካከል ትልቅ ልዩነት አለ!፤ ሰለፎች ወደ ራሳቸው ይመለሱ ነበር (ራሳቸውን ይወቅሱና ይገስጹ ነበር)።  እኛ ግን በተቃራኒው ይህንን በሽታ በሌሎች ላይ እንወረውራለን። ስለዚህ ከዚህ መጥፎ በሽታ ራቁ!፤ ከሚቀርቡላችሁ ጠቃሚ ምክሮች ተጠቀሙ፣ ነገር ግን ማንኛውንም ነገር ከመቀበላችሁ በፊት ራሳችሁን መርምሩ፣ተጠያቂ አድርጉ፣ እና ከእንደዚህ አይነት ስሜቶች (ዝንባሌዎች) እራሳችሁን አርቁ። አላህን ዓፊያን እንማፀነዋለን። ✍ትርጉም:- ሰሚር ጀማል https://t.me/HussinAssilty/3361

من شرح صحيح البخاري. قال عمر بن عبد العزيز :" لا تكن ممن يتبع الحق إذا وافق هواه ويخالفه إذا خالف هواه فإذا أنت لا تثاب على ما اتبعته من الحق وتعاقب على ما خالفته" قال ابن تيمية وهو كما قال رضي الله عنه لأنه في الموضعيين إنما قصد اتباع هواه لم يعمل لله. _الفوائد التي تنشرها سيسألك الله عنها هل نشرتها انتصارا لهواك وانتقاما لنفسك كل واحد يجب أن يراجع نفسه . لا تقل فلان يقصدني أو يريدني نعم يقصدك ألست مسلما ؟ أنت مخاطب بالكتاب والسنة فإذا كان فيك تتوب إلى الله وإذا لم يكن فيك تحمد الله لأن الدين النصيحة.السلف لا يعرفون هذه الفلسفة يقصدني لا يقصدني لأنهم يقبلون الحق من الصغير والكبير فكتاب الله فيه أخبار المشركين والكفار والعصاة وأمرنا الله بتدبر كتابه حتى لا نقع فيما وقعوا فيه. -لم نجد أحدا من السلف إذا سمع آية أو حديثا أو أثرا قال يقصدني ويعنيني !!! نعم يقصدك ألست ضعيفا تتعرض لاتباع هواك . -من الفوارق بيننا وبين السلف السلف يرجعون إلى أنفسهم يعاتبونها ويذمونها ويحتقرونها أما نحن فنرمي على غيرنا . تجنبوا هذه الأمراض واستفيدوا من الفوائد قبل أي أحد ففتشوا أنفسكم وحاسبوها وازجروها . نسأل الله العافية

ኢብኑ ባዝ መድረሳ ጧት ጧት የሚሰጠው ደርስ ነገ ጧት አይኖርም ዐፍወን

📝የኡሱሉ አስ_ሰላሰህ ማብራሪያ      ╭─••°─═•°•═─•••─╮      📖  ደርስ ክፍል  001 📖      ╰─••°─═•°•═─•••─ 🏢በወራቤ ከተማ አስተዳደር ሻድገር ሰፈር ኢማሙ ሻፊዒይ መድረሳ የሚሰጥ ትምህርት 🎙በኡስታዝ አቡ ኑህ 📆ሐሙስ ሙሐረም 03 / 01 / 1448 የቴሌግራም ቻነል ➘➷➴➘➷ https://t.me/ibnbaz1212 https://t.me/MisbahMohammed_6682

[نصيحتي للنساء] تأليف: أم عبد الله بنت الشيخ مقبل بن هادي الوادعي  تقديم : العلامة الشيخ مقبل بن هادي الوادعي

➽የጠቃሚ እውቀት ባለቤቶች ምልክት ❶ ለራሳቸው ከሌሎች የተሻለ ለየት ያለ ሁኔታና ደረጃ አለን ብለው አያዩም ❷ የሰዎችን ሙገሳና ምስክርነትን በልባቸው ይጠላሉ ❸በየትኛውም አካል አይኮሩም 📚 በያኑ
➽የጠቃሚ እውቀት ባለቤቶች ምልክት ❶ ለራሳቸው ከሌሎች የተሻለ ለየት ያለ ሁኔታና ደረጃ አለን ብለው አያዩም ❷ የሰዎችን ሙገሳና ምስክርነትን በልባቸው ይጠላሉ ❸በየትኛውም አካል አይኮሩም 📚 በያኑ ፈድሊ ዒልሙል አስ_ሰለፊ ዐላ ዒልሚል አልኸለፊ 80 📝ተጨማሪ ትምህርቶችን ለመከታተል የቴሌግራም Channeሉን  ይቀላቀሉ ! https://t.me/MisbahMohammed_6682 https://t.me/ibnbaz1212

እንዲሁ በጣም የሚያስገርመው ፡  አንዳንድ ሴቶች እና ወንዶች ከአጅነብይ (ከባእድ) ጋር በማውራት የሚስተዋለው ቸልተኛነት ነው፡፡ አስገዳጅ ነገር ሳይገጥም አጅነብይ የሆነችውን ሴት ያወራታል ፣  ያሳስቃታል እርሷም ታሳስቀዋለች በንግግሯ ይደሰታል፡፡ አንዳንድ ሴቶችም አስገዳጅ ነገር  ሳይገጥም አጅነብይ ከሆነ ወንድ ጋር ያወራሉ፡፡ በለሰለሰ ቃላት ፣  ደስ የሚል ቃል ወደርሱ ትወረውራለች፡፡  በልቡ በሽታ ያለበት ሰው ይከጅላል፡፡ በተለይም በማህበራዊ ድረ ገጽ፡፡  በትክክለኛ ሐዲስ የአላህ መልክተኛ - ዓለይሂሶለቱ ወሰላም - እንዲህ ብለዋል :- إن المرأة عورة ، فإذا خرجت استشرفها الشيطان “ሴት አውረት (አካሏ ሁሉ መታየት የማይገባት) ነች ፣ (በአደባባይ) ከወጣች ሸይጧን ይቀርባታል” ሙስሊም በሶሂህ ሐዲስ  የሚከተለውን ዘግቧል ፡ إن المرأة تقبل في صورة شيطان ، وتدبر في صورة شيطان “ሴት ስትመጣ በሸይጧን ምስል ትመጣለች፡፡ ስትሄድም በሸይጧን ምስል ትሄዳለች፡፡” ሁሉም ሙስሊም አላህን ሊፈራ ግዴታ አለበት፡፡ ባለትዳሮች ሚስጢራቸውን በአደባባይ ማሰራጨት ሳይሆን ችግራቸውን ከቤተሰብ ጋር ሆነው በትእግስት እና በጥበብ ተወያይተው መፍታት አለባቸው፡፡  ሙስሊም ወንድሜ ሆይ!   በአንተ እና በሚስትህ መካከል አለመግባባት ከተከሰተ ከማንም ጋር ግንኙነት አታድርግ ቤተሰቦችህ እንዲገኙ በማድረግ  በጥበብ ፣  በትግስት ፣  በዱዓ መፍታት ትችላለህ፡፡ ለአንተ ቅርብ እና አዛኞች የአንተ እና የሚስትህ ቤተሰቦች በመሆናቸው በመካከላችሁ ተገኝተ  ጉዳያችሁን እንዲፈቱ  አድርግ፡፡ ይህ ካልተሳካ ወደሸሪዓ ዳኞች ጉዳዩን አቅርብ፡፡  ይህ ነው አላህ የሚወድልህ ፣ የሚስትህን ሚስጢር አትበትን ፣ በቁርዓን እና በሐዲስ ጉዳይህን ፍታ - በዱንያና በአኼራ ስኬታማ  ትሆናለህና፡፡ ሙስሊም እህቴ ሆይ!  ከባልሽ ጋር አለመግባባት ከተከሰተ  አላህን ፍሪ ፣ ታገሽ  ፣ ባልሽን በመልካም ታዘዥ፡፡  አላህ ከፍ ያደርግሻል፡፡  ከአንች ዘንድ ያለውን ይወድልሻል፡፡ የሂዎትሽ ሁኔታ ካልተስተካከለ ቤተሰቦችሽን አማክሪ እንጅ ከዚያም ከዚህም ጋር አትገናኝ - ከአላህ ቁጣ ላይ ትወድቂያለሽና፡፡ በባልና በሚስት ጉዳይ ፈትዋ የሚሰጡ ሰዎች አላህን ይፍሩ፡፡ በሁለቱ መካከል በተፈጠረው ጉዳይ የተሰጣቸውን የሸሪዓ ድንበር ሊያውቁ ይገባል፡፡ ፈትዋ የሚሰጡ ሰዎች በባልና ሚስት እርቅ ጉዳይ ከቤተሰቦች የበለጡ አይደሉም፡፡ አላህ ውስጠ አዋቂ ነው፡፡ ባለትዳሮችን ባልና ሚስትን በማስማማት አላህ በቁርዓኑ ያወሳው ቤተሰብን ነው፡፡  ባለትዳሮችን መምከር ፣  ሸሪዓዊ ህጉን ግልጽ ማድረግ የሚከለክል ነገር የለውም፡፡  በፍች ጉዳይ ግን የአንዱን ወገን ብቻ መስማትና ጣልቃ መግባት ተገቢ አይደለም፡፡  የሰዎችን ቤት ሚስጢራቸውንም መከታትልና መፈተሽ አይፈቀድም፡፡ ይህ የቆሻሻ ልቦች በሽታ ነው፡፡ ሙስሊሞች ከእንዲህ አይነቱ መጽዳት ግዴታ አለባቸው፡፡  ነብዩ - ዓለይሂሶላቱ ወሰላም - እንዲህ ብለዋል:- يا معشر من آمن بلسانه ولم يدخل الإيمان قلبه ، لا تغتابون المسلمين ، ولا تتبعوا عوراتهم ، فإنه من تتبع عورة أخيه المسلم ، تتبع الله عورته ، ومن تتبع الله عورته ، يفضحه ولو في جوف بيته  “በምላሳችሁ ያመናችሁ ፣ እምነት በልባችሁ ያልገባ ሰዎች ሆይ! ሙስሊሞችን አትሙ ፣ ነውራቸውንም አትከታተሉ ፣ የሙስሊም ወንድሙን ነውር የሚከታተል የእርሱን ነውር አላህ ይከታተለዋል፡፡ የእርሱን ነውር አላህ የተከታተለው በቤቱ ውስጥ እንኳ ቢሆን ያጋልጠዋል፡፡” ሸይኽ ብን ኡሰይሚን - ረሂመሁሏህ - የሚከተለውን ጥያቄ ተጠየቁ ፡ “የቤቶቻቸውን  ጉዳይ ፣ ስለትዳራቸው ሒዎት ፣ ከባሎቻቸው ጋር ያለውን ጉዳይ ለቅርብ ዘመዶቻቸው ፣  ለጓደኞቻቸው ማውራትና ማሰራጨት በአንዳንድ ሴቶች ላይ ይበዛል፡፡  ከእነዚህ ወሬዎች ከፊሉ የቤት ሚስጢር ናቸው፡፡  ባል እንዲወራ አይፈልግም፡፡ ባል ይህን የቤት ሚስጢር  አንድም ሰው እንዲያውቅ አይፈልግም፡፡ ሚስጢርን ከቤት ውጭ  በማሰራጨት ወይም ለአንዳንድ የቤት ሰዎች በማውራት ላይ የተሰማሩ  ሴቶች ፍርድ ምንድን ነው? መልስ ፡  የቤትን ወሬ ፣ የትዳር ሂዎታቸውን ለቅርብ ዘመድ ፣ ለጓደኛ የሚያወሩ አንዳንድ ሴቶች ይህ ተግባራቸው ሐራም ነው፡፡ ማንኛዋም ሴት  የቤቷን ሚስጢር ወይም ከባሏ ጋር ያለውን ሁኔታ ለአንድም አካል ማውራት ወይም ማሰራጨት አይገባትም፡፡  አላህ የሚከተለውን ተናግሯል ፡ - فَالصَّالِحَاتُ قَانِتَاتٌ حَافِظَاتٌ لِّلْغَيْبِ بِمَا حَفِظَ اللَّهُ ۚ                    “መልካሞቹ ሴቶች (ለባሎቻቸው) ታዛዦች ፣ አላህ ባስጠበቀው (እንዲጠበቅ ባዘዘው) ነገር ሩቅን (ባሎቻቸው በሌሉበት አፍረተ ገላቸውን ፣ ንብረታቸውን ...) ጠባቂዎች  ናቸው፡፡”  (ኒሳእ : 35) ነብዩ - ዓለይሂሶላቱ ወሰላም - የሚከተለውን ተናግረዋል :- شر الناس منزلة عند الله يوم القيامة الرجل يفضي إلى المرآة وتفضي إليه ثم ينشر سرها" “የትንሳኤ ቀን ከአላህ ዘንድ መጥፎ ሰው ብሎ ማለት ባል ለሚስቱ ሚስጢር ይነግራታል ፣ ሚስት ለባሏ ሚስጢር ትነግረዋለች ከዚያም ሚስጢሯን የሚያሰራጭ ነው፡፡” انتهى من فتاوى إسلامية (211212\3)    በዶክተር ሸይኽ ሁሰይን ብን ሙሐመድ  https://t.me/alateriqilhaq كن على بصيرة

🇸🇦ሰለፊዮች ሆይ የምርጥ የሰለፊይ መሻይኮች ኡስታዞች እንዲሁም ወንድሞች ቻናል እያለላቹ በየሙብተዲእ ቻናል ምን ትሰራላቹህ? አሁን ጉዳዬ ላሳጥርላቹህ እና ከታች ጆይን የምትለዋን ምልክት ስትፈልጉ
🇸🇦ሰለፊዮች ሆይ የምርጥ የሰለፊይ መሻይኮች ኡስታዞች እንዲሁም ወንድሞች ቻናል እያለላቹ በየሙብተዲእ ቻናል ምን ትሰራላቹህ? አሁን ጉዳዬ ላሳጥርላቹህ እና ከታች ጆይን የምትለዋን ምልክት ስትፈልጉ በአውራ ጣታቹ ስትፈልጉ በቀለበት ጣታቹ ብቻ በፈለጋቹት ጣታቹ ጆይን(JOIN) የምትለዋን ምልክት በመንካት ወደ ኢትዮጵያ የሰለፊዮች ቻናል ተቀላቀሉ🇸🇦

ወዐለይኩም አስሰላም ወረህመቱላሂ ወበረካቱህ አዎ تنبهات ነው የሚቀራው