uz
Feedback
Eotc Task Force

Eotc Task Force

Kanalga Telegram’da o‘tish

ወቅታዊ ጉዳይ

Ko'proq ko'rsatish
7 369
Obunachilar
+524 soatlar
+617 kunlar
+35230 kunlar
Postlar arxiv
photo content

ወድሜ   ሰላም    እንደምነህ    ትናት   25/8/2018አርሲ    ስሆን   መረቲ   ወረዳ   አቦምሳ   ከተማ    ቀጤ    ቀበሌ   ለይ   አንድ   ንፅ   ክርስትያን    ሲገደል    ሸሞ   ቀበሌለይ   ወደ   አባጀማ   ሲጓዝ   የነበሩ   በርካት   ክርስቲያናች   ታግተዋል    አረባካችሁ   ድምፅ   ሁኑን

እያስነሱት ነው ኮፒሊንክ አርጉ

ገዳያችን የክርስቲያኖችን መሬት ተረከበ
ገዳያችን የክርስቲያኖችን መሬት ተረከበ

"ከአርሲ : ኦርቶዶክሳዊያንን : አጥፍተው : የቀሟቸውን ፡ የእርሻ : መሬቶች ፡ በስጦታ ፡ ተሰጡ !! "በአርሲ : የኦርቶዶክሳዊያን : ላይ : የዘር : ማጥፋት : ጭፍጨፋ : በመፈፀም : ከኦርቶዶክሳዊያን : ላይ : የተቀሙ : መሬቶች : በስጦታ : ተሰጡ !! " 100,000 ካሬ : ሜትር : የአርሲ : ዞን : አስተዳደር : አቶ : ኢብራሒም : ከድር : እና : የአሰላ : ከተማ : ከንቲባ : ለሐጂ ኢብራሒም ቱፋ : ለመስጅድ እና : ለእስላማዊ ዩኒቨርሲቲ : በተጨማሪም : ለሌሎች : ጉዳዮች : መስርያ ቦታ : እንዲሆን : ተብሎ : የለገሱ : ሲሆን : የዚህ : ቦታ : ስፋት : በአለም : አቀፍ : ምልከታ : ብንመለከተው ​፦ " ወደ 14 የሚጠጉ : መደበኛ : ዓለም : አቀፍ : የእግር : ኳስ : ሜዳዎችን : (ስታዲየሞችን) : ጎን : ለጎን : መስራት : የሚያስችል : ግዙፍ : መሬት : ነው ። " በአርሲ ዞን : ላይ : የሚደረገው : ተራማጅ : የኦርቶዶክሳውያን : ጥቃት : በመዋቅር : የሚታገዝ ጭፍጨፋ : እንጅ : የአንድ : ተራ : ሽፍታ : የዝርፊያ : ውጥን : እንዳልሆነ ፡ በገዛ ፡ ሀገራቸው : ለመኖር ፡ ስለፍትሕ ፡ የሚጠይቁ ፡ ኦርቶዶክሳዊያንን ፡ የመንግስት ፡ ተቃዋሚ ፡ አስመስሎ ፡ በመሳል ፡ ድምፃቸው ፡ እንዳይሰማ ፡ በማድረግ ፡ በተቃራኒው ፡ ደግሞ ፡ ከኦርቶዶክሳዊያን ፡ የተቀሙ ፡ መሬቶችን ፡ ለሌላ ፡ ሃይማኖት ፡ በችሮታ ፡ መስጠት ፡ በቂ ፡ ማሳያ ፡ ነው ። "ከዚህም ፡ በላይ ፡ ከሚያሳውቁ ፡ ምልክቶች ፡ መሃከል ፡በአንድ ፡ ሣምንት ፡ ውስጥ ፡ 25 ፡ ኦርቶዶክሳውያን ፡ እንደ ፡ ከብት ፡ ታር*ው እየተገ*ሉ "ማንም ፡ አልሞተም ፡ ውሸት ፡ ነው" የሚል ፡ መረጃ ፡ መንግስታዊ ፡ መዋቅርን ፡ የሚመራው ፡ አካል ፡ የአርሲ ዞን አስተዳደር አቶ ኢብራሒም ፡ ከድር ፡ በድፍረት ፡ ሲሰጥ ፡ እና ፡ በጭፍጨፋው ፡ ለጨፍጫፊዎቹ ፡ ሽፋን ፡ በመስጠት ፡ ድምፁን ፡ አጥፍቶ ፡ የሰራውን ፡ የተቀናጀ ፡ የኦርቶዶክሳዊያንን ፡ የዘር ፡ ማጥፋት ፡ ስራ ፡ ውጤት ፡ የሆነውን ፡ ከኦርቶዶክሳዊያን ፡ ነፃ ፡ የተደረገ ፡ ግዙፍ ፡ መሬትን ፡ ለማስረከብ ፡ ሲገለጥ ፡ ስትመለከት ፡ ነገሩ ግልፅ ፡ ይሆንልሃል ይህም ጅሃድ ይባላል ።

photo content

አይ አርሲ ከተማ የኑሮ ውድነት ሲያሳስበው መኖር ውድ የሆነባቸው የገጠር ክርስቲያኖች የመከራ ምድር ሁሉም ቤት ሀዘን ገብቶ ማን ለጎረቤቱ ያለቅሳል? ማን ማንን ያጽናናል? ሙሉ ቤተሰብ አልቆ ለቅሶ ማይደረስበት፤ትናንት የተገደሉትን ሲቀብር ውሎ ዛሬ የሚቀበር ያለባት። ለገዳይ መብትን የሰጠ የገዳይ ምስለኔ አስተዳደር፤መንፈሳዊ ስልጣን ይዞ ፍትሕን የማይጠይቅ አደራ በላ (ለውጭ አልጋ ፤ለቤት ቀጋ) መዋቅርን የገለጠች የስቃይ ስፍራ አርሲ ! ——————————————————— ማነው ተረኛ ነገ ሚሸኘው ወንድሙ ሲሞት ዝም ብሎ ያየው ከተማ ገብቶ ምን ገዶኝ ያለው አይደለም እሩቅ ለሱም ቅርብ ነው ገ/ማርያም-ጅማ-ኢትዮጵያ

የ8ዓመቱ የኦርቶዶክሳውያን እልቂት

ኦርቶዶክሳውያን ሆይ፦ 👉 አባቶቻችን አጥንታቸውን ከስክሰው ደማቸውን አፍስሰው ነፍሳቸውን ገብረው ባቆዩልን በገዛ ሀገራችን ላይ ሁሌ እየተገደልንና እየተሰደድን መኖሩ አይበቃም ወይ? 👉 እስከ መቼ
ኦርቶዶክሳውያን ሆይ፦ 👉 አባቶቻችን አጥንታቸውን ከስክሰው ደማቸውን አፍስሰው ነፍሳቸውን ገብረው ባቆዩልን በገዛ ሀገራችን ላይ ሁሌ እየተገደልንና እየተሰደድን መኖሩ አይበቃም ወይ? 👉  እስከ መቼ በጎጥ፣በስፈር፣በ ክልል ፣በዘር፣በቋንቋ ተቧድነን ኅብረታችንን  አጥተን ተራችንን እየጠበቅን በጠላቶቻችን ተጨፍጭፈን እንለቅ? ✍ እስከ መቼ የአደንዛዥ ሰባኪያንን ግራህን ለሚመታህ ቀኝህን አዙርለት ስብከት ፣ እየተወያየን ነው እየተነጋገርን ነው ወዘተ...የምንደኛ እረኞችን ዉሸት፣የመዝሙር ነጋዴዎች እየሞትን እንበዛለን ፣የሉም ሞተዋል ሲሉን ኖረን ወዘተ...የእንጀራ መብያ መዝሙር እየሰማን እየደነዘዝን የእርድ ቀናችን እየተጠባበቅን እንኖራለን? 👉 ይመራናል ያልነው  ሥርዐት እስከመጩረሻው ላጥፋችሁ ብሎ ተነስቶ ስምንት ዓመት ሙሉ ሲገድለን ሲያፈናቅለን ዝም ብሎ ማየቱ ተባባሪ መሆን አይደለም ወይ? 👉  ይጠብቁናል ያልናቸው እረኞች ለገዳዮች ሽፋን እየሰጡ እያስፈጁን ነው።እና ከማን ነው መፍትሔ እየጠብቅን ያለነው? 👉ግፉ አልበዛም ወይ? 👉መቼ ነው ራሳችንን ለመታደግ በአንድነት የምንነሳው? https://t.me/Eyo21e

ዛሬም የኦርቶዶክሳዊያን ሞትና መከራ እንደቀጠለ ነው በዛሬው እለት ሚያዚያ 21/2018ዓ.ም ከጠዋቱ 3:00ሰአት በአርሲ ሮቤ ወረዳ ሰዲቃ ቀርሳ ቀበሌ 1ሰው ገድለው 4ሰው አግተው ወስደዋቸዋል እባካችውን ድምጽ ሁኑን አሁንስ መከራችን በዛ ወዴት እንሂድ ተወልደን ያደግንበትን ሀገር ለቀን ወዴት እንሂድ ለማንስ እንጨው የታጠቁት ሃይል ከመንግስት አካላት ጋር አብርው በመሆን አንድ በአንድ እየጨረሱን ነው እባካችውን ግፍና መከራችንን ለዓለም አቀፍ መሐበረሰብ አሳውቁልን። 1. ባይሳ ጅማ በአሰቃቂ የተገደለ በዛሬው እለት ታግተው የተወሰዱ: 1. መጎስ መኮንን 2.ደሴ ስዩም 3.አቢቾ እንግዳ 4.ገዙ ሀይሉ