uz
Feedback
Eotc Task Force

Eotc Task Force

Kanalga Telegram’da o‘tish

ወቅታዊ ጉዳይ

Ko'proq ko'rsatish
7 369
Obunachilar
+524 soatlar
+617 kunlar
+35230 kunlar
Postlar arxiv

አክሱም እና መካ🧐 ለጠቅላላ እውቀት እንዲሆንናቹ አንድ በተደጋጋሚ የሚያነሱት ሀሳብ አለ መካ አና አክሱም መካ በሸሪአ ሕግ የምተተዳደር ናት አክሱም ደግሞ በኢትዮጽያ ህገ መንግስት የምትተዳደር ስለሆነች ከመካ ጋር ማነጻጸር የለብንም ይላሉ ግን አለማወቃቸው ነው እንጂ ሕግ ይወጽዕ እምጽዮን አክሱምን ከለይ ሁኖ የሚያስተዳድር ሕግ የለም አክሱም ምድራዊ ህግ አይገዛትም ከሰማይ የወረደ ለመሴ የተሰጠ ሕግ ያላት ሐገር ናት ከደርግ የነበሩ ነገስታት በታቦተ ጽዩን ቅብአ መንግስት የተቀቡ ይቅር ደረግ እና ኢሀድግም ሕጋቸው አክሱምን መንካት እነደማይችሉ መስክረዋል አክራሪ ሙስሊሞች ሁሌ ኢትዮጽያ በጦርነት ስትዳከም የሚጠይቁት ጥያቄ አክሱም መስጊድ መሰራት አለበት አንደ ዜጋ መብት አለን ሲሉ ከርስትያኑ ደግሞ መካ ቤተክርስትያን የለም ሲላቸው መካ በሸሪአ የምትተዳደር ናት አክሱም በኢትዮጽያ ህግ ስለምትተዳር ይገባናል ብለው ክሳቸውን ይዘው ወደ አዲስ አበባ ይሄዳሉ በረግ ጊዜ በአክሱም ከተማ በውስጥ መኖርያ የነበረወ መስጊድ ይሁንልን ብለው የአዲስ አበባ ሙስሊሞች ይዘው ወደ መንግስቱ ሀይለማርያም ገቡ መንግስቱ ምንም ሀይማኖት ባይኖረውም የአክሱም ታላቅነትስለሚያቅ አክሱም በኛ ህግ አትገዛም ብሎ ቤቱ ወደ መሰረት ት/ቤት ቀየረው ሲንጫጩ የነሩት ሙስሊም ጸጥ አሉ ቀጥለው በኢሀዲግ ገዜ ጀነራል ሳሞራ አለሙዲን አሳምነው ግብዣ አድርገው መጀመርያ ትምህርት ቤት በሚል ቦታ ወሰዱ በጊቢው ውስጥ መስጊ ለመስራት ወሰኑ አሁንም ከርስትያኑ መካ ቤተክርስትያን የለም አክሱምም መስጊድ አይኖርም አላቸው ወደ መለስ ሂደው እኛ አንደ ዜጋ መስጊድ የለንም አሉት ካዳመጣቸው በውሀላ ወደ አክሱም መጥቶ የቤተክርስትያን አባቶች የሕዋህት ካድሬዎች ካናገረ በሀላ የእስልምና መሪዎች ጠርቶ ያልነበረውን አዲስ ነገር አናደርግም የአክሱም ህግ ከኛ በላይ ነው ብሎ ለትምህርትቤት ተሰጥተዋቸው የነበረው ለአክሱም ጽዮን እንዲሰጥ አደረገ አሁን ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስትያን ተሰርቶበት ይገኛል አሁንም አክሱም በጽላተ ሙሴ ህግ የምትተዳደር ከተማ ናት።

ሁላቹም አንብቡ

የድሮ ነገሥታት ላይ የሐሰት ትርክት የሚፈበረከው ባልሠሩት ነገር የሚከሰሱት የኦርቶዶክስ ሃይማኖት ተከታይ በመሆናቸው  ብቻ ነው።ልጅ ኢያሱ ሙስሊም ስለሆነ ስሙን ሲያነሱና ሲጠሉት አንመለከትም።ጉዳዩ ሃይማኖታዊ ነው። ዘረኞችም፣አክራሪ እስላሞችም ፣ፕሮቴስታንችም፣ዋቄፈታውም፣ካቶሊክም፣የአሜሪካና የአውሮፓ ቅኝ ገዢዎችም፣የዓረቡም ዓለም    በአንድ ተባብረው የሚጠሏቸው ለዚህ ነው።እውነታው ይኽ ነው።

እኔ አጀንዳዬን አልቀይርም እናተስ?
እኔ አጀንዳዬን አልቀይርም እናተስ?

ከአክሱም ሙስሊሞች ቻናል የተወሰደ

የአክሱም ኦርቶዶክሳዊያን የአርብ ስቅለት ስግደትን ለማወክ የተሰራን ሴራና ረብሻ ሳይቃወሙ ; ከቤት ላለመውጣት በተጠራ ተቃውሞ ጥሪ አርብ በአክሱም ጁምአ መስገድ ተከለከለ እያሉ የዝቦችን ፍቅር ትስስር ለመበጣጠስ የሚፈበረክን የውሸት ትርክትን እንቃወም ::: ባለኝ መረጃ መሰረት :- እነ ዳሞራ ያህያ :አህመዲን ጀበል: ያሲን ኑሩ ወዘተ አርብ በአክሱም ላለመስገድ ባጠሩት ሴራ ሙስሊም ህዝብን ለመቀስቀስ አርብ ሳይሰግዱ ቀርተዋል አላህ ባለማሰገዳችሁ ይፈርድባችጛል :: ትግራይ እንባዋን ጠርጋ ሳትጨርስ ሌላ ሐዘን ለመጨመር በዚህ ወቅት ፍትህ እያላችሁ ዳግም ሐዘን ለማምጣት የምትሮጡ አደብ አደብ አደብ ይኑራችሁ :: እሁን ትግራይ የምትፅናናበት ወቅት ነው :: ትግራይ ህዝቧ የሚፅናናበት የሚደበስበት ጊዜ ነው :: የዚህ አይነት ጥያቄ ለመጠየቅ የተረጋጋ ሰላም መንግስት ሞራል ያስፈልጋታል የፖለቲካ ስብራት ገጥሞታል እና በስብርቶ ላይ ቁስል እንስደድ ማለት ነገ ያስተዛዝበናል :: አላህም አይወደውም ;; እውነቱ:- በአክሱም የሙስሊ መቃብር አለ :: ውቅሮ ማራይ ከአክሱም ከተማ በጣም ቅርብ ነው :: መስጊድ አለ መቃብር አለ :: ዓድዋ ከተማ ከእክሱም ብዙ እሩቅ አይደለም መስጊዶች አሉ መቃብር አለ :: ሰላም ለትግራይ !!

አርሲ ሽርካ በምሥራቅ አርሲ ዞን ኦርቶዶክሳውያን ላይ የሚፈጸመው ጭፍጨፋ እንደቀጠለ ነው።ትናንት በ18/08/2018ዓ.ም በሽርካ ወረዳ ቢርቦና ጮሌ ቀበሌ የ80 ዓመት አዛንውት አቶ ጀማነህ በላይሁን
+1
አርሲ ሽርካ በምሥራቅ አርሲ ዞን ኦርቶዶክሳውያን ላይ የሚፈጸመው  ጭፍጨፋ እንደቀጠለ ነው።ትናንት  በ18/08/2018ዓ.ም  በሽርካ ወረዳ ቢርቦና ጮሌ ቀበሌ   የ80 ዓመት አዛንውት አቶ ጀማነህ በላይሁን እና  በግብርና ያገለግለው የነበረው ወጣት ዳግም አለማየሁ  በአክራሪዎች ተገድለዋል። ዳግም የሲዳማ ክልል ተወላጅ ሲሆን  ወደዚህ ስፍራ ያቀናው ለሥራ ፍለጋ ነው።ግድያው የተፈጸመባቸው ከቀኑ 10:00  ሰዓት አከባቢ ወደ መስክ የተሰማሩ ከብቶችን ለማየት በወጡበት ቅጽበት ነው። ሥርዐተ ቀብራቸው ዛሬ በ19/08/2018ዓ.ም በቅዱስ ሩፋኤል ቤተ ክርስቲያን ተፈጽሟል። ከሀገራችን አልፎ ከሶማሊያ እስከ ምጽዋ ድረስ ሰላምን ማስፈን የሚችል ብቁ ኀይል(Elite Force) አዘጋጅተናል ሲለን የነበረው መንግሥት  ተመጣጣኝ የጸጥታ ኀይል ልኮ   በኦርቶዶክሳውያን ላይ የሚፈጸመውን ጭፍጨፋ ያላስቆመው  ጅሃዲስቶቹን የሚያሰማራቸው ራሱ መንግሥት መሆኑን በግልጽ የሚያስረዳ ነው።ጥቂት የመከላከያ ኀይል ወደ ወረዳው ይሰማራል  ነገር ግን ባለሥልጣናቱ  በጅሃዲስቶቹ ላይ እርምጃ እንዳይወሰድባቸው የተሳሳተ መረጃ በመስጠት አቅጣጫ ያስታሉ።እየሆነ ያለው ይኽ ነው። https://t.me/Eyo21e

ባጎረስኩኝ እጄን ተነከስኩኝ ስንት አይነት ሰው አለ እንደውኮ… በመሀል ፖሎቲካ ምትቀላቅሉ ሰዎች ግን በሽተኛ ናችሁ እንዴ…በዓለም ሙሉ ክርስቲያን እየተንገላታ ነው አለቀ። ስለ ክርስቲያን ወንድማችንም
ባጎረስኩኝ እጄን ተነከስኩኝ ስንት አይነት ሰው አለ እንደውኮ… በመሀል ፖሎቲካ ምትቀላቅሉ ሰዎች ግን በሽተኛ ናችሁ እንዴ…በዓለም ሙሉ ክርስቲያን እየተንገላታ ነው አለቀ። ስለ ክርስቲያን ወንድማችንም እህታችንም ማሰብ ግዴታ ነው። አክሱም ላይ ከዚህ በፊት ተጨፍጭፈዋል ወይ አዎ እሺ ተጨፍጭፈዋል እና በፖሎቲካ ከመጨፍጨፍና በሐይማኖት ከመጨፍጨፍ የቱ ይልቃል? ኦሮምያ ምድርን ገለጥ ብታደርጉት የምታገኙት የአንዱ ክርስቲያን ደምና አጥንት ነው ለመስቀሉ የከፈለው ዋጋ ነው ይህ። እንዴ የግድ ሁሉም ስላላወራለት በቃ የተጎዳው የሆነ ብሄር ብቻ ነው? ዛሬ ብቻኮ ከመቶ በላይ ቆዳቸው እየተገፈፈ እርሻቸው እየተዘመተ ቤታቸው እየተቃጠለባቸው ነው። እስኪ ወዳልተፈለገ ንግግር አትገፋፉን አቦ 😒 በቃ ዘሩን ተዉት እርሱት ክርስቲያን በዓለም ሙሉ እየተንገላታ ነው ትግሬም ይሁን አማራ ኦሮሞ ወላይታ ጉራጌ ብቻ ምንም ይሁን ክርስቲያን ከሂነ አይቀርለትም። ለኛ ትልቁ ነገር እሱ ነው ዝም ብላቹ ኝኝኝ አትበሉብን እና እነሱ ሲጨፈጨፉ ለምን አባህ አምልጥህ መጣህ ሲጀመር😁 ያውም ለቤተ ክርስቲያን ማስታወቂያ እየሰራህ ጉቦ ለመብላት በል አርፈህ ተቀመጥ መነጽርህን ደቅ እንዳደረግክ ተዝናና ለቤተ ክርስቲያን ሚገደው አይነት ሰው አትምሰል ከሴቶቹ ጋር ዝለል ቪድዮዎችህ ውስጥ ሞዴል ብለህ ይዘሃቸው ከምትመጣባቸው🙌

ፈሪ አይወለድ በደንብ እየተንጫጩ ነው አካውንቴን ኮፒሊንክ አርጉ
ፈሪ አይወለድ በደንብ እየተንጫጩ ነው አካውንቴን ኮፒሊንክ አርጉ

አንድ መረጃ ነበረኝ ግን ዛሬ አንድ ወሩ ነዉ በአርሲ ሮቤ ወረዳ በእንደቶ ከተማ 01 ቀበሌ በ16/07/18 ከምሽቱ 5 ሰአት አቶ ፍቅረ ገብረመድህን የተባሉ አባታችንን ግቢያቸዉን ሰበረዉ በመግባት 6
አንድ መረጃ ነበረኝ ግን ዛሬ አንድ ወሩ ነዉ በአርሲ ሮቤ ወረዳ በእንደቶ ከተማ 01 ቀበሌ በ16/07/18 ከምሽቱ 5 ሰአት አቶ ፍቅረ ገብረመድህን የተባሉ አባታችንን ግቢያቸዉን ሰበረዉ በመግባት 6የቁም ከብትና አባታችንን ወሰደዉ በ71 አመቱ ሜዳላይ ገለዋቸዉ ሄደዋል አባቴ ናቸዉ ምናልባት መረጃ ደርሶሽ ይሆናል አሁንም ስጋት ላይ ነን ማንም የመንግስት አካል ያናገረን የለም አንስታቹ ቅበሩ ተባልን አንስተን ቀበርን ደብሩ እንደቶ ቅድስት ማርያም ፎቶ ካስፈለገ እልካለዉ