uz
Feedback
Eotc Task Force

Eotc Task Force

Kanalga Telegram’da o‘tish

ወቅታዊ ጉዳይ

Ko'proq ko'rsatish
7 367
Obunachilar
+424 soatlar
+907 kunlar
+34030 kunlar
Postlar arxiv
ተማሪዎች ለጥምቀት ወገኖቻቸው ድምፅ እንዳያሰሙ ዲስቃና መትረየስ ጠምዶ የሚያስፈራራ ፣ከድንቁርና ከጨለማ ሕይወት አውጥተው ወደ ብርሃን የሚወስዱት መምህሮችን አፈኖ እስር ቤት የሚወረውር የአማራ ወታደር ምን ዓይነት ጭንቅላት ቢኖረው ነው? በዚህ አሳፋሪ ተግባሪ የተሳተፋችሁ ከታሪክም ከእግዚአብሔር ፍርድ አታመልጧትም። ትናንት የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ሰልፍ ሊወጡ ሲሉ እንዳይወጡ ከለከሉ ዛሬ ደግሞ የኔታን አሰሩአቸው።

የኔታ በትረማርያም አበባው ለ አርሲ ኦርቶዶክሳውያን ድምፅ በመሆናቸው ታስረዋል። ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያንን በማሰር አጀንዳ ማስቀየር አይቻልም።
የኔታ በትረማርያም አበባው ለ አርሲ ኦርቶዶክሳውያን ድምፅ በመሆናቸው ታስረዋል። ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያንን በማሰር አጀንዳ ማስቀየር አይቻልም።

እልቂታችንን ለመሸፋፈን ሲፈልጉ ያልታውቁ ኀይሎች ሲፈልጉ ሸኔ ሲፈልጉ ደግሞ ፋኖ የሚሉት እነዚህ ነው
+6
እልቂታችንን ለመሸፋፈን ሲፈልጉ ያልታውቁ ኀይሎች ሲፈልጉ ሸኔ ሲፈልጉ ደግሞ ፋኖ የሚሉት እነዚህ ነው

እስኪ መልሱልን 👉እውነት እናንተ እንደምትሉት ጥቃቱን ሸኔ ከፈጸመው ሸኔ የሚባል ሳይፈጠር ከ1960ጀምሮ በአርሲ፣በባሌና በሐረርጌ ኦርቶዶክሳውያንን አለህ ወአክበር እያለ ሲያርድ የነበረው ማን ነው?
+1
እስኪ መልሱልን 👉እውነት እናንተ እንደምትሉት ጥቃቱን ሸኔ ከፈጸመው ሸኔ የሚባል ሳይፈጠር ከ1960ጀምሮ በአርሲ፣በባሌና በሐረርጌ ኦርቶዶክሳውያንን አለህ ወአክበር እያለ ሲያርድ የነበረው ማን ነው? 👉 እውነት እናንተ እንደምትሉት ጥቃቱ የተፈጸመው ምርጫውን ለማደናቀፍ ከሆነ ከዚያ በፊት ሲፈጸሙ የነበሩጭፍጨፋዎች ምንን ለማደናቀፍ ነው? ሽርካ ላይ ከአንድ ቤተሰብ ብቻ 17 ሰዎች የታረዱት አራጆቹ ምን ለማደናቀፍ ነበር? ጉና ላይ ከሁለት ጎረቤታሞች ከ16 ሰው 14 የታረዱት ምንን ለማደናቀፍ ነበር? 👉እውነት እናንተ እንደምትሉት ሸኔ ከሆነ ጥቃቱን የፈጸመው የ አክራሪ እስላሞች ብቻ የሆነ ሸኔ አለ እንዴ?ምክንያቱም አርሲ ላይ100% የሚንቀሳቀሰው ታጣቂ አክራሪ እስልምና ነውና። ከእንግዲህ ልታታልሉን አትችሉም።እየገደለን እያረደን እያፈናቀለን ሀብት ንብረታችን አውድሞ ርስታችንን ወርሶ አዳዲስ ዲሞግራፊዎችን እየፈጠረ ያለው እናንተ ያደራጃችሁት፣ሲዑዲ ፈንድ የምታደርገው፣የአልሸባብና የአይኤስ አይኤስ ሴል ነው።እውነታው ይኽ ነው።ሚሊየን አይጦች በአንዲት አድመት ፊት መቆም እንደማይችል ሁሉ የእናንተም የመግለጫ ጋጋታም የያዝነውን እውነት ማሸነፍ አይችልም። https://t.me/Eyo21e

እስኪ መልሱልን 👉እውነት እናንተ እንደምትሉት ጥቃቱን ሸኔ ከፈጸመው ሸኔ የሚባል ሳይፈጠር ከ1960ጀምሮ በአርሲ፣በባሌና በሐረርጌ ኦርቶዶክሳውያንን አለህ ወአክበር እያለ ሲያርድ የነበረው ማን ነው?
+1
እስኪ መልሱልን 👉እውነት እናንተ እንደምትሉት ጥቃቱን ሸኔ ከፈጸመው ሸኔ የሚባል ሳይፈጠር ከ1960ጀምሮ በአርሲ፣በባሌና በሐረርጌ ኦርቶዶክሳውያንን አለህ ወአክበር እያለ ሲያርድ የነበረው ማን ነው? 👉 እውነት እናንተ እንደምትሉት ጥቃቱ የተፈጸመው ምርጫውን ለማደናቀፍ ከሆነ ከዚያ በፊት ሲፈጸሙ የነበሩጭፍጨፋዎች ምንን ለማደናቀፍ ነው? ሽርካ ላይ ከአንድ ቤተሰብ ብቻ 17 ቤተሰብ የታረዱት አራጆቹ ምን ለማደናቀፍ ነበር? ጉና ላይ ከሁለት ጎረቤታሞች ከ16 ሰው 14 የታረዱት ምንን ለማደናቀፍ ነበር? 👉እውነት እናንተ እንደምትሉት ሸኔ ከሆነ ጥቃቱን የፈጸመው የ አክራሪ እስላሞች ብቻ የሆነ ሸኔ አለ እንዴ?ምክንያቱም አርሲ ላይ100% የሚንቀሳቀሰው ታጣቂ አክራሪ እስልምና ነውና። ከእንግዲህ ልታታልሉን አትችሉም።እየገደለን እያረደን እያፈናቀለን ሀብት ንብረታችን አውድሞ ርስታችንን ወርሶ አዳዲስ ዲሞግራፊዎችን እየፈጠረ ያለው እናንተ ያደራጃችሁት፣ሲዑዲ ፈንድ የምታደርገው፣የአልሸባብና የአይኤስ አይኤስ ሴል ነው።እውነታው ይኽ ነው።ሚሊየን አይጦች በአንዲት አድመት ፊት መቆም እንደማይችል ሁሉ የእናንተም የመግለጫ ጋጋታም የያዝነውን እውነት ማሸነፍ አይችልም። https://t.me/Eyo21e

photo content

ይድረስ፦ 👉​የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን 👉​የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን መካነ ኢየሱስ 👉​የኢትዮጵያ ወንጌላውያን አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል 👉​የኢትዮጵያ ሰባተኛ ቀን አድቬንቲስት ቤተ ክርስቲያን 👉​የኢትዮጵያ ወንጌላዊ አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ሕብረት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ላይ እየነደደ ያለው እሳት ወደ እናንተም እንደሚመጣ አትጠራጠሩ። አክራሪ ወሀቢያ ኦርቶዶክሳውያንን ካጠፋ በኋላ እናንተንም  አይምራችሁም። በአርሲ፣በባሌ፣በሐረርጌ  እየተንቀሳቀሰ ያለው የኢስላማዊ መንግሥታ ታጣቂ ነው።የኢትዮጵያ ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ለእናንተ  ጥላችሁ ናት።እርስዋ ስላለች ነው በነጻነት የምትኖሩት እርስዋ የወደቀች ዕለት ግን የአክራሪ ወሀቢያ  ቁርስ ነው የምትሆኑት።

ይኽም በአርሲ የተቃጠለ አይደለም።በ20/08/2014ዓ.ም በስልጤ ዞን ወሀቢያዎች ያቃጠሉት የሳንኩራ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ነው። አጀንዳችንን አንቀይርም።
+1
ይኽም በአርሲ የተቃጠለ አይደለም።በ20/08/2014ዓ.ም በስልጤ ዞን ወሀቢያዎች ያቃጠሉት የሳንኩራ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ነው። አጀንዳችንን አንቀይርም።

ሰሞኑን የሥርዐቱ ድጅታል የሚዲያ ሠራዊት፣አክራሪ ወሀቢያዎችና ዘረኝነት ያሰከራቸው አንዳንድ ኦርቶዶክሶች " በ አሰኮ ወረዳ የተቃጠለ ቤተ ክርስቲያን ይኽ ነው እንኳንም ተቃጠለ ገና ሌሎችንም እናቃጥላ
+1
ሰሞኑን የሥርዐቱ ድጅታል የሚዲያ ሠራዊት፣አክራሪ ወሀቢያዎችና ዘረኝነት ያሰከራቸው አንዳንድ ኦርቶዶክሶች " በ አሰኮ ወረዳ የተቃጠለ ቤተ ክርስቲያን ይኽ ነው እንኳንም ተቃጠለ ገና ሌሎችንም እናቃጥላለን" እያሉ ሲፎክሩ እያየናቸው ነበር።እውነታው ግን እነርሱ እንደሚሉት አይደለም።ይኽ በአማራ ክልል ውስጥ ያለ ቤተ ክርስቲያን ነው።በፍፁም አርሲ ውስጥ አይደለም።

ቲክቶክና ዩቱዩብ ለሚያስተላልፉ ሁሉ ላኩላቸው። ይኽ የኹሉም ኦርቶዶክሳዊ ግዴታ ነው። ምንም ሳናደርግ ተቀምጠን በጥቂት ሰዎች ተሳትፎ ለውጥ አይመጣም ተጋድሎ ፈርጀ ብዙ ነው።
+1
ቲክቶክና ዩቱዩብ ለሚያስተላልፉ ሁሉ ላኩላቸው። ይኽ የኹሉም ኦርቶዶክሳዊ ግዴታ ነው። ምንም ሳናደርግ ተቀምጠን በጥቂት ሰዎች ተሳትፎ ለውጥ አይመጣም ተጋድሎ ፈርጀ ብዙ ነው።

#ሰበር በምስራቅ አርሲ መርቲ ወረዳ ኦርቶዶክሳውያን ላይ ከፍተኛ ስደትና ዘረፋ ተፈጸመ በምስራቅ አርሲ ዞን መርቲ ወረዳ በሚገኘው የጋዶ ቀበሌ የሚኖሩ የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች በደረሰባቸው የደህ
#ሰበር በምስራቅ አርሲ መርቲ ወረዳ ኦርቶዶክሳውያን ላይ ከፍተኛ ስደትና ዘረፋ ተፈጸመ በምስራቅ አርሲ ዞን መርቲ ወረዳ በሚገኘው የጋዶ ቀበሌ የሚኖሩ የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች በደረሰባቸው የደህንነት ስጋት ምክንያት ለከፍተኛ ስደት መዳረጋቸው ታወቀ። የቀበሌው አመራሮች በአካባቢው ለሚገኙ የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች "ከፍተኛ ስጋት ስላለ አካባቢውን ለቃችሁ ውጡ፤ እኛ ጥበቃና አጃቢ እንሰጣለን" የሚል መልዕክት አስተላልፈው ነበር። በመልዕክቱ መሰረትም ምዕመኑ ቀያቸውን ጥለው ወጥተዋል። ነዋሪዎቹ አካባቢውን ለቀው ቢወጡም፣ አመራሮቹ በገቡት ቃል መሰረት ምንም ዓይነት የጸጥታ ጥበቃ አልተደረገላቸውም። በዚህም አንዲት ቦታ ላይ ሲደርሱም፣ ከየት እንደመጡ ያልታወቁ ታጣቂዎች አጋጥመዋቸዋል። ገዳይ ነፍስ በላ ከፊታቸው የተጋፈጡት ሰላማዊ ሰዎች ሸሽተው ሲሄዱ ከፊት የተገኘው ንብረታቸውን ግን የታጣቂዎቹ ሲሳይ ሆነዋል በዚህም ፍየልና በጎችን ሳይጨምር 30 ከብቶችን ዘርፈው መሰወራቸው ተረጋግጧል። በአሁኑ ሰዓት አካባቢውን ለቆ የተሰደደው አብዛኛው ምዕመን ያለበት ሁኔታና አጠቃላይ ደህንነቱ በውል እንደማይታወቅ ከስፍራው የተገኘው መረጃ ያመለክታል። ይሔ ሁሉ እየሆነ ያለው የክልሉና የፌደራል መንግስት እንዲሁም አንዳንድ አካላት ጥቃቱ ሃይማኖት ተኮር አይደለም እያሉ ባሉበት ሁኔታ ነው።

እኔ የለግለሰብ አምላኪ አይደለሁም ሆኜም አላውቅም። እውነት እነዚህ ሰዎች መልሱልኝ እንደሚሉት አረንጓዴ ቢጫ ቀይ በለበሱ ሰዎች ምክንያት ነው?
እኔ የለግለሰብ አምላኪ አይደለሁም ሆኜም አላውቅም። እውነት እነዚህ ሰዎች መልሱልኝ እንደሚሉት አረንጓዴ ቢጫ ቀይ በለበሱ ሰዎች ምክንያት ነው?

• ዕቀባው ተጀምሯል ‼ "…2 ባለ ማዕተቦች ከከሀዲው ፀረ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ባንክ ጋር ያላቸውን ውል ቀድደዋል። አንድ ሰው ይቀረኛል። "…የቢራው ፎቶ ይቀረኛል። • ዳይ ለዚህ ቻሌንጅ ብቻ የቴሌግራ
+3
• ዕቀባው ተጀምሯል ‼ "…2 ባለ ማዕተቦች ከከሀዲው ፀረ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ባንክ ጋር ያላቸውን ውል ቀድደዋል። አንድ ሰው ይቀረኛል። "…የቢራው ፎቶ ይቀረኛል። • ዳይ ለዚህ ቻሌንጅ ብቻ የቴሌግራም ቻናሌን የቪዲዮና የፎቶ ሰንዱቅ እከፍትላችኋለሁ። አጥለቅልቁት። No more Awash Bank ‼️ No more Habesha Beer ‼️

እልቂታችንን ማስቆም ባይችሉም ማወቃቸው ጥሩ ነው
እልቂታችንን ማስቆም ባይችሉም ማወቃቸው ጥሩ ነው

photo content

የተረዳችሁትን 1 2...ብላችሁ ታስቀምጣላችሁ

ራሳቸውን ዓለምአቀፋዊ እና ርዕዮተ-ዓለም ተኮር ታጣቂ ቡድን አድርገው የሚገልፁ ኃይሎች በተለያዩ የዓለማችን ክፍሎች የተፅዕኖ አድማስቸውን (Sphere of Influence) ማስፋት አንደኛው ስትራቴጂያቸው ነው። ኢትዮጵያን “ዘላለማዊ ጠላቴ ናት” የሚለው እና በምስራቅ አፍሪካ ሶማሌዎች የሚገኙባቸውን ግዛቶች ጠቅልሎ “ኢስላማዊ መንግሥት” ለማቋቋም የሚንቀሳቀሰው አልሸባብም ሆነ አይኤስ አይኤስ በኢትዮጵያ ውስጥ የተፅዕኖ አድማሳቸውን ማስፋት ዋነኛ ትኩረታቸው ስለመሆኑ የተለያዩ ጥናቶች ያሳያሉ። በአርሲና በሌሎች አካባቢዎች በክርስቲያኖች ላይ የሚፈፀሙ ሐይማኖት ተኮር ጥቃቶችም እነዚሁ ኢስላማዊ ታጣቂ ቡድኖች ሊያስፋፉት የሚፈልጉት ርዕዮተ-ዓለማዊ ፍላጎት አካል ተደርገው ሊወሰዱ እንደሚችሉ በዚህ የምርመራ ዘገባ የተገኙ ውጤቶች ያሳያሉ። Zoble Post  28/03/2018ዓ.ም https://t.me/Eyo21e

ከኢትዮጵያ ሶማሊያ ያለው የግንኙነት መስመር!  መጽሔታችን ዞብል ፖስት ለጉዳዩ ቅርበት ካላቸው አካላት ጋር ቃለምልልስ አድርጎ ያገኘው ምላሽ እንደሚያሳየው ራሱን የዚህ ቡድን ክንፍ ነኝ ብሎ በይፋ ባይገለፅም ከአልሸባብ ጋር የተዘረጋ ሰንሰለት ያለው ታጣቂ ቡድን በኦሮሚያ ክልል አርሲ እና ባሌ አካባቢዎች መኖሩን የሚያረጋግጡ ተጨባጭ መረጃዎችን አግኝቷል። ይሄንን ተከትሎ በአካባቢዎቹ ያለው አክራሪ ታጣቂ ቡድን እና አልሸባብ “ያላቸው ግንኙነት አድማሱ እስከምን ድረስ የሰፋ ነው?” የሚለውን ጉዳይ ለማወቅ ከዚህ ቀደም በሶማሊያ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር መሥሪያ ቤት ሠራተኛ የነበሩ እና በአሁኑ ሰዓት ትኩረቱን በምስራቅ አፍሪካ የሠላምና ፀጥታ ጉዳዮች ዙሪያ አድርጎ የሚሰራ ተቀማጭነቱ በኬኒያ ናይሮቢ በሆነ የጥናትና ምርምርና ተቋም ውስጥ በተመራማሪነት የሚሰሩ የተቋሙን ባልደረባ ዞብል ፖስት ለዚህ የምርመራ ዘገባ አግኝቶ የማነጋገር ዕድል ያገኘ ሲሆን፣ ከእኒሁ የቃለመጠይቁ ተሳታፊ ተጨባጭ መረጃዎችን ማግኘት ተችሏል ።    መጽሔታችን ከእኒህ የምስራቅ አፍሪካ ሠላምና ፀጥታ ጉዳዮች ተመራማሪ ያገኘው መረጃ እንደሚያሳየው ኢትዮጵያውያን አልሸባብን በሁለት ዋና ዋና መንገዶች ይቀላቀላሉ። በኢትዮጵያ ያሉ የሀገር ውስጥ የግንኙነት መስመሮችን በመጠቀም በዶሎ፣ ጅግጅጋ፣ እና በሽንሌ በኩል በድንበር በማቋረጥ አልሸባብን መቀላቀል አንደኛው መንገድ መሆኑን መጽሔታችን ያገኘው መረጃ ያሳያል። ከዚሁ ጋር በተገናኘ የአርቲስት ሀጫሉ ሁንዴሳን ግድያ ተከትሎ በሰኔ 2013 ዓ.ም በአርሲ ዞን የተለያዩ አካባቢዎች በርካታ ክርስቲያኖች እና የአማራ ተወላጆች የተገደሉበትን ክስተት ያስተባበሩና የመሩ ግለሰቦች በሕግ ቁጥጥር ስር ከዋሉ በኋላ ሻሸመኔ ከሚገኝ እስር ቤት እንዲያመልጡ ተደርጎ ወደ ሶማሊያ እንዲሄዱ መደረጋቸውን ሌላኛው የመጽሔታችን ቃለምልልስ ተሳታፊ አስረድተዋል። ከእስር አምልጠው ወደ ሶማሊያ የሄዱት ሰዎች 4 ሲሆኑ፣ ሁኔታው በሀገር ውስጥ ያለው የአልሸባብ የግንኙነት መስመር ኢትዮጵያውያን ወደ ሶማሊያ ተጉዘው ቡድኑን እንዲቀላቀሉ ያደርጋል የሚለውን ጉዳይ የሚያጠናክር ነው። ከዚህም በተጨማሪ፣ ከአልሸባብ ጋር ግንኙነት ያላቸው አክራሪ ቡድኖች የአርቲስት ሀጫሉ ሁንዴሳን ግድያ ጨምሮ ሌሎች ሀገራዊ ቀውሶች በሚከሰቱበት ጊዜ መሰል ሁኔታዎችን ሐይማኖት ተኮር ጥቃቶችን ለመፈፀም እንደ ጥሩ አጋጣሚ እንደሚጠቀሙባቸው መረዳት ይቻላል።          ሁለተኛው ኢትዮጵያውያን አልሸባብን የሚቀላቀሉበት መንገድ ደግሞ በስደተኛ ጣቢያዎች የሚገኙ ኢትዮጵያውያንን መልምሎ በመውሰድ ወደ ቡድኑ እንዲቀላቀሉ ማድረግ ነው። ከዚሁ ጋር ተያይዞ Sky News በልዩ ዘጋቢዋ Alex Crawford አዘጋጅነት ባሳለፍነው የፈረንጆቹ ነሐሴ 2025 ዓ.ም ለዕይታ ባቀረበው “Hunting for ISIS: A Warning from Africa” በተሰኘው ዘጋቢ ፊልም ላይ ልክ እንደ አልሸባብ ሁሉ ኢትዮጵያውያን አይኤስ አይኤስን ከስደተኛ ጣቢያዎች በመውጣት እንደሚቀላቀሉ የፑንትላንድ ባለሥልጣናትን ዋቢ አድርጎ መዘገቡ አይዘነጋም። ከቀድሞው የሶማሊያ ውጭ ጉዳይ ሚንስትር መሥሪያ ቤት ከአሁኑ ተቀማጭነቱን በኬኒያ ካደረገው የምስራቅ አፍሪካ ሠላምና ፀጥታ ጉዳዮች የጥናትና ምርምር ተቋም ባልደረባ ያገኘነው ተጨማሪ ምላሽ እንደሚያሳየው፣ ኢትዮጵያውያን በሶማሊያ የሚገኘውን አልሸባብ ከመቀላቀል ባሻገር ከሶማሊያ ስልጠና ወስደው ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰው እንደሚገቡ፣ እንዲሁም የሶማሊያ መንግሥት የገጠመው ውስጣዊ የፀጥታ ችግር እና የፀጥታ ተቋማቱ መዳከም ለዚህ ሁኔታ አስተዋጽኦ እንዳላቸው አያይዘው አብራርተዋል። ይሄንን ጉዳይ አስመልክቶም የሶማሊያ እና የኢትዮጵያ መንግሥታት የድንበር ላይ ቁጥጥሮችን በማጠናከር ዙሪያ ያተኮሩ ተደጋጋሚ የሁለትዮሽ ውይይቶችን አድርገው እንደሚያውቁ አክለው አስረድተዋል። ከዚሁ ጋር በተገናኘ፣ ከአልሸባብ ጋር ግንኙነት ያላቸው ታጣቂዎች የወታደራዊ፣ ፖለቲካዊ፣ እና ርዕዮተ-ዓለማዊ ስልጠና በሚወስዱባቸው የአርሲና ባሌ ሮቤ አካባቢዎች ኢትዮጵያውያን ያልሆኑ (ምላሽ በሰጡን ግለሰብ አገላለፅ የአረብ እና ሶማሌ የፊት ገፅታ ያላቸው) ሰዎች በተለያዩ ጊዜያት ሲንቀሳቀሱ እንደሚታዩ መጽሔታችን ያነጋገራቸው በአሁኑ ሰዓት ነዋሪነታቸውን በሀገረ አሜሪካ ያደረጉት የቀድሞው የብሔራዊ መረጃ እና ደኅንነት አገልግሎት ባልደረባ አስረድተዋል። እንደ እሳቸው መረዳት እና ምላሽ፣ የደኅንነት መስሪያ ቤቱ ለጉዳዩ ልዩ ትኩረት ባይሰጠውም፣ “እነዚህ ኢትዮጵያውያን ያልሆኑ ሰዎች ከአልሸባብ ጋር ግንኙነት ያላቸው ታጣቂዎች በሚገኙባቸው አካባቢዎች በተደጋጋሚ ሊንቀሳቀሱ የሚችሉት ለታጣቂዎቹ ስልጠና (የርዕዮተ-ዓለምና ፖለቲካዊ አስተምህሮት) ለመስጠት ሊሆን እንደሚችል ግምታቸውን አስቀምጠዋል። ከዚህ የዞብል ፖስት የምርመራ ዘገባ ከተገኘው ምላሽ ጋር በሚመሳሰል መልኩ፣ የኢትዮጵያ መንግሥት ባሳለፍነው ሐምሌ ወር 2017 ዓ.ም ለሽብር ተልዕኮ የተመለመሉ 82 የአይኤስ አየኤስ አባላትን በአዲስ አበባ፣ በኦሮሚያ ክልል ሸገር ከተማ፣ አዳማ፣ ሃሮማያ፣ ሻሸመኔ፣ ባሌ፣ጅማና ሻኪሶ ከተማ ዙሪያ እንዲሁም በአማራ ክልል ከሚሴ አካባቢ፣ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ስልጤ ዞንና ሃላባ ቁሊቶ ከተማ፤ በሶማሌ ክልል ጅግጅጋ ከተማና በሐረሪ ክልል በቁጥጥር አውያለሁ ማለቱ አይዘነጋም። ይህ ሁኔታ በጎረቤት ሀገር ሶማሊያ የሚገኙ የሽብር ቡድኖችን የሚቀላቀሉ ኢትዮጵያውያን የሁለቱን ሀገራት ድንበር የመግቢያ እና መውጫ በር እንዳደረጉት ያሳያል። ይህም የኢትዮጵያንና ሶማሊያን ድንበር የሽብርተኛ ቡድኖች ለመሸጋገሪያነት የሚጠቀሙበት ሁነኛ የመተላለፊያ መስመር ያደርገዋል። ከላይ በአርሲና ባሌ አጎራባች አካባቢዎች ስለመኖሩ በጠቀስነው የአክራሪ ታጣቂዎች የአስተምህሮ ስፍራ የውጭ ሀገራት ሰዎች ሳይቀር የመታየታቸው ሁኔታ የሚነግረንን መረጃ ተንተርሰን፣ እንዲሁም ከሶማሊያ ስልጠና ወስደው ወደ ኢትዮጵያ የሚመለሱ የአልሸባብ አባላትን፣ ወይም የኢትዮጵያ መንግሥት እንዳሳወቀው በሶማሊያ ከሚገኘው አይኤስ አይኤስ ተልዕኮ ይዘው ወደ ኢትዮጵያ የገቡ ሰዎችን ሁኔታ ስንመለከት፣ ኢትዮጵያውያን ያልሆኑ ሰዎች በኢትዮጵያና ሶማሊያ የድንበር አካባቢዎች አቋርጠው በመምጣት በኢትዮጵያ ለዘረጉት ኢስላማዊ ታጣቂ ቡድን ሰንሰለት አንድም ወታደራዊ ሌላም የርዕዮተ-ዓለማዊ አስተምህሮ ይሰጣሉ ወደሚለው መደምደሚያ ይወስደናል።   ይህ የሁኔታዎች ትስስር የሚነግረን አንድ ጉዳይ ቢኖር፣ እንደ አልሸባብ ያሉ ኢስላማዊ ታጣቂ ቡድኖች ለተልዕኳቸው አስቻይ የሆኑ የግንኙነት መስመሮችን በሀገር ውስጥ ከሚገኙ የቡድኑን ርዕዮተ-ዓለም ተኮር ሐይማኖታዊ ፍላጎት ከሚደግፉ አካላት ጋር በመቀናጀት የግንኙነት ሰንሰለት መዘርጋት መቻላቸውን ነው። በዚህ የምርመራ ዘገባ የተገኙ ውጤቶችም በአርሲ እና አካባቢው የሚፈፀሙ የማያባሩ ሐይማኖት ተኮር ጥቃቶችን እንደ አይን ገላጭ ማሳያ ተደርገው ሊወሰዱ ይችላሉ።

ሐረርጌ፣ሐረርና ድሬ ላይ የአልሸባብ ሴሎች አሉ